#Tigray
እስከ መጪው እሁድ ድረስ የኤሌክትሪክ ኃይል የተቋረጠባቸው የትግራይ ክልል አካባቢዎች መብራት እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዛሬ አሳውቋል።
መቐለን ጨምሮ ሌሎች ማከፋፊያ ጣቢያዎች እና ማስተላለፊያ መስመሮችም ጥገና እየተከናወነላቸው መሆኑን ተገልጿል።
@ebs_official @ebs_official
እስከ መጪው እሁድ ድረስ የኤሌክትሪክ ኃይል የተቋረጠባቸው የትግራይ ክልል አካባቢዎች መብራት እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዛሬ አሳውቋል።
መቐለን ጨምሮ ሌሎች ማከፋፊያ ጣቢያዎች እና ማስተላለፊያ መስመሮችም ጥገና እየተከናወነላቸው መሆኑን ተገልጿል።
@ebs_official @ebs_official