"ሥላሴ ትትረመም ወትትነከር" ማለት ምን ማለት ነው ?🤔
ሥላሴ ትትረመም ወትትነከር ማለት ሥላሴ ወይም ሦስትነት ወይም ሦስት የመሆን ምሥጢር ትለያለች ትደነቃለችም እንደማለት ነው።
◎ መነሻ ግሶቹም እንደሚከተሉት ናቸው፥
👉🏽 ሠለሰ - ሦስት አደረገ
ሥላሴ - ሦስት መሆን /ሥስትነት
👉🏽 ረመመ - አደነቀ
ትትረመም- ትደነቃለች
👉🏽 ነከረ - ለየ /አደነቀ
ትትነከር -ትለያለች / ትደነቃለች
ነቅዕ (ምንጭ) ፦ መ/ር ኃይለኢየሱስ መንግስት
┄┉✽»༺ ═ ✞ ═ ༻»✽┉┄
📖 @demesetewahedo
┄┉✽»༺ ═ ✞ ═ ༻»✽┉┄
ሥላሴ ትትረመም ወትትነከር ማለት ሥላሴ ወይም ሦስትነት ወይም ሦስት የመሆን ምሥጢር ትለያለች ትደነቃለችም እንደማለት ነው።
◎ መነሻ ግሶቹም እንደሚከተሉት ናቸው፥
👉🏽 ሠለሰ - ሦስት አደረገ
ሥላሴ - ሦስት መሆን /ሥስትነት
👉🏽 ረመመ - አደነቀ
ትትረመም- ትደነቃለች
👉🏽 ነከረ - ለየ /አደነቀ
ትትነከር -ትለያለች / ትደነቃለች
ነቅዕ (ምንጭ) ፦ መ/ር ኃይለኢየሱስ መንግስት
┄┉✽»༺ ═ ✞ ═ ༻»✽┉┄
📖 @demesetewahedo
┄┉✽»༺ ═ ✞ ═ ༻»✽┉┄