🪪 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት በአዲስ አበባ የሚገኙ ሁሉም ቅርንጫፎች ከታኅሣሥ 23 ቀን 2017ዓ.ም ጀምሮ አዲስ ሒሳብ የሚከፍቱ ደንበኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲጠቀሙ ያስገድዳል፡፡ስለሆነም ከተጠቀሰው ቀን ጀምሮ የባንካችን ቤተሰብ ሲሆኑ ፤ የፋይዳ መታወቂያ በመጠቀም ብቻ ሒሳብ እንድትከፍቱ ስንል በትኅትና እናሳስባለን፡፡
አሐዱ፡ ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች!
#_ምዕራፍ ፪ _“ከአሐዱ ጋር ነኝ"
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
👉https://linktr.ee/Ahadu_Bank
አሐዱ፡ ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች!
#_ምዕራፍ ፪ _“ከአሐዱ ጋር ነኝ"
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
👉https://linktr.ee/Ahadu_Bank