የዛሬ 13 ዓመት ነበር ታላቁ የህዳሴ ግድብ ሲበሰር የባምዛ አካባቢ ነዋሪዎች ቄያቸውን ለልማት ቀዳሚ ሆነው ሀገር ትልማ ፣ ትደግ ሁላችንም በጋራ ከፍ እንበል በማለት ያለምንም ካሳ ለመነሳት ፈቀዱ።
ያ ሲሆን በመንግስት በኩል አስፈላጊውን መሠረታዊ ልማት ለማሟላት ቃል ተገባ ፣ መንገድ ፣ ሆስፒታል ፣ ጤና ጣቢያ ፣ ት/ቤት ፣ ውሃ እና ቤተ እምነቶችን ለመገንባት መንግስት ለህዝቡ ቃል ገባ ቃሉን ተከትሎ
- ቤተ ክርስቲያን ተሰራ
- ትምህርት ቤት ተሰራ
- ሆስፒታል ተሰራ
- መንገድ ተጀመረ
- ውሃው ጅምር ላይ ሆነ
መስጅዱ ግን የለም ፣ አልተሰራም ለዚህም እንጠይቃለን መስጂዱ የታለ ? አው በተገባው ቃል መሠረት በቂ ያልሆነ አሸዋና ጠጠር አውርደው ደብዛቸው ጠፍቷል።
ለዓመታት ልጆቹን እያከፈሩበትና ፣ የስነ ልቦና ተጠቂ ሆኖ ዲኑን ለመጠበቅ ድንበር ተሻግሮ ሱዳን በመግባት ልጆችን በማስተማር እምነቱን ጠብቆ ለማቆየት እየተጋ ይገኛል ።
የአካባቢው ማህበረሰብ ይህ ግን እስከ መቼ ብለው ይጠየቃሉ የአካባቢው አመራሮች ? መስጅዱን ሆን
ተብሎ በሚያስብል ደረጃ የአካባቢው ማህበረሰብ በልማት ተነሺው ሙስሊሙ ሆኖ ሳለ እስከ አሁን ድረስ ለዓመታት መስጅዱ አልተሰራለትም፣ ይህን ተከትሎ አካባቢው የአክፍሮት ሀይላት መናኸሪያ ሆኗል። ይህን መቀየርና መለወጥ አንድና አንድ ነው ተቋም መገንባት በመሆኑ ለዚህም ባምዛ አራህማን መስጅድን ማዕከልን እውን ለማድረግ ከፍተኛ ርብርብ በመደረግ ላይ ይገኛል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ የፊታችን ጁምዓ የረመዳን የመጀመሪያ ጁምዓ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ መስጅዶችና አለም አቀፍ ማህበረሰብ በሶሻል ሚዲያዎች በሚደረገው የሰደቀቱል ጃሪያ ባምዛ አራህማን መስጅድን እውን ለማድረግ በሚደረገው
ዘመቻ ላይ ተሳታፊ በመሆን ኢስላማዊ ግዴታውን እንዲወጣ የቤንሻጉል ጉምዝ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት እና የባምዛ አራህማን መስጅድ አስተባባሪ ኮሚቴዎች ይጠይቃሉ።
“የአላህን ቤት (መስጅድ) የገነባ ፣ አላህ በጀነት ለሱ ቤት ይገነባለታል።“ ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ)
የአካውንት ስም:- ባምዛ አራህማን መሰጅድ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:- 1000661869953
ሂጅራ ባንክ:- 1000039130001
አዋሽ ባንክ:- 01425156535600
ኦሮሚያ ሕብረት ስራ:- 1013800153709
ዘምዘም ባንክ:- 0051190110301
አቢሲንያ ባንክ:- 219545827
ዳሽን ባንክ:- 2966782305111
ያ ሲሆን በመንግስት በኩል አስፈላጊውን መሠረታዊ ልማት ለማሟላት ቃል ተገባ ፣ መንገድ ፣ ሆስፒታል ፣ ጤና ጣቢያ ፣ ት/ቤት ፣ ውሃ እና ቤተ እምነቶችን ለመገንባት መንግስት ለህዝቡ ቃል ገባ ቃሉን ተከትሎ
- ቤተ ክርስቲያን ተሰራ
- ትምህርት ቤት ተሰራ
- ሆስፒታል ተሰራ
- መንገድ ተጀመረ
- ውሃው ጅምር ላይ ሆነ
መስጅዱ ግን የለም ፣ አልተሰራም ለዚህም እንጠይቃለን መስጂዱ የታለ ? አው በተገባው ቃል መሠረት በቂ ያልሆነ አሸዋና ጠጠር አውርደው ደብዛቸው ጠፍቷል።
ለዓመታት ልጆቹን እያከፈሩበትና ፣ የስነ ልቦና ተጠቂ ሆኖ ዲኑን ለመጠበቅ ድንበር ተሻግሮ ሱዳን በመግባት ልጆችን በማስተማር እምነቱን ጠብቆ ለማቆየት እየተጋ ይገኛል ።
የአካባቢው ማህበረሰብ ይህ ግን እስከ መቼ ብለው ይጠየቃሉ የአካባቢው አመራሮች ? መስጅዱን ሆን
ተብሎ በሚያስብል ደረጃ የአካባቢው ማህበረሰብ በልማት ተነሺው ሙስሊሙ ሆኖ ሳለ እስከ አሁን ድረስ ለዓመታት መስጅዱ አልተሰራለትም፣ ይህን ተከትሎ አካባቢው የአክፍሮት ሀይላት መናኸሪያ ሆኗል። ይህን መቀየርና መለወጥ አንድና አንድ ነው ተቋም መገንባት በመሆኑ ለዚህም ባምዛ አራህማን መስጅድን ማዕከልን እውን ለማድረግ ከፍተኛ ርብርብ በመደረግ ላይ ይገኛል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ የፊታችን ጁምዓ የረመዳን የመጀመሪያ ጁምዓ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ መስጅዶችና አለም አቀፍ ማህበረሰብ በሶሻል ሚዲያዎች በሚደረገው የሰደቀቱል ጃሪያ ባምዛ አራህማን መስጅድን እውን ለማድረግ በሚደረገው
ዘመቻ ላይ ተሳታፊ በመሆን ኢስላማዊ ግዴታውን እንዲወጣ የቤንሻጉል ጉምዝ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት እና የባምዛ አራህማን መስጅድ አስተባባሪ ኮሚቴዎች ይጠይቃሉ።
“የአላህን ቤት (መስጅድ) የገነባ ፣ አላህ በጀነት ለሱ ቤት ይገነባለታል።“ ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ)
የአካውንት ስም:- ባምዛ አራህማን መሰጅድ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:- 1000661869953
ሂጅራ ባንክ:- 1000039130001
አዋሽ ባንክ:- 01425156535600
ኦሮሚያ ሕብረት ስራ:- 1013800153709
ዘምዘም ባንክ:- 0051190110301
አቢሲንያ ባንክ:- 219545827
ዳሽን ባንክ:- 2966782305111