አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ!
የማታ ማታ "የኢየሱስ ምንነት እና ማንነት" የሚለው መጽሐፍ በገበያ ላይ ውሏል። አል-ሐምዱ ሊላህ!
ክርስቲያኖች ሆይ! "ባይብልን አንብቡ" ባላችሁን መሠረት አንብበን ኢየሱስ ፍጡር፣ ሰው፣ መሢሕ፣ ነቢይ፣ መልእክተኛ እና ባሪያ መሆኑን ተረድተን በተገላቢጦሽ እንድታነቡ ጋብዘናችኃል። "ባመጣሽው ዳኛ ትሆኝ እስረኛ" የሚባል አገርኛ ብሂል አለ፥ እንግዲህ እውነቱን መጋፈጥ እንጂ ገሸሽ በማለት እውነትን ማዳፈን አዋጭ አይደለም።
ሙሥሊሞች ሆይ! ሙሥሊም ያልሆኑ አካላትን ወደ ኢሥላም በንጽጽር ለመጣራት ይህ መጽሐፍ "ይጠቅማል" ብዬ ስላሰብኩኝ አንብቡ እና ለክርስቲያኖች አስነብቡ! ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
መጽሐፉን የምትፈልጉ አገር ውስጥ ያላችሁ ሆነ ከአገር ውጪ ያላችሁ በ +251928444408 ዐብዱ መርካቶ ብላችሁ በቀጥታ አሊያም በዋትሳፕ ታገኙታላችሁ፥ እንዲሁ በቴሌ ግራም ይህንን ዩዘር ኔም በመጠቀም http://t.me/merkatozon ማግኘት ትችላላችሁ።
እንዲሁ ቤተል ተቅዋ መሥጂድ ሥር ስለሚገኝ ኩብራ ብላችሁ በመደወል ማግኘት ይችላሉ፦ +251911663699
አየር ጤና አንሷር መሥጂድ ሥር፦ 0963796354
ለብዙዎች ሠበቡል ሂዳያህ ለመሆን ሁሉም ቦታ ሼር አርጉት!
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
የማታ ማታ "የኢየሱስ ምንነት እና ማንነት" የሚለው መጽሐፍ በገበያ ላይ ውሏል። አል-ሐምዱ ሊላህ!
ክርስቲያኖች ሆይ! "ባይብልን አንብቡ" ባላችሁን መሠረት አንብበን ኢየሱስ ፍጡር፣ ሰው፣ መሢሕ፣ ነቢይ፣ መልእክተኛ እና ባሪያ መሆኑን ተረድተን በተገላቢጦሽ እንድታነቡ ጋብዘናችኃል። "ባመጣሽው ዳኛ ትሆኝ እስረኛ" የሚባል አገርኛ ብሂል አለ፥ እንግዲህ እውነቱን መጋፈጥ እንጂ ገሸሽ በማለት እውነትን ማዳፈን አዋጭ አይደለም።
ሙሥሊሞች ሆይ! ሙሥሊም ያልሆኑ አካላትን ወደ ኢሥላም በንጽጽር ለመጣራት ይህ መጽሐፍ "ይጠቅማል" ብዬ ስላሰብኩኝ አንብቡ እና ለክርስቲያኖች አስነብቡ! ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
መጽሐፉን የምትፈልጉ አገር ውስጥ ያላችሁ ሆነ ከአገር ውጪ ያላችሁ በ +251928444408 ዐብዱ መርካቶ ብላችሁ በቀጥታ አሊያም በዋትሳፕ ታገኙታላችሁ፥ እንዲሁ በቴሌ ግራም ይህንን ዩዘር ኔም በመጠቀም http://t.me/merkatozon ማግኘት ትችላላችሁ።
እንዲሁ ቤተል ተቅዋ መሥጂድ ሥር ስለሚገኝ ኩብራ ብላችሁ በመደወል ማግኘት ይችላሉ፦ +251911663699
አየር ጤና አንሷር መሥጂድ ሥር፦ 0963796354
ለብዙዎች ሠበቡል ሂዳያህ ለመሆን ሁሉም ቦታ ሼር አርጉት!
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!