Ethiopiaዬ ሰላምሽ ይብዛ! ከጫካ ወደ ሰላማዊ ትግል የመጡት የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ተሰጠ::
Good News : የኦሮሚያ ክልል የመንግስትን የሰላም ጥሪ ለተቀበሉ የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ሰጥቷል፡፡
በዚህ መሰረትም፡-
1. አቶ ያደሳ ነጋሳ
በቢሮ ሃላፊ ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ
2. አቶ ኦሮሚያ ረቡማ
የኦሮሚያ ክልል ዓቃቤ ሕግ ምክትል ሃላፊ
3. አቶ ቶሌራ ረጋሳ
የኦሮሚያ ክልል ጸጥታና አስተዳደር ቢሮ ምክትል ሃላፊ
ሁሉም ቢተሳሰብ፥
ሁሉም ቀና ቢያስብ፥
. . .
መተሳሰብ ቢኖር፥
ሁሉም ቢተባበር፥
የት ይደረስ ነበር?
Good News : የኦሮሚያ ክልል የመንግስትን የሰላም ጥሪ ለተቀበሉ የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ሰጥቷል፡፡
በዚህ መሰረትም፡-
1. አቶ ያደሳ ነጋሳ
በቢሮ ሃላፊ ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ
2. አቶ ኦሮሚያ ረቡማ
የኦሮሚያ ክልል ዓቃቤ ሕግ ምክትል ሃላፊ
3. አቶ ቶሌራ ረጋሳ
የኦሮሚያ ክልል ጸጥታና አስተዳደር ቢሮ ምክትል ሃላፊ
ሁሉም ቢተሳሰብ፥
ሁሉም ቀና ቢያስብ፥
. . .
መተሳሰብ ቢኖር፥
ሁሉም ቢተባበር፥
የት ይደረስ ነበር?