የሴልስ ወይም የሽያጭ ሠራተኞች ማስታወቂያ
ማይ ሶሮባን ኢትዮጵያ በ2017 ዓ.ም ከሚያከናውናቸው ዋነኛ ስራዎቹ አንዱ
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የታተመ አዲስ መፅሀፍ በመላው ሀገሪቱ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች መፅሀፉን ማስተዋወቅ ሲሆን ለዚህም
በሀገራችን ኢትዮጵያ በሚገኙ ከተሞች
የሴልስ ( የሽያጭ) ሰራተኞችን መቅጠር ስለሚፈልግ ለ4 ወር በኮንትራት እና በኮሚሽን
መስራት የምትፈልጉ ተዘጋጁ።
ማስታወሻ
1. ፆታ ሴት
2. የትምህርት ደረጃ 10ኛ እና ከዚያ በላይ
3. የክፍያ ሁኔታ ትራንስፖርት እና ኮሚሽን ብቻ
4. ብዛት በአንድ ከተማ ከ3 እስከ 6 ሴልሶች እንደከተማው ስፋት ይወሰናል ለአዲስ አበባ 30 ሴልሶች
5. ስራ የሚጀመረው ሰኞ የካቲት 24/2017
ዓ.ም
6. የመመዝገቢያ ቦታ በቴሌግራም ተከታተሉ።
7. ሴልሶች የሚቀጠሩበትን የከተሞች ዝርዝር
ነገ እናሳውቃለን
ቦነስ
1.ከፍተኛ መፅሀፍ ሽያጭ ያስመዘገበች ከማይ ሶሮባን ኢትዮጵያ ጋር በተለያዩ ስራዎች አብራ በቋሚነት ትቀጥላለች።
2. ከሁሉም ከተማ የተሻለ ሽያጭ ያስመዘገቡ
5 ሴልሶች እንደ አከናወኑት የመፅሀፍ ሽያጭ ብዛት መሠረት 200,000 ሺህ ብር በሽልማት ይካፈላሉ።
ማይ ሶሮባን ኢትዮጵያ በ2017 ዓ.ም ከሚያከናውናቸው ዋነኛ ስራዎቹ አንዱ
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የታተመ አዲስ መፅሀፍ በመላው ሀገሪቱ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች መፅሀፉን ማስተዋወቅ ሲሆን ለዚህም
በሀገራችን ኢትዮጵያ በሚገኙ ከተሞች
የሴልስ ( የሽያጭ) ሰራተኞችን መቅጠር ስለሚፈልግ ለ4 ወር በኮንትራት እና በኮሚሽን
መስራት የምትፈልጉ ተዘጋጁ።
ማስታወሻ
1. ፆታ ሴት
2. የትምህርት ደረጃ 10ኛ እና ከዚያ በላይ
3. የክፍያ ሁኔታ ትራንስፖርት እና ኮሚሽን ብቻ
4. ብዛት በአንድ ከተማ ከ3 እስከ 6 ሴልሶች እንደከተማው ስፋት ይወሰናል ለአዲስ አበባ 30 ሴልሶች
5. ስራ የሚጀመረው ሰኞ የካቲት 24/2017
ዓ.ም
6. የመመዝገቢያ ቦታ በቴሌግራም ተከታተሉ።
7. ሴልሶች የሚቀጠሩበትን የከተሞች ዝርዝር
ነገ እናሳውቃለን
ቦነስ
1.ከፍተኛ መፅሀፍ ሽያጭ ያስመዘገበች ከማይ ሶሮባን ኢትዮጵያ ጋር በተለያዩ ስራዎች አብራ በቋሚነት ትቀጥላለች።
2. ከሁሉም ከተማ የተሻለ ሽያጭ ያስመዘገቡ
5 ሴልሶች እንደ አከናወኑት የመፅሀፍ ሽያጭ ብዛት መሠረት 200,000 ሺህ ብር በሽልማት ይካፈላሉ።