አፋር በሀዘን ተውጣለች…😭
.
የጅቡቲው አምባገነን የኢትዮጵያን ድንበር ዘልቆ በመግባት በኤሊዳዓር ወረዳ ሲያሩ ቀበሌ በድሮን ብዛት ያላቸውን አርብቶ አደሮችን ጨፍጭፏል። እስከ አሁን ሰዓት ድረስም ስምንት ሰው መሞቱንና ብዙ ሰዎች መቁሰላቸውን እየሰማን ነው። በድሮን የተጨፈጨፉ አርብቶ አደሮች በቀብር ሰነ ስርዓት ላይ የነበሩ መሆናቸውን ከስፍራው ያገኘሁት መረጃ ያመለክታል። 😭
.
የጅቡቲው አምባገነን የኢትዮጵያን ድንበር ዘልቆ በመግባት በኤሊዳዓር ወረዳ ሲያሩ ቀበሌ በድሮን ብዛት ያላቸውን አርብቶ አደሮችን ጨፍጭፏል። እስከ አሁን ሰዓት ድረስም ስምንት ሰው መሞቱንና ብዙ ሰዎች መቁሰላቸውን እየሰማን ነው። በድሮን የተጨፈጨፉ አርብቶ አደሮች በቀብር ሰነ ስርዓት ላይ የነበሩ መሆናቸውን ከስፍራው ያገኘሁት መረጃ ያመለክታል። 😭