ታማኝ ዜና dan repost
የሁለቱ ወንድማማቾች አውሮፕላን !
በኦሮሚያ ምስራቅ ወለጋ ከነቀምቴ ቅርብ ርቀት በምትገኘው የሲቡ ሲሬ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ወንድማማቾች ለሊሳ ዳንኤል እና ቢቂላ ዳንኤል ከሰሞኑ የሰሯትን 'አውሮፕላን' ለማብረር ጥረት ማድረጋቸው የበርካቶች መነጋገሪያ ሆነዋል።
ወጣቶቹ "ኦሮሚያ" ሲሉ የሰየሟትን 'አውሮፕላናቸውን' ለማብረር ሙከራ ማድረጋቸው የአከባቢ ሰዎች በታሪክ መዝገብ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለ ሞተር አውሮፕላን ካበረሩት አሜሪካውያን ወንድማማቾች ኦርቪል እና ዊልበር ራይት ጋር አነጻጽረዋቸዋል።
ወንድማማቾቹ የሰሯትን 'አውሮፕላን' ለማብረር ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
@tamagnzena @tamagnzena
በኦሮሚያ ምስራቅ ወለጋ ከነቀምቴ ቅርብ ርቀት በምትገኘው የሲቡ ሲሬ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ወንድማማቾች ለሊሳ ዳንኤል እና ቢቂላ ዳንኤል ከሰሞኑ የሰሯትን 'አውሮፕላን' ለማብረር ጥረት ማድረጋቸው የበርካቶች መነጋገሪያ ሆነዋል።
ወጣቶቹ "ኦሮሚያ" ሲሉ የሰየሟትን 'አውሮፕላናቸውን' ለማብረር ሙከራ ማድረጋቸው የአከባቢ ሰዎች በታሪክ መዝገብ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለ ሞተር አውሮፕላን ካበረሩት አሜሪካውያን ወንድማማቾች ኦርቪል እና ዊልበር ራይት ጋር አነጻጽረዋቸዋል።
ወንድማማቾቹ የሰሯትን 'አውሮፕላን' ለማብረር ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
@tamagnzena @tamagnzena