🔴 ማርከስ ራሽፎርድ በአሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ስር በድጋሚ ለማንቸስተር ዩናይትድ የመጫወት እድል የለውም። አስቶንቪላ በቋሚነት ለማስፈረም የ£40 ሚሊየን ፓውንድ አማራጭ ቢኖረውም ከእንግሊዝ ውጪ ያሉ ክለቦችም የተጫዋቹ ፈላጊ ናቸው።
- የ27 አመቱ ማርከስ ራሽፎርድ በቻምፒየንስ ሊግ የመጫወት አላማ ያለው ሲሆን ምንም እንኳን በአርሰናል፣ በቼልሲ እና በቶተንሃም ቢፈለግም የለንደን ክለብ እንደማይቀላቀል ተናግሯል።
- ማንቼዎች ማርከስ ራሽፎርድ ተመልሶ እንዲመጣ ትፈልጋላቹ?
- የ27 አመቱ ማርከስ ራሽፎርድ በቻምፒየንስ ሊግ የመጫወት አላማ ያለው ሲሆን ምንም እንኳን በአርሰናል፣ በቼልሲ እና በቶተንሃም ቢፈለግም የለንደን ክለብ እንደማይቀላቀል ተናግሯል።
- ማንቼዎች ማርከስ ራሽፎርድ ተመልሶ እንዲመጣ ትፈልጋላቹ?