Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ደብረ ማርቆስ…!
"…ትናንት በደብረ ማርቆስ አዲሱ ዩኒቨርሲቲ አጠገብ ሰፈሮ ከነበረው የአቢይ፣ የብራኑ ጁላና ዐማራን ጡት ነክሶ እናት አባቱን፣ ወንድም እህቱን ከሚያርድ ከሚደፍር አረመኔ መከላከያ ተብዬ ጎን ተሰልፈው ከነበሩት ከአካባቢው ሚኒሻዎችና የዐማራ አድማ ብተና ፖሊስ ጋር የዐማራ ፋኖ ውጊያ ገጥመው ውለዋል።
"…ትናንት በነበረው የወንድ ከወንድ በሜዳ ላይ ግጥሚያ የዐማራ ፋኖ ብልጫ ወስዶ የውኃ ታንከር ዓልሞ አይመቴውንና በሁለት ወር ሥልጠና ቀይ ቦኔት አልብሰው ዐማራን ይገጥም ዘንድ ከላኩት የጁላ ሠራዊት ጋር ገጥሞ አደባይቶታል። በውጊያውም፣በቁጥር 2 ሞርተር፣ 3 ድሽቃ፣ 130 ጥቁሩን ክላሽ፣ በአስር ሺ የሚቆጠር ተተኳሽ፣ ቦንብና ስናይፐር የዐማራ ፋኖ በእጁ አስገብቷል።
"…ከሞት ተርፎ የሸሸው የብርሃኑ ጁላ ሠራዊት በትግሬው አብርሃም በላይ ፊርማ፣ ይልማ መርዳሳ ጄትና ድሮን ልኮ ንፁሐንን በድሮን ደብድቧል። ይሄ ለደረሰበት ሽንፈት ምላሽ መስጠቱ መሆኑ ነው። ለማንኛውም ዛሬ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምርኮኛና ቁስለኛ በማኅበረሰቡ ሲሰበሰብ አስከሬንም ሲቀበሩ ውለዋል። በገንዘብ ተገዝተው ከሕዝብ በተቃራኒ የቆሙት የማርቆስ ሚኒሻና ፖሊሶችም ራራሳቸውን ካላገለሉ በቀር ለዘር እንኳ አይተርፉም የሚሉም አሉ።
"…በሌላ ዜና በ3 ቀን ሱሪውን አስፈታዋለሁ ብሎ ዘሎ ወደ ዐማራ ክልል የገባው የኦሮሙማው ጦር ኤርትራን ተዋግቶ ቀይ ባህርን ሳያስመልስ፣ ወደብም ሳያመጣ በዐማራ ፋኖ ራሱ ሱሪውን እየፈታ፣ እየተደመሰሰም ይገኛል። ይሄ ኪሳራ የደረሰበት የኦሮሙማው ጦር በዛሬው ዕለት ቁጥሩ ከዚህ ግባ የማይባል ነገር ግን በሸራ የተሸፈነ ከባድ መሣሪያ ለአዲስ አበባና ለአስመራ ሕዝብ ሲያስጎበኝ ውሎ መዳረሻው ባይታወቅም ወደ ጎጃም መስመር ሲያግተለተሉ መዋላቸው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል።
• ድል ለዐማራ ፋኖ…!
"…ትናንት በደብረ ማርቆስ አዲሱ ዩኒቨርሲቲ አጠገብ ሰፈሮ ከነበረው የአቢይ፣ የብራኑ ጁላና ዐማራን ጡት ነክሶ እናት አባቱን፣ ወንድም እህቱን ከሚያርድ ከሚደፍር አረመኔ መከላከያ ተብዬ ጎን ተሰልፈው ከነበሩት ከአካባቢው ሚኒሻዎችና የዐማራ አድማ ብተና ፖሊስ ጋር የዐማራ ፋኖ ውጊያ ገጥመው ውለዋል።
"…ትናንት በነበረው የወንድ ከወንድ በሜዳ ላይ ግጥሚያ የዐማራ ፋኖ ብልጫ ወስዶ የውኃ ታንከር ዓልሞ አይመቴውንና በሁለት ወር ሥልጠና ቀይ ቦኔት አልብሰው ዐማራን ይገጥም ዘንድ ከላኩት የጁላ ሠራዊት ጋር ገጥሞ አደባይቶታል። በውጊያውም፣በቁጥር 2 ሞርተር፣ 3 ድሽቃ፣ 130 ጥቁሩን ክላሽ፣ በአስር ሺ የሚቆጠር ተተኳሽ፣ ቦንብና ስናይፐር የዐማራ ፋኖ በእጁ አስገብቷል።
"…ከሞት ተርፎ የሸሸው የብርሃኑ ጁላ ሠራዊት በትግሬው አብርሃም በላይ ፊርማ፣ ይልማ መርዳሳ ጄትና ድሮን ልኮ ንፁሐንን በድሮን ደብድቧል። ይሄ ለደረሰበት ሽንፈት ምላሽ መስጠቱ መሆኑ ነው። ለማንኛውም ዛሬ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምርኮኛና ቁስለኛ በማኅበረሰቡ ሲሰበሰብ አስከሬንም ሲቀበሩ ውለዋል። በገንዘብ ተገዝተው ከሕዝብ በተቃራኒ የቆሙት የማርቆስ ሚኒሻና ፖሊሶችም ራራሳቸውን ካላገለሉ በቀር ለዘር እንኳ አይተርፉም የሚሉም አሉ።
"…በሌላ ዜና በ3 ቀን ሱሪውን አስፈታዋለሁ ብሎ ዘሎ ወደ ዐማራ ክልል የገባው የኦሮሙማው ጦር ኤርትራን ተዋግቶ ቀይ ባህርን ሳያስመልስ፣ ወደብም ሳያመጣ በዐማራ ፋኖ ራሱ ሱሪውን እየፈታ፣ እየተደመሰሰም ይገኛል። ይሄ ኪሳራ የደረሰበት የኦሮሙማው ጦር በዛሬው ዕለት ቁጥሩ ከዚህ ግባ የማይባል ነገር ግን በሸራ የተሸፈነ ከባድ መሣሪያ ለአዲስ አበባና ለአስመራ ሕዝብ ሲያስጎበኝ ውሎ መዳረሻው ባይታወቅም ወደ ጎጃም መስመር ሲያግተለተሉ መዋላቸው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል።
• ድል ለዐማራ ፋኖ…!