አምኀ ተዋኅዶ ዘክርስቶስ dan repost
"ሰማይ አድምጥ ምድርም ስሚ"
ይህ ቃል በጸሎተ ሙሴ ላይ የሰፈረ የምስጋና ማንሻ ቃል ነው። የመጻሕፍት ምሥጢር የተገለጠላቸው መተርጉማን ቃሉን ሲፈቱት ለቅዱስ ገብርኤልና በእመቤታችን ይተረጉሙታል። ምድር አድምጥ (ስማ) እንደ ተባለ _ ገብርኤልም ከእግዚአብሔር የተነገረውን ቃል አድምጦ (ሰምቶ) ለእመቤታቸን ሰማያዊውን ብሥራት የነገራት ሲኾን ምድር ስሚ እንደተባለች ደግሞ ከምድር የሆነች እመቤታችንም የገብርኤልን ቃል ሰምታ ጌታን ፀንሳለችና ገብርኤልን በሰማይ እመቤታችንን በምድር መስሎ ያመሰግናቸዋል፡፡
(ዘዳግም 32)
ይህ ቃል በጸሎተ ሙሴ ላይ የሰፈረ የምስጋና ማንሻ ቃል ነው። የመጻሕፍት ምሥጢር የተገለጠላቸው መተርጉማን ቃሉን ሲፈቱት ለቅዱስ ገብርኤልና በእመቤታችን ይተረጉሙታል። ምድር አድምጥ (ስማ) እንደ ተባለ _ ገብርኤልም ከእግዚአብሔር የተነገረውን ቃል አድምጦ (ሰምቶ) ለእመቤታቸን ሰማያዊውን ብሥራት የነገራት ሲኾን ምድር ስሚ እንደተባለች ደግሞ ከምድር የሆነች እመቤታችንም የገብርኤልን ቃል ሰምታ ጌታን ፀንሳለችና ገብርኤልን በሰማይ እመቤታችንን በምድር መስሎ ያመሰግናቸዋል፡፡
(ዘዳግም 32)