የቅድመ ጥንቃቄ መረጃ - ለሁሉም ቀጠና ፋኖዎቻችን
ሁሉም ትምህርት ቤቶች የሚገኙበትን ትክክለኛ መገናኛ ቦታ የሚያሳይ የ X እና Y ኮርዲኔት መረጃ ሁሌም በየ ዓመቱ እየተሰበሰበ ወደ ማዕከላዊ የመረጃ ቋት እንደሚላክ ለማወቅ ተችሏል።
ይህ መረጃ የሚሰበሰበውና የሚደራጀው በትምህርት ሚኒስቴር ስር ባሉ የተዋረድ መዋቅርና ትምህርት ቤቶች ሲሆን ይህ መረጃ "ፋኖዎች በትምህርት ቤቶች ካምፕ ሊያደርጉ ይችላሉ" በሚል በአገዛዙ ለድሮን ጥቃት እየተጠቀመበት ወይም ወደፊትም ሊጠቀምበት እንደሚችል ተጠቁሟል።
ምንም እንኳን ፋኖዎቻችን የትምህርት ተቋማትን እንደ ወታደራዊ ካምፕ የሚጠቀሙ ባይሆንም፣ ነገር ግን እዚህ ጋር ማስተላለፍ የፈለግነው ጥብቅ መልዕክት በአንድ አካባቢ አገዛዙ የድሮን ጥቃት መፈፀም ካቀደ ትምህርት ቤቶች ቀዳሚ የአገዛዙ ዒላማዎች መሆናቸውን ነው።
ሁሉም ትምህርት ቤቶች የሚገኙበትን ትክክለኛ መገናኛ ቦታ የሚያሳይ የ X እና Y ኮርዲኔት መረጃ ሁሌም በየ ዓመቱ እየተሰበሰበ ወደ ማዕከላዊ የመረጃ ቋት እንደሚላክ ለማወቅ ተችሏል።
ይህ መረጃ የሚሰበሰበውና የሚደራጀው በትምህርት ሚኒስቴር ስር ባሉ የተዋረድ መዋቅርና ትምህርት ቤቶች ሲሆን ይህ መረጃ "ፋኖዎች በትምህርት ቤቶች ካምፕ ሊያደርጉ ይችላሉ" በሚል በአገዛዙ ለድሮን ጥቃት እየተጠቀመበት ወይም ወደፊትም ሊጠቀምበት እንደሚችል ተጠቁሟል።
ምንም እንኳን ፋኖዎቻችን የትምህርት ተቋማትን እንደ ወታደራዊ ካምፕ የሚጠቀሙ ባይሆንም፣ ነገር ግን እዚህ ጋር ማስተላለፍ የፈለግነው ጥብቅ መልዕክት በአንድ አካባቢ አገዛዙ የድሮን ጥቃት መፈፀም ካቀደ ትምህርት ቤቶች ቀዳሚ የአገዛዙ ዒላማዎች መሆናቸውን ነው።