ሶስቱ ቀደምት እና ተወዳጅ ዘማሪዎች በአንድ መድረክ በሚሊኒየም አዳራሽ በአንድ ላይ ሊያገለግሉ ቀን ተቆርጧል!
ዘማሪት ሊሊ ፣ ዘማሪት ቤተልሔም ወልዴ፣ዘማሪት አዜብ ሐይሉ በሚሊኒየም አዳራሽ በተወደዱ ዝማሬዎቻቸው ከእግዚአብሔር ሕዝብ ጋር ጌታን ለማምለክ ቀን ተቆርጦ በዝግጅት ላይ ይገኛሉ።
ይህንን ድንቅ የአምልኮ ድግስ ያዘጋጀቸው የክርስቶስ ተልዕኮ ቤተክርስቲያን (CM Tv) ናት ስለ ዝግጅቱ በ ክርስቶስ ተልዕኮ ቤተከርስቲያን ዋና መጋቢ ተስፋሁን ሙላለም የተሰጠው ሙሉ ጋዜጣዊ መግለጫ ሊንኩን ከላይ ስላያያዝን መመልክት ትችላላችሁ።
መልካም ቀን!
✨ @yeadonaimedia ✨
✨ @yeadonaimedia ✨
ዘማሪት ሊሊ ፣ ዘማሪት ቤተልሔም ወልዴ፣ዘማሪት አዜብ ሐይሉ በሚሊኒየም አዳራሽ በተወደዱ ዝማሬዎቻቸው ከእግዚአብሔር ሕዝብ ጋር ጌታን ለማምለክ ቀን ተቆርጦ በዝግጅት ላይ ይገኛሉ።
ይህንን ድንቅ የአምልኮ ድግስ ያዘጋጀቸው የክርስቶስ ተልዕኮ ቤተክርስቲያን (CM Tv) ናት ስለ ዝግጅቱ በ ክርስቶስ ተልዕኮ ቤተከርስቲያን ዋና መጋቢ ተስፋሁን ሙላለም የተሰጠው ሙሉ ጋዜጣዊ መግለጫ ሊንኩን ከላይ ስላያያዝን መመልክት ትችላላችሁ።
መልካም ቀን!
✨ @yeadonaimedia ✨
✨ @yeadonaimedia ✨