«ገቢ ለልማት» ጋዜጣ
ጥር 06/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
ውድ የጋዜጣችን አንባቢዎች፤ እንደተለመደው «ገቢ ለልማት» ጋዜጣ ቁጥር 179/2017 ዓ.ም እትም ከየካቲት 3 ቀን ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ስለሚተገበረው ባለልዩ መለያ ደረሰኝ ጨምሮ ብዙ ጠቃሚ መልዕክቶችን ይዞ ቀርቧል፡፡
በመሆኑም ጋዜጣዋን በሚኒስቴሩ የፌስቡክ፣ ቴሌግራም እና ዌብሳይት ገጽ እንዲሁም ህትመቷ በነጻ እየተሰራጨባቸው ባሉ የገቢዎችም ሆነ ጉምሩክ ዋና መ/ቤቶች እና ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች፤ በከተማ አስተዳደር እና ከክልል እስከ ወረዳ ባሉ የገቢው ዘርፍ ጽ/ቤቶች በመውሰድ እንድታነቡ ጋብዘናችኋል፡፡
ጋዜጣውን ለማገኘት ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ፡-
https://shorturl.at/qWSi2
ጥር 06/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
ውድ የጋዜጣችን አንባቢዎች፤ እንደተለመደው «ገቢ ለልማት» ጋዜጣ ቁጥር 179/2017 ዓ.ም እትም ከየካቲት 3 ቀን ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ስለሚተገበረው ባለልዩ መለያ ደረሰኝ ጨምሮ ብዙ ጠቃሚ መልዕክቶችን ይዞ ቀርቧል፡፡
በመሆኑም ጋዜጣዋን በሚኒስቴሩ የፌስቡክ፣ ቴሌግራም እና ዌብሳይት ገጽ እንዲሁም ህትመቷ በነጻ እየተሰራጨባቸው ባሉ የገቢዎችም ሆነ ጉምሩክ ዋና መ/ቤቶች እና ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች፤ በከተማ አስተዳደር እና ከክልል እስከ ወረዳ ባሉ የገቢው ዘርፍ ጽ/ቤቶች በመውሰድ እንድታነቡ ጋብዘናችኋል፡፡
ጋዜጣውን ለማገኘት ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ፡-
https://shorturl.at/qWSi2