በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ወሊሶ ከተማ ለሚገነባው ልዩ አዳሪ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ በዛሬው ዕለት ተቀምጧል፡፡
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኦሮሚያ ክልል ደ/ ምዕራብ ሸዋ ዞን ወሊሶ ከተማ ለሚገነባው ልዩ አደሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በወቅቱ እንዳሉት ብቁ፣ ተወዳዳሪና ለወደፊት ለሀገሪቱ ጠንካራ መሪ ለማውጣት ግብዓት የተሟላላቸው አዳሪ ትምህርት ቤቶችን መገንባት ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
@Temari_podcast
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኦሮሚያ ክልል ደ/ ምዕራብ ሸዋ ዞን ወሊሶ ከተማ ለሚገነባው ልዩ አደሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በወቅቱ እንዳሉት ብቁ፣ ተወዳዳሪና ለወደፊት ለሀገሪቱ ጠንካራ መሪ ለማውጣት ግብዓት የተሟላላቸው አዳሪ ትምህርት ቤቶችን መገንባት ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
@Temari_podcast