የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በአዲስ አበባ ከተማ ዛሬ መሰጠት ተጀመረ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ዛሬ እና ነገ ይሰጣል።
በወጣው መርሐ ግብር መሠረት የዛሬው ፈተና ተማሪዎች በየተመደቡባቸው ትምህርት ቤቶች መሰጠት ተጀምሯል።
(አስማረ ብርሃኑ)
@ebs_official
@ebs_official
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ዛሬ እና ነገ ይሰጣል።
በወጣው መርሐ ግብር መሠረት የዛሬው ፈተና ተማሪዎች በየተመደቡባቸው ትምህርት ቤቶች መሰጠት ተጀምሯል።
(አስማረ ብርሃኑ)
@ebs_official
@ebs_official