مَنهَجَ السَّلَفِيَّةَ هُوَ مَنهَجَ الرَّسُول ﷺ


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: ko‘rsatilmagan


https://t.me/joinchat/AAAAAFkhqoyqE8p1HWZ1mg
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم من عمل عملا ليس عليه امرنا فهو رد رواه المسلم

Связанные каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri


ABU MUSLIM A-DUROOS dan repost
📢 الآن بث مباشر على الزوم

📌 محاضرة بعنوان "السَّلَفِيَّةُ سَفِينَةُ نُوحٍ مَنْ رَكِبَهَا نَجَا"

📢 አሁን ቀጥታ ስርጭት ጀምራል!

📌 የሙሀደራው ርእሰ "ሰለፊያ የኑሕ መርከብ ናት የተሳፈራት ዳነ"

•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•

https://us02web.zoom.us/j/86080119365?pwd=enFJUmw1ZnpsMkJHWUk2M1FSc051UT09

•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•

🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ الْعَرُوسَيّ

🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን  አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)

📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ
👇👇👇

🌐 https://t.me/AbumuslimAlarsi


"ምክር ለእህቶች"

① እህቶቼ ሆይ! እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ፤ ተዛዘኑ፤ ተከባበሩ፤ ተናነሱ . . በተውሒድና በሱና ገመድ መተሳሰር የስኬት ሁሉ ቁንጮ ነው።ሸይጧን እናንተ መካከል ቁርሾ ለመፍጠር፤ ለማጣላት፤ ለማነቋቆር የማይፈነቅለው ድንጋይ የለም! ለምን ምኞቱን ታሳኩለታላችሁ።

② እርስ በርስ በነገር አትወጋጉ!

③ ከምንም በላይ አላህን ፍሩ! «እከሊት'ኮ እከሊትኮ. .» እያላችሁ አትተማሙ!
④ በዘር፥ በሃብት በሌላም አንዳችሁ ሌላኛዋን እህት ዝቅ አትድርጉ! በዱኒያ ጉዳይ ስትጣሉ ወደ ዲንና መንሃጅ አስጠግታችሁ አትዘላለፉ! ለከት የሌለው ቀልድና መነቋቆር ይቅርባችሁ!

⑤ እርስ በርሳችሁ ያላችሁን ግንኙነት አጠናክሩ!

⑥ የዲን ትምህርቶችን ተማማሩ!

⑦ ቅንነትና ግልጽነት ይኑራችሁ!አንዷ እህት ብታጠፋ ወይንም ብታስከፋችሁ ለሌላኛዋ እህት ሄዳችሁ «እንዲህ አደረገችንኝ. .» ከምትሉ ለራሷ ቀርባችሁ ወይንም ደውላችሁ «እንዲህ እንዲህ በማድረግሽ ቅር ተሰኝቼብሻለሁ..» ብላችሁ በግልጽ አሳውቁ።

⑧ በመካከላችሁ ያሻከራችሁ ጉዳይ ካለም በግልጽ ተወያዩበት። ይቅርታም ለመጠየቅ ነፍሲያ አትያዛችሁ።
⑨ አጥፍታችሁ እንኳን ባይሆን የአላህን አጅር ፈልጋችሁበት ይቅርታ ለመጠየቅ አትፈሩ። «ይቅር በይኝ» ስትባሉ ክንፋችሁን ዝቅ አድርጋችሁ ይቅር በሉ።
①0 አንዲት እህት ጠፍታባችሁ ወይንም ካያችኋት ከቆየባችሁ ደውላችሁ አሊያም በአካል ሄዳችሁ «ምን ሆነሽ ነው እህቴ የጠፋሽው?» ብላችሁ ተጠያየቁ።
①① አንዳችሁ የአንዳችሁን ችግር ተካፈሉ፣ያስጨነቃችሁ ጉዳይ ካለ ለብቻችሁ እያብላላችሁ ከምትሰቃዩ ለእህቶቻችሁ በግል አማክሩ ተመካከሩ።

①② ማንኛችሁም በማንኛችሁም ላይ አትቀናኑ፣ሸይጧን በዱኒያ ጉዳይ በእህታችሁ ላይ የቅናት መንፈስ ካመጣባችሁ እንዲያውም እጃችሁን ወደ ላይ ዘርግታችሁ « አላህ ሆይ ለእከሊት እህቴ የሰጠሃትን ጸጋ ባርክላት!» ብላችሁ ዱዐ አድርጉና ሸይጧንን አቃጥሉት ነፍሲያችሁንም ለውስዋስ ቦታ የለሽም በሏት።

✍ወንድማችሁ አብዱል አዚዝ ገለታው

https://t.me/Abu_nuh12/1259
https://t.me/Abu_nuh12/1259


Bahiru Teka dan repost
⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️
ይህ ሐዲስ መሰረት የሌለው በየትኛውም የሐዲስ መዛግብት ያልተመዘገበ ተራ ወሬ መሆኑ ዑለሞች ያስረዳሉ
ስለዚህ ከማሰራጨት መቆጠብ ያስፈልጋል ::


«خَيْرُكُمْ مَنْ تَعَلَّمَ الْقُرْآنَ وَعَلَّمَهُ» dan repost
﴿شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ﴾ -
سورة البقرة-❨١٨٥❩


وَلَوْ شِئْنَا لَرَفَعْنَاهُ بِهَا وَلَـٰكِنَّهُ أَخْلَدَ إِلَى الْأَرْضِ وَاتَّبَعَ هَوَاهُ ۚ فَمَثَلُهُ كَمَثَلِ الْكَلْبِ إِن تَحْمِلْ عَلَيْهِ يَلْهَثْ أَوْ تَتْرُكْهُ يَلْهَث ۚ ذَّٰلِكَ مَثَلُ الْقَوْمِ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا ۚ فَاقْصُصِ الْقَصَصَ لَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ

[ ሱረቱ አል-አዕራፍ - 176 ]
በሻንም ኖሮ በእርሷ ከፍ ባደረግነው ነበር፡፡ እርሱ ግን ወደ ምድር ተዘነበለ፡፡ ፍላጎቱንም ተከተለ፡፡ ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ ወይም ብትተወው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ እንደ ኾነ ውሻ ነው፡፡ ይህ የእነዚያ በአንቀጾቻችን ያስተባበሉት ሕዝቦች ምሳሌ ነው፡፡ ያስተነትኑም ዘንድ ታሪኮችን ተርክላቸው፡፡


አዲስ ኹጥባ

#በጎንደር ከተማ አስ-ሱና መስጂድ

ርእስ:- ፅናት!
الثبات الثبات الثبات...

የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ፅናት ፅናት ፅናት…

🎙በተከበሩ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ አል-ለተሚይ (ሀፊዘሁላህ)

↪️ የቴሌግራም ቻናላችን ⤵️ #join ያድርጉና ይቀላቀሉ

🌐 https://telegram.me/abdulham

🌐 https://telegram.me/abdulham


قَنَاةُ قُـرَّةُ عَيْـنِ السَّـلَـفِـيِّـيْـنَ dan repost
አልሀምዱሊላህ!

የተከበረውና ታላቁ እንግዳችን ወደኛ እየገሰገሰ ነው።

እንግዳችሁን ለመቀበል ምን ዝግጅት ላይ ናችሁ?

አሏህ ሆይ ረመዷንን ከሚደርሱት ደርሰው ከሚፆሙት ፆመው ከሚጠቀሙት ውድ ባሮችህ አድርገን!




https://t.me/umu_rayyis_arreyyis_ruki
https://t.me/umu_rayyis_arreyyis_ruki
https://t.me/umu_rayyis_arreyyis_ruki








ትዳር እና የሴት እህቶች ለቅሶ
የሰው ልጅ የትኛውንም ያህል ተደስቶ ቢኖር ሞት ሲመጣ ግን ያሁሉ ደስታ በሀዘን ተለውጦ የስከንድ ደስታ ሆኖ ያልፍል። ባሁን ስአት በትዳር ምክናየት ያሚያለቅሱ እህቶች ብዛት አላህ ብቻ ይወቅ ። ባሎች ሆይ ቤተስብ እንደለላት እና እንደጣታችሁ ቀለበት አውልቃችሁ የምትጥሉ ሚስቶቻችሁን ለግዜው ለንዴታችሁ ትደስቱ ይሆናል ግን አይቀናችሁም የበለጠ ሀዘን እንጅ
አላህ ይዘንላችሁ እና አዛኞች ሁኑ። አላህ ካዘነላቸው ውጭ በሴት እህቶች ላይ የሚደርስ በደል ሚስኪን ወይ ከሱ ወይ ከቤተሰብ ሳትሆን ትቀራለች ።አላህ ላበረታው ከታገሱት ሁሉም ያልፍል።

ስለዚህ በማንኛውም ሁኔታ እህትህን ከመበደል ተቆጠብ

" እህት እያለህ በሰው እህት አትጨክን (አትበድላት) ብትበድልህ እንኳን ወንድነት ለመቼ ነው ታገሳት
"እህት" ባይኖርህ እንኳን እናትህ የአጎትህ እህት መሆኗን አስታውስ ወንድሜዋ!
ስለዚህ
ስለዚህማ በሰው እህት ላይ የአረመኔዎችን ጭካኔ አትጨክን አትበድላት !
በመሬት ላሉት እዘኑ በሰማይ ያለው ያዝንላችሇል ብለዋል ሀቢቡና ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰከም
አላህም እንድህ ይላል
"ባሮቼ ሆይ!!"

يَا عِبَادِي، إِنِّي حَرَّمْتُ الظُّلْمَ عَلَى نَفْسِي، وَجَعَلْتُهُ بَيْنَكُمْ مُحَرَّمًا، فَلَا تَظَالَمُوا.

"ባሮቼ ሆይ! እኔ በደልን በራሴ ላይ እርም አድርጌያለሁ። በመካከላችሁም እርም ድርጌዋለሁ። ስለዚህ አትበዳደሉ።"

https://t.me/daewaselefiyaArbaminch/8742


የኢብኑ መስዑድ ሙሪዶች ለሚያሰራጩት ውዥንብር የተሰጠ ምላሽ
የሚቆጣችሁ የሌለ ወንድምና እህቶች
ለሌሎች በማድረስ ተባበሩኝ ወንድምና እህቶች ከውዥንብሩ እንዲወጡ
http://t.me/bahruteka


♻️🔘{{{ሰለፎቻችን ወጣትነታቸዉን መጠቀም ላይ የነበራቸዉ አቋም}}}
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰

~~~\\//~~~~~~~
قال محمد بن يوسف:
➖🔺ሙሀመድ ብኑ ዩሱፋ ኢንዲ ኣለ

"كان سفيان الثوري يقيمنا بالليل، يقول: قوموا يا شباب صلوا ما دمتم شبابًا" .
〰♻️ሱፍያነ አሰዉሪይ በማታ ያቆመን ነበር ኢንዲህም ይል ነበር ኢናንተ ወጣቶች ተነሱ ቁሙ ወጣት ሆናቹ ኢስካላቹ ለይልን ስገዱ ይለን ነበር።
الجرح والتعديل 1/96
📚{{ምንጭ "አል-ጀርሁ ወተዕዲል" "1/96"}}
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

🖊Abubekir Ibnu Selman

〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
https://t.me/Abubekir_Ibnu_Selman_Aselefy
https://t.me/Abubekir_Ibnu_Selman_Aselefy




አዲስ ሙሐደራ ከብቸና
➩➩➩➩➩➩➩➩➩➩

ርዕስ:- ➷➴➘➷➴➘
ሙስሊሞችን ለመከፋፈል ያበቋቸው ምክንያቶች እና ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጥርሳቸው የተሰበረበት ዲን…

➲ የሙሐደራው አቅራቢ ➷
🎙 በወንድም አቡበክር ዩሱፍ ሀፊዘሁላህ ከባህር ዳር

ሙሐደራው የተደረገበት ቦታ፦
🕌 በምስራቅ ጎጃም ዞን ብቸና ከተማ በሀጅ ኢብራሂም መስጅድ የተደረገ ሙሐደራ ነው።

✅ የሙስሊሞችን ክፍፍል ያመጡና ያባባሱ ምክንያቶች ምን ምን ናቸው⁉️ ከሙሐደራው ዝርዝር ምላሹን ታገኛላችሁ። ልብ የሚነኩ ክስተቶች በማልቀስ የተገለፁበት ሙሐደራ ነው። ወንድማችን አቡበክር አላህ ባለህበት ይጠብቅህ!!! መሰሎችህንም ያብዛልን!


https://t.me/AbuImranAselefy/2679

https://t.me/AbuImranAselefy/2679


ABU MUSLIM A-DUROOS dan repost
Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
🔗 የዛሬ ማታ ሙሓደራን ለመከታተል ዙም የሌላችሁ የዙም አከፋፈት እና አጠቃቀም

🎙 በወንድማችን አቡ ሙስሊም ድሬ

🔗 አፑን ለማውረድ ⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://play.google.com/store/apps/details?id=us.zoom.videomeetings


ABU MUSLIM A-DUROOS dan repost


ከሰለፎቻችን አንዱ የሆኑት ታላቅ ኢማም
الفضيل بن عياض
እንዲህ ብለዋል:
የቢድዓን ባለቤት በሃይማኖትህ ላይ እንዳታምነው! በጉዳይህም ላይ አታማክረው! ወደሱም አትቀመጥ ከቢድዓ ሰው ጋር የተቀማመጠን ሰው አላህ (የቀልብ) እውርነትን ያወርሰዋል።


قناة أبي ريس لنشر السنة dan repost
أكثِروا الصَّلاةَ على النَّبِي ﷺ يومَ الجمُعةِ

በነብዩ ﷺ ላይ የጁሙዐ ቀን ሶለዋት ማዉረድን አብዙ!

▪️عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، قَالَ : (( أكثِروا الصَّلاةَ عليَّ يومَ الجمُعةِ وليلةَ الجمُعةِ ، فمَن صلَّى عليَّ صلاةً صلَّى اللهُ عليهِ عَشرًا ))

👈🏽 حسنه الألباني في
📚 صحيح الجامع - رقم : (1209)

▪️عَنْ أَبِي أُمَامَةَ الْبَاهِلِيِّ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ ، قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( أَكْثِرُوا عليَّ مِنَ الصَّلاةِ في يومِ الجمعةِ ؛ فإنَّ صَلاةَ أُمَّتي تُعْرَضُ عليَّ في كلِّ يومِ جُمُعَةٍ ، فمَنْ كان أكثرَهُمْ عليَّ صَلاةً ؛ كان أَقْرَبَهُمْ مِنِّي مَنْزِلَةً ))

👈🏽 حسنه الألباني في
📚 صحيح الترغيب - رقم : (1673)

t.me/abu_reyyis_arreyyis/2219
t.me/abu_reyyis_arreyyis/2219


ረድ በኢልያስና መሰሎቹ ላይ
▬▭▬▭▬▭▬▭▬▭➪

➡️ የተክፊር ሩብ ጉዳይ እያለ የባህር ዳር ሰለፍዮች ለሚተኮንነው አማን ኢብራሂም እና
➡️ ጥቅል ንግግሮችን በማስተላለፍ ሰዎችን ለሚያወዛግቡ ሁሉ
➡️ ሸይኽ ረቢዕ ከሰማይ አልወረደም፣ ሸይኽ ፈውዛን አንድም ቀን የግለሰብ ስም ጠቅሶ አስጠንቅቆ አያውቁም እያለ ለሚናገረው ሲዋሽ ስቅጥጥ ለማይለው ኢልያስ አህመድ እንዲሁም እነ ሀሰን ታጁ የሸይኽ ፈውዛን ኪታብ ኢርሻድ ቁረጠው ፍለጠው የሚል ነው ብለው ሲቀደዱ በመዲና ተምረናል ብለው ፀጥ ስለማለታቸው ተዳሷል።

🎙 በውዱ ወንድማችን አቡበክር ዩሱፍ ሀፊዘሁሏህ

https://t.me/AbuImranAselefy/2619

https://t.me/AbuImranAselefy/2619

✅ ይህን ወሳኝና ሊደመጥ የሚገባ ሙሉ ሙሐደራ ለማግኘት የሚከለክለውን ሊንክ ይጠቀሙ
➘➷➴➘➷➴➘➷➴➴➘➷
https://t.me/AbuImranAselefy/2592

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.

547

obunachilar
Kanal statistikasi