⚖️Shields Law🇪🇹 የህግ አገልግሎት / Legal service ⚖️


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Huquq


⚖️ Shields Law ⚖️.
ነፃ የህግ የማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች እዚሁ ያገኛሉ። Here on our channel, we provide Free legal Aid. You could alsk get access to laws, cassation decisions, job opportunity updates.
ለማስታወቂያ
👉@alexyoba21

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
Huquq
Statistika
Postlar filtri


Baga Geessan !!
እንኳን አደረሳችሁ !!
------------------------
baga ayyaana masqalaa geessan jechaa ayyaanichi kan nagaa fi gammachuu akka isiniif ta'u hawwii qabu ibsa.

Ayyaana gaarii !!!

እንኳን ለ2017 ዓ.ም የመስቀል በዓል በደህና አደረሳችሁ:: በዓሉ የሰላም፣ የደስታ፣ የጤናና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ::

መልካም በዓል!!!

Eyob.A
F.P.P and M.Sh.L


ክፍት የስራ ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ ባለው ክፍት የስራ ቦታ በህግ ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያ በላይ ያላቸውን በዜሮ አመት የስራ ልምድ እና ከአምስት አመት በላይ የስራ ልምድ ያላቸውን ሙያተኞች አወዳድሮ መቅጠር ስለሚፈልግ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ቀናት ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ሜክሲኮ ማይጨው ክሊኒክ ጀርባ በሚገኘው ፍትህ ቢሮ አቃብያነ ህግ ጉባኤ 5ኛ ፎቅ በአካል ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው አማካኝነት መመዝገብ ይችላሉ፡፡
መመዝገቢያ መስፈርቶች
1ኛ ኢትዮጵያዊ የሆነች/የሆነ በኢትዮጵያ የሚኖር
2ኛ ለህገመንግስቱና ለህግ የበላይነት ተገዥ  የሆነ
3ኛ የየትኛውም ፖለቲካ ድርጅት አባል ያልሆነ/ች  እና ወንጀል ቅጣት የሌለበት፡፡
4ኛ በታታሪነቱ/ቷ/ በስነምግባሩ/ሯ መልካም ስም ያተረፈ/ች/ ማስረጃ  ማቅረብ  የሚችል/የምትችል/
5ኛ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋም በህግ ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያ በላይ የተመረቀ/ች
6ኛ የስራ ልምድ ዜሮ አመት በ2015 እና በ2016 የትምህርት ዘመን ተመራቂ ሆነው የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ ለወንዶች የመመረቂያ ነጥባቸው 3.5 እና ከዚያ በላይ ለሴቶችና ለአካል ጉዳተኞች 3.25 እና ከዚያ በላይ
7ኛ ተፈላጊ የሰው ብዛት /15/ አስራ አምስት
8ኛ ከአምስት ዓመት በላይ የስራ ልምድ ላላቸው በአቃቢ ህግነት፣ በዳኝነት ፣ በህግ ምርምር ፣ በመምህርነት እና በተመራማሪነት ያገለገለ/ች/ እንዲወዳደሩ ይጋብዛል፡፡
9ኛ ተፈላጊ የሰው ብዛት ከአምስት ዓመት በላይ ላገለገሉ 10/አስር
10ኛ ደመወዝ በተቋሙ ስኬል መሰረት
11ኛ የስራ ቦታ ቢሮው በሚሰጠው ምደባ ቦታ፣
ተመዝጋቢዎች /ተወዳዳሪዎች/ ለምዝገባ ሲመጡ ሊያሟሏቸው የሚገቡ ሰነዶች   ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን የሚገልፅ መታወቂያ ፓስፖርት የትምህርት ማስረጃቸውን ዋና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ከምትኖሩበት አካባቢ አግባብነት ካለው አካላት የተፃፈ የስነምግባር ማስረጃ፣
የምዝገባ ቦታ ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ሜክሲኮ በሚገኘው ፍትህ ቢሮ አቃብያነ ህግ ጉባኤ 5ኛ ፎቅ በአካል ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው አማካኝነት መመዝገብ ይችላሉ፡፡

ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እሁድ መስከረም 12ቀን 2017ዓ.ም በሚለው እትም ወጥቷል።

ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር ፡- 0115159550 /  0115159548
        የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ
https://t.me/Shields_Law




ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሚላኩ የፍ/ብሔር ይግባኞች ማሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች


ዋቢን እናስተዋውቅዎ!

ዋቢ የህግ ሙያን ለማዘመን፣የዜጎችን የህግ ግንዛቤ ለማሳደግ እንዲሁም የህግ አገልግሎቶችን ለማመቻቸት ቁልፍ ሚና የሚጫወት ድህረ ገፅ ነው።


ዋቢ የሚሰጣቸዉ አገልግሎቶች

- የሰበር ውሳኔዎች፣ አዋጆች፣ መመሪያዎች፣ ስምምነቶች እና የመሳሰሉትን የህግ ሰነዶች ያካተተ ሰፊ የህግ ላይብረሪ
- ⁠የተረጋገጡ ጠበቆችን በነጻ ተደራሽ የሚያደርግ የጠበቆች ዝርዝር
- ⁠የተለያዩ የህግ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ብሎጎች
- ⁠የህግ ትርጓሜዎችን የያዘ የህግ መዝገበ ቃላት
- ⁠ኦንላይን የህግ ምክር

ዋቢን ይጎብኙ!
Wabilaws.com

ስለ ዋቢ የበለጠ ለማወቅ የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ይከታተሉ!

Facebook: https://www.facebook.com/profile.php?id=61562959684020
Instagram: https://www.instagram.com/wabi_laws?igsh=aWR0M3ZqMWZnemcx&utm_source=qr
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/wabilaws/
Telegram: https://t.me/WABI_laws




ESAT (ኢሳት🇪🇹)® dan repost
በእነ ዳንኤል ዮሐንስ ላይ አቃቤ ህግ ክስ መሰረተ‼️

የፍትህ ሚኒስቴር አቃቤ ህግ ዳንኤል ዮሐንስን ጨምሮ በስድስት ግለሰቦች ላይ ሦሥት ክሶችን መሰረተ፡፡
አቃቤ ህግ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ግለሰቦቹ ላይ የመሰረተው ክስ አውሮፕላንን አላግባብ በመያዝ፣ በማህበራዊ ሚደያ አማካኝነት በቀጥታ በማስተላለፍ መልካም ስም የሚያጎድፍ ተንቀሳቃሽ ምስል በኮምፒዩተር ስርአት አማካኝነት በማሰራጨት እና የመንግስት ሰራተኛ ኦፊሻላዊ የስራ ግዴታውን እንዳይፈፅም መቃወም እና አለመታዘዝ የሚሉ ናቸው፡፡

በሁለቱ ወንጀሎች ሁሉም ሲከሰሱ የመዝገቡ መጠሪያ የሆነው በቲክክቶክ የሚታወቀው ዮሀንስ ዳንኤል በሶስቱም ተከሷል፡፡

ለሁለት ሰአታት ሙሉ ከአውሮፕላን አንወርድም፤ ይከስከስ በማለት ሌሎችም እንዳይወርዱ በማሳደም በቲክቶክ ቀጥታ በማሰራጨት ሳይታገት ታግቻለሁ በማለት በቲክቶክ ስሙ ዮኒ ማኛን ቀጥታ በማስገባት የአየር መንገዱ ስም እንዲጎድፍ አድርጓል የሚለውንም አቃቤ ህግ ዘርዝሮበታል፡፡

@Esat_tv1
@Esat_tv1












CALL FOR APPLICATIONS - LLM (Law and Political Justice)

The programs take a historical and critical approach to examining the foundations of legal order in South
Africa and the Global South as a whole, as well as the implications for current struggles for social and
political justice around the world. Before writing a mini dissertation, you will be required to complete
three coursework modules that cover:

(1) The constitutional theoretical debates underpinning contemporary South African jurisprudence.

(2) The historical and philosophical foundation of postwar human rights discourse and imagination.

(3) An Africa-centered inquiry into the philosophical foundations of "development" discourse and the role of law and rights discourse in its unfolding.

Apply Now: https://lnkd.in/dWUppTx


እንኳን ለአዲሱ ዓመት 2017 አደረሳችሁ!

BAGA BARA 2017 NAGAAN ISIN GA’E!








#Beeksisa_Carraa_Hojii
—————-/////—————-
Biiroon Abbaa Alangaa Waliigala Oromiyaa Ogeessoota Seeraa Ulaagaa barbaachisu guutan dorgomsisuun kaadhimamtoota Abbootii Alangaa godhee  qacaruu barbaada waan taheef Ogeessoonni ulagaa beeksisa armaan gadii irratti ibsaman guuttanii fi fedhii qabdan galmaahuun akka dorgomatan isin afeerra!!


Muhammedteyib Nure:Lawyer dan repost
Beeksisa 2ffaa


Beeksisa Gita Hojii Banaa Gargaaraa Abbaa Seeraa Mana Murtii Aanaatiif bahe.

Karaa FB page MMWOtiin beeksisa bahe

     The Shields Law
Telegram Page
https://t.me/Shields_Law

YouTube channel
@shieldslaw37' rel='nofollow'>https://www.youtube.com/@shieldslaw37

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.