የአዲስ ዓመት መባቻ ድል
መስከረም 01/2017 ዓ.ም የፋሽስታዊው አገዛዝ ኩሊ ኃይል ከዘጌ መስመር ወደ ባህርዳር እያቀና እያለ በነበልባል ፋኖዎቻችን በተጣለ ደፈጣ በርካታ የአገዛዙ ኃይል አዲሱን ዓመት በህይወት የማሳለፍ እድል ሳያገኝ መቅረቱን ባህርዳር ዊክሊክስ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል።
በዚህ የተበሳጩ ሌሎች የአገዛዙ ኃይሎች ወደ ፈለገህይወት ሆስፒታል አስ*ሬንና ቁ*ለኛ ይዘው በመሄድ ሆስፒታሉን የጦር ካምፕ እስኪመስል ድረስ በተኩስ እንደናጡት ለማወቅ ተችሏል። በዚህ ተኩስ የተደናገጡና ቀደም ብለው በህክምና ላይ የነበሩ የአራዊት ሰራዊቱ አባላትም በፋኖ ተከበብን በሚል ለማምለጥ ሲራወጡ እንደነበርም ተሰምቷል 😁 ቦቃቃ
መስከረም 01/2017 ዓ.ም የፋሽስታዊው አገዛዝ ኩሊ ኃይል ከዘጌ መስመር ወደ ባህርዳር እያቀና እያለ በነበልባል ፋኖዎቻችን በተጣለ ደፈጣ በርካታ የአገዛዙ ኃይል አዲሱን ዓመት በህይወት የማሳለፍ እድል ሳያገኝ መቅረቱን ባህርዳር ዊክሊክስ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል።
በዚህ የተበሳጩ ሌሎች የአገዛዙ ኃይሎች ወደ ፈለገህይወት ሆስፒታል አስ*ሬንና ቁ*ለኛ ይዘው በመሄድ ሆስፒታሉን የጦር ካምፕ እስኪመስል ድረስ በተኩስ እንደናጡት ለማወቅ ተችሏል። በዚህ ተኩስ የተደናገጡና ቀደም ብለው በህክምና ላይ የነበሩ የአራዊት ሰራዊቱ አባላትም በፋኖ ተከበብን በሚል ለማምለጥ ሲራወጡ እንደነበርም ተሰምቷል 😁 ቦቃቃ