10ኛ ቀን
#አርብ ፀሐይ ብርሃኗን የከለከለችበት፣ እግዚኣብሔር ለኃጢኣት ያለውን ታላቅ ቁጣ በብርቱ የገለጠበት፣ በሌላ በኩል ሰማይ ከምድር እንዲታረቅ፣ በሰው መካከል ልዩነት እንዳይኖር የጥል ግድግዳ እንዲፈርስ የመጨረሻ ዋጋ የተከፈለበት፣ እግዚአብሔር ሰውን እንደሚወድ በደም እየጻፈ ያስረዳበት፣ በዓለም የሃይማኖት ይሁን በሌላው ታሪክ በማይታወቅ መልኩ አምላክ(የሚመለከው) እንዲያመልኩት ለተጠሩት ሰዎች የሞተበት፣ የተሰዋበት፣ መዳናቸውን ለመፈጸም የተዋረደበት ቃላት ሊገልጡት የማይችሉት ፍቅር የተብራራበት ቀን ነው። ካህን ሞተ! ካህን ደም ይዞ ገባ! ካህን አዳነን! የአለምን የጊዜ አቆጣጠር/ ስርዓት ከዓመተ ዓለም ወደ ዓመተ ምሕረት የተለወጠበት የዓለም ዳግመኛ የውልደት ቀንም ነው። የዓለማችን ታላቁ አዋጅ "τελέω"/ "ተፈፀመ" የታወጀበትም ነው።
የአምላክ የናዝሬቱ ኢየሱስ ጣር የበዛበት የሰው ፌዝና ዛቻ እንዲሁም አለማወቅ የበረታበት አስጨናቂም ቀን ነው አርብ።
"
♡ㅤ ❍ㅤ ⎙ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
@amhnewtestamentbible @amhnewtestamentbible
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
#አርብ ፀሐይ ብርሃኗን የከለከለችበት፣ እግዚኣብሔር ለኃጢኣት ያለውን ታላቅ ቁጣ በብርቱ የገለጠበት፣ በሌላ በኩል ሰማይ ከምድር እንዲታረቅ፣ በሰው መካከል ልዩነት እንዳይኖር የጥል ግድግዳ እንዲፈርስ የመጨረሻ ዋጋ የተከፈለበት፣ እግዚአብሔር ሰውን እንደሚወድ በደም እየጻፈ ያስረዳበት፣ በዓለም የሃይማኖት ይሁን በሌላው ታሪክ በማይታወቅ መልኩ አምላክ(የሚመለከው) እንዲያመልኩት ለተጠሩት ሰዎች የሞተበት፣ የተሰዋበት፣ መዳናቸውን ለመፈጸም የተዋረደበት ቃላት ሊገልጡት የማይችሉት ፍቅር የተብራራበት ቀን ነው። ካህን ሞተ! ካህን ደም ይዞ ገባ! ካህን አዳነን! የአለምን የጊዜ አቆጣጠር/ ስርዓት ከዓመተ ዓለም ወደ ዓመተ ምሕረት የተለወጠበት የዓለም ዳግመኛ የውልደት ቀንም ነው። የዓለማችን ታላቁ አዋጅ "τελέω"/ "ተፈፀመ" የታወጀበትም ነው።
የአምላክ የናዝሬቱ ኢየሱስ ጣር የበዛበት የሰው ፌዝና ዛቻ እንዲሁም አለማወቅ የበረታበት አስጨናቂም ቀን ነው አርብ።
"
ኢየሱስም ሆምጣጤውን ከተቀበለ በኋላ። ተፈጸመ አለ፥ ራሱንም አዘንብሎ ነፍሱን አሳልፎ ሰጠ።" (ዮሐ. 19፡30)
♡ㅤ ❍ㅤ ⎙ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
@amhnewtestamentbible @amhnewtestamentbible
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺