ሁለት መቶ ተራሮችን የፈጠረ የተራሮች ዘመቻ!
"ዘመቻ መቶ ተራሮች" ይፋ ሲደረግ የሩቅ ጠላቶችም የቅርብ የኮንዶም ትራፊዎችም ተሳልቀው ነበር። ነገር ግን ይህ ትውልድ ከምድር ፈልቆ እንደወጣ ገሞራ ተራራን ማንቀጥቀጥ ይቅርና ተራራን መናድ የሚችል፣ ሲያሻውም ተራራን በአረንጓዴ ለባሽ ምርኮኞች መሸፈን የሚችል ክንደ ነበልባል ትውልድ መሆኑን በዘመቻ መቶ ተራሮች አስመስክሯል።
አሁን ተራሮቹ 200 ደርሰዋል - ገሚሱ የዘመቻችን ስያሜ ሲሆን ገሚሱ ደግሞ የአራዊት ሰራዊቱ የአስክሬን ቁልል ነው። የአማራ ህዝብን ለማጥፋት ልጃችሁን መርቃችሁም ሆነ አልቅሳችሁ ለውትድርና የላካችሁ እናቶች፣ ልጃችሁ መንገድ ላይ ቀርቷል። ቀሪዎቹም የተለየ እጣፈንታ የላቸውም።
በታሪክ መዛግብት ፊት በኩራት የሚያቆም ታሪክን እየጻፈ ያለው ይህ ትውልድ፣ ጥቂት ክላሽ ይዞ ተነስቶ፣ በሃገር ሃብት አሰሱንም ገሰሱንም የታጠቀውን የግለሰብ ወታደራዊ ተቋምና ሰራዊትን ብትንትኑ እያወጣው ነው። እንኳንም የእናንተ ሆን።
#የመውጫ_መልዕክት፦ አሁንም የድል ቀናችን የሚረዝመው በእኛ ድክመት እንጅ በጠላታችን ጥንካሬ አይደለም። የጎተተንን ድክመት ደግሞ በቅርብ የምናርመው ይሆናል።
"ዘመቻ መቶ ተራሮች" ይፋ ሲደረግ የሩቅ ጠላቶችም የቅርብ የኮንዶም ትራፊዎችም ተሳልቀው ነበር። ነገር ግን ይህ ትውልድ ከምድር ፈልቆ እንደወጣ ገሞራ ተራራን ማንቀጥቀጥ ይቅርና ተራራን መናድ የሚችል፣ ሲያሻውም ተራራን በአረንጓዴ ለባሽ ምርኮኞች መሸፈን የሚችል ክንደ ነበልባል ትውልድ መሆኑን በዘመቻ መቶ ተራሮች አስመስክሯል።
አሁን ተራሮቹ 200 ደርሰዋል - ገሚሱ የዘመቻችን ስያሜ ሲሆን ገሚሱ ደግሞ የአራዊት ሰራዊቱ የአስክሬን ቁልል ነው። የአማራ ህዝብን ለማጥፋት ልጃችሁን መርቃችሁም ሆነ አልቅሳችሁ ለውትድርና የላካችሁ እናቶች፣ ልጃችሁ መንገድ ላይ ቀርቷል። ቀሪዎቹም የተለየ እጣፈንታ የላቸውም።
በታሪክ መዛግብት ፊት በኩራት የሚያቆም ታሪክን እየጻፈ ያለው ይህ ትውልድ፣ ጥቂት ክላሽ ይዞ ተነስቶ፣ በሃገር ሃብት አሰሱንም ገሰሱንም የታጠቀውን የግለሰብ ወታደራዊ ተቋምና ሰራዊትን ብትንትኑ እያወጣው ነው። እንኳንም የእናንተ ሆን።
#የመውጫ_መልዕክት፦ አሁንም የድል ቀናችን የሚረዝመው በእኛ ድክመት እንጅ በጠላታችን ጥንካሬ አይደለም። የጎተተንን ድክመት ደግሞ በቅርብ የምናርመው ይሆናል።