የጨበጥነውን አንፈራም፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።
የያዝነው መዳፋችን ላይ ያለ ሁሉ የኛ ነው፡፡ ሌላው ቀርቶ የምንጋፈጠው የፊት ለፊት ጦር አያስፈራንም፡፡ እስክንጀምረው ብንብረከረክ እንኳ አንዴ ላንመለስ ከእሳቱ ከጠለቅን የሞት ሽረት ይሆናል ጉዳዩ… ፡፡
የምንፈራው ያልያዝነው ወይም ከኛ ቁጥጥር ውጪ የሆነውን ነው፡፡ ወደ ኋላ ያለ ታሪካችንን እንፈራለን፤ እኛ ከምንቆጣጠረው ልክ ውጪ የመሆን አቅም ስላለው ነው፡፡ ወደ ነገም ስለሚመጣው ቀን እንፈራለን፤ እንደርስ ይሆን እንዳሰብነው እንሆንበት ይሆን ብለን ስንጠይቅ እርግጠኛ መሆን ሲሳነን ነው፡፡
ፍርሀት የእምነት ትጋትን ይነፍጋል፡፡ አቋምን ያከሳል፤ የዛሬን መኖር ይወስዳል፡፡ ፍርሃት በለውጥ አቅም ጥረታችን ሁሉ ጣልቃ እየገባብን ብርታታችንን ያጎላል፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።
የያዝነው መዳፋችን ላይ ያለ ሁሉ የኛ ነው፡፡ ሌላው ቀርቶ የምንጋፈጠው የፊት ለፊት ጦር አያስፈራንም፡፡ እስክንጀምረው ብንብረከረክ እንኳ አንዴ ላንመለስ ከእሳቱ ከጠለቅን የሞት ሽረት ይሆናል ጉዳዩ… ፡፡
የምንፈራው ያልያዝነው ወይም ከኛ ቁጥጥር ውጪ የሆነውን ነው፡፡ ወደ ኋላ ያለ ታሪካችንን እንፈራለን፤ እኛ ከምንቆጣጠረው ልክ ውጪ የመሆን አቅም ስላለው ነው፡፡ ወደ ነገም ስለሚመጣው ቀን እንፈራለን፤ እንደርስ ይሆን እንዳሰብነው እንሆንበት ይሆን ብለን ስንጠይቅ እርግጠኛ መሆን ሲሳነን ነው፡፡
ፍርሀት የእምነት ትጋትን ይነፍጋል፡፡ አቋምን ያከሳል፤ የዛሬን መኖር ይወስዳል፡፡ ፍርሃት በለውጥ አቅም ጥረታችን ሁሉ ጣልቃ እየገባብን ብርታታችንን ያጎላል፡፡