ትንሳኤ ዘኢትኤል መማሪያ


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha


የአባቶቻችን እና የሀገራችን ታሪክና ጥበብ ግዕዝን, ስለጥንት ነገስታት ታሪክ፣ ስለዕፆች፣ መድሀኒቶች፣ መሰውሮች፣ የደመና ጥበብ ፣ቅርሶች፣ጥንታዊ የብራና መፅሐፍት፣ስነ ፈለክ ፣አክሲማሮስ፣ራዕየ ሳቤላ፣መፅሐፈ ጅማትርያ ፣መፅሐፈ ፓዝዮን፣መፅሐፈ ፀሐይ፣መፅሐፈ ልሳን፣መፅሐፈ ጥበብ፣የመላእክት ቋንቋ ወዘተ ... ለጓደኛ ያስተላልፉ ኢትኤልን ስለመረጣቹ አመሰግናለሁ ይቆየን.. 👳‍♂

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


   የፈረስ ዘንግ

የፈረስ ዘንግ በሁሉም ቦታ የሚበቅል አረም ነው
 

ጥቅሙ፡(1) ለሪህ ህመም ወባ ለያዘው እባብ ለነደፈው ሥሩን ቀቅሎ በማር ማጠጣት ነው
(2) በሆዱ ሥራይ ላለውና ለወስፋት ቅጠሉን ወቅጦ በማር በጥብጦ ማጠጣት ነው ፍቱን ውእቱ ።

  


ስለ ዳማከሴ ይህን ያውቁ ኑሯል?

በሀገራችን ወደ 85 ሺህ የሚጠጉ እጽዋት ለሕክምና አገልግሎት ይውላሉ።
ከነዚህ ውስጥ ደግሞ ደማ ከሴ አንዱ ነው።

• ደማ ከሴ አገር በቀል ተክል ሲሆን በሳይንሳዊ ስሙ ኦሲመም ላሚፎለም(Ocimum lamiifolium) እየተባለ ይጠራል።

• ተክሉ ሁለገብ የሆነ የመድኃኒትነት ባህሪ አለው። በሀገራችን በአብዛኛው ቦታዎች የምች መድሀኒት በመባል ይታወቃል።

• በባህላዊ ሕክምና ከተክሉ የሚገኝ ጭማቂ ለተለያዩ የዐይን በሽታዎች፣ ለራስ ምታት፣ በተለይ ትኩሳት ሲያጋጥም በባሕላዊው አጠራር ‹‹ምች›› እየተባለ ለሚጠራው ሕመም ማስታገሻነት ይውላል።

• በተጨማሪም ለምለም ቅጠሉ ተጨምቆ ሲጠጣ ለተቅማጥ፣ ለአሜባ (ደም ያለው ተቅማጥ)፣ ለሳልና ለሌሎችም ሕመሞች ለማስታገሻነት ይውላል።

• በአገራችን በተለያዩ አካባቢዎች ለቆዳ፣ ለአንጀት፣ ጨጓራና ተያያዥነት ላላቸው ሕመሞች ይወሰዳል።

• ተክሉ ለተለያዩ የጤና ችግሮች አስተማማኝ የሚባል የፈውስ ባህሪ አለው።

• የፀረ-ወባ ገቢርነት እንዳለውም ይታወቃል።

• ቅጠሉን በማጨስ የወባ ትንኞችን ከአካባቢ እንዲርቁ ማድረግ ይቻላል።

• በተጨማሪም ፀረ ፈንገስና ፀረ ነፍሳት ባህሪ አለው። እንዲሁም ትኩሳትን ያበርዳል።

• ደማ ከሴ በኢትዮጵያ የሚበቅል ዕፅ ሲሆን ለዕቃ ማጠኛ አገልግሎት ይውላል።

• አብዛኛውን ጊዜ ለመድኃኒትነት ጥቅም የሚውለው ቅጠሉን በመጭመቅና በማሽተት፣ ወይም ቅጠሉን በውሀ አፍልቶ በመታጠን ወይም በመጠጣት ነው።

• ለጉንፋን፣ ለራስ ምታት ጥቅም ላይ ይውላል።

• የቅጠሉ ጭማቂ በውሃ ወይም ከቡና ጋር ለትኩሳት በስፋት ጥቅም ላይ ይውላል።

• የአንጎል ጥቃት (ስትሮክ)፣ የጀርባ አጥንት መጨፍለቅ፣ የጅማት መጨማደድን ለማከም ከፍተኛ ጥቅም አለው።

• በጥቅሉ ከነርቭና ከጡንቻ ጋር የተያያዙ ችግሮችን ለማከም ማለትም የጡንቻ  መዛል፣ ከቀዶ ሕክምና በኋላ የሚደረጉ የአካል እንክብካቤዎች፣ ከስፖርት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን፣ ከእጅና እግር መቆረጥና ከአጥንት መሰንጠቅ ጋር ያሉ ችግሮችን በቀላሉ ለማከም አገልግሎት ላይ ይውላል።




የቀጠጥና 80 የሚሆኑ ገቢሮችና ባህላዊ ህክምናን የያዘ ጥሩ መፅሐፍ ነው ይመልከቱት @truth00011 ያገኙኛል


ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፀሎት በእንተ መድፍነ ፀር ፍረቂት አፍረቅረቂት በከመ አብ ፍረቂት በሹማን ወበ ዓይነ ሹማን አፍን ሸፍን ነገር ፀርየ ወለፀላዕትየ ምቀኛ ወተንኮለኛ እስላም ወአማራ ቀይ ወጥቁር ዓይናችሁ ይሁን ጨለማ እግራችሁ ይሁን ቄጠማ ብከ ጸፈንኩኩ ከከ ለጉምኩከ ከከ አሰርኩከ ምቀኛ ወ ተንኮለኛ የአዮ አለ ዜና አማኑሻ ቤሩ ወሸቤሩ ወራቤጡ ወተቆለሀ ምቀኛ ወተንኮለኛ ፀሎት በእንተ ግርማ ሞገስ ግርማ ገፀ ግርማፅዮን ምቀኛ ወተንኮለኛ ዓይናችሁን ጨለማ እግራችሁን ቄጠማ አለህ ቃል አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ከዚያ ስም ይፃፋል
ገቢሩ በልሙጥ ወረቀት ላይ በቀይ እስኪብርቶ መፃፍ ነው፡፡ከዚያ በቦርሳ መያዝ ነዉ፡፡

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ ፀሎት በእንተ መድፍነ ፀር መፍልም መፍልም መፍልም መጽልም መጽልም መጽልም መፍዝዝ ወመቁዝዝ አድበዝብዝ ሮቃደር ሮበሚህ ሥሀት ይሁን ቄሎዝዝ ቄሎዝዝ ከመ በድን ድንጉዝ ወከመ አፍዘዝከ እመሒ ከሳሽ እመሒ ተንኳሽ ወ እመሂ ዳኛ ወእመሒ አለቃ ወጠበቃ ወእመሒ ፈራጅ ወተቀማጭ ከመ ኢይትናገሩኒ ነገር ኩሉ እንበለ ፍቀሮ ሠላም ለገብርከ እገሌ ብለህ 5 አምስት ጊዜ በ አራቱ ማዕዘን 5 ጊዜ በብር ቀለበት ወይም በወርቅ ቀለበት ደግመህ ያዝ፡፡ፍቱን ዉእቱ፡፡


ወይናግፍት
=======
ልክ ናችሁ ብዙዎቻችሁ ስሟን በማወቃችሁ ደስ ብሎኛል። ቀጥሎ ጥቅሟን እጽፋለሁ፦
1) ለደም ብዛት እና ለስኳር ህመም ቅጠሏን አድርቆ አድቅቆ በመፍጨት ከሻይጋ ደጋግሞ መጠቀም ነው።
2) ለጆሮ ደግፍ በሽታ አበባዋን አሽቶ እባጩን መቀባት
3) እብድ ውሻ ለነከሰው ሥሯን ወቅጦ በትንሹ ማጠጣት ነው።
ማስጠንቀቂያ ፦ በዚህ ገጽ ላይ የሚጻፉ ጥበቦችን በቀጠጥታ ካለእውቀት መጠቀም ጉዳት ሊያስከትል ይችላል!
@truth00011ሊያገኙኝ ይችላሉ


#ለምስሐበ መላእክት ወነገረ ራእይ

አላሁማ ፡አላሁ፡ወበእንተዝ፡ሻን፡ ረቢ፡ኬር፡ወር፡ሹን፡አራሹን፡መልአከ፡ ዛቲ፡ዕለት፡አርእየኒ፡ነገረ፡እመሂ፡ ሠናየ፡ወእመሂ፡እኩየ፡ዘይከውን፡ወዘኢይከውን፡በወርኃ፡ እገሌ፡በዕለተ ፡እገሌ፡ ለገብርከ እገሌ (የራስዎት ስም ያስገቡ)

ማታ ማታ ንፁህ ሁነው ከግብረ ስጋ ግኑኝነት ነጽተው በመኝታ ሰዓት ፵፱ (49) ጊዜ ደግመህ ሳትናገር መተኛት ነው።ፍቱን ነው።
ስለ እጣ ፋንታችሁ
ስለ ወደፊቱ ነገር
ስለ ትዳር
ስለ ስራ
ስለ ምትፈልጉት ነገር በሙሉ ስላለፈውም ነገር ሁሉ የሚነግር እጅግ እፁብ ድንቅ የሆነ የእራይ አስማተ መላእክ ነው የሚደንቅ ነው በእውነት።
በተረፈ ቅር የተሰኛችሁብኝ ካላችሁ ይቅርታም ጠይቃለሁ የዘገየሁባችሁም ካላችሁ እንዲሁ በፈጣሪ ስም ይቅርታ ጠይቃለሁ እክሳለሁም።


እንኳን ለብርሀነ ልደቱ በሰላም በጤና አደረሳችሁ በዓሉ የሰላም የስራ የፍቅር ይሁንላችሁ አሜን


የተፈተነ የንግድ የህዝብ ፍቅር የሚያሰጥ ነው።
ጸሎተ ፡ አማናዊ ፡ አዲን ፡ ሸራዲን ፡ሸራኪስ ፡ ሸራማዊ ፡ ሸባዊ ፡ ሸኻዊ ፡ ቅዱስ ፡ ቅዱስ ፡ ቅዱስ ፡ እጅ ፡ ፍጅ ፡ ውቃቤ ፡ ጣዖት ፡ ሕዝበ ፡ክርስቲያን ፡ ወሕዝበ  ፡ እስላም ፡ ሕዝበ ፡ አይሁድ ፡ ወሕዝበ ፡ እዩንድ ፡ ሕዝበ ፡ አይናውያን ፡ ወሕዝበ ፡ አረማውያን ፡ ተሰሀቡ ፡ ለከ ፡ በኢሩስ ፡ በቂሩስ ፡ በጃጅር ፡ በቄስ ፡ በካህን ፡ በሼህ ፡ ስምዑኒ ፡ ዘአልአልኩክሙ ፡ ስጡ ፡ አሰጡ ፡ ሊተ ፡ ለገብርክሙ ፡ እገሌ፡፡ ገቢሩ ፩ ለገበያ ሰው ያልከውን እንዲሰማህ ከቤተክርስትያን ከእስላም መስጅድ ከአምልኮት ቦታዎች ሁሉ ከገበያ ከቤት አፈር በትንሽ በትንሹ ሰብስበህ በሾላ ፍሬ ወተቱን አየጨመህ አፍስሰህበት የዘንባባ ፍሬ ደምረህበት ጸሎቱን ፫ቀን ፫ሌሊት ፵፱ ፵፱ገዜ ደግመህበት ቋጥረህ መያዝ ነው። @truth00011


በስመ አብ በል ጸሎት በእንተ አይነ ጥላ ወገርጋሪ ፡ ቆጅሽ ፡ ቆጅሽ ፡ ቆጅሽ ፡ ቆርሐሹ ፡ ቆርሐሹ ፡ ቆርሐሹ ፡ ሸርማሹ ፡ ሸርማሹ ፡ ሸርማሹ ፡ ኮርሸሹ ፡ ኮርሸሹ ኮርሸሹ ፡ አክሊስ ፡ መክሊስ ፡ አጥሊስ ፡ ፡ መጥሊስ ፡ አሊስ ፡ መሊስ ፡ ኦ ፡ እግዚእነ ፡ ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡በኃይለ ፡ ዝንቱ ፡ አስማቲከ ፡ ዘአጠፋህከ ፡ ኃይለ ፡ ፅልመት ፡ ወፈትሐከ ፡ መዋህቅተ ፡ ዲያብሎስ ፡ ከማሁ ፡ ፍታሕ ፡ ማዕሠረ ፡ ሰይጣን ፡ ዘይትሜሰል ፡ አይነ ፡ ጥላ ፡ ወገርጋሪ ፡ አድክም ፡ ኃይሎሙ ፡ ወሠውር ፡ ጥበቦሙ ፡ አድህነኒ ፡ ሊተ ፡ ለገብርከ ፡ እገሌ፡፡ ይዐቅቡኒ ፡ ሚካኤል ፡ ወገብርኤል ፡ ሱራፌል ፡ ወኪሩቤል ፡ ዑራኤል ፡ ወሩፋኤል ፡ አፍኒን ፡ ወራጉኤል ፡ ወሳቁኤል ፡ ብርሃናኤል ፡ አጥልሻሻኤል ፡ ወያኑራኤል ፡ ቅምታኤል ፡ አድህኑኒ ፡ እም ፡ አይነ ፡ ጥላ ፡ ወገርጋሪ ፡ ጨምታፎስ ፡ ጨለምታፎስ፡ ገምታፎስ ፡ ገለምታፎስ  ፡ ይትፈታሕ ፡ ማዕሠረ ፡ እኩያን ፡ ቁራኛ ፡ ወተያያዥ ፡ አይነ  ጥላ ፡ ወገርጋሪ ፡ እምላዕለ ፡ ገብር፡፡ገቢሩ ፡ ዕፀ ፋርስ ፡ ቅጠል ፡ ላይ ፡ ፵፩ ጊዜ ደግሞ ፡ መታጠን ፡ ነው፡፡ አይነ ጥላ ያባርራል፡፡ ከዚያ ፡ በኋላ ፡ በቀይ ፡ ፅፈህ ፡ ያዝ ፡ ከአይነ ፡ ጥላ ፡ ይዐቅበከ ፡ይጠብቃል፡፡
@truth00011 ያገኙኛል


ለመፍትሔ ስራ የተተበተበ የሚፈታ ፡ የጓጉንቸር ራስ የከብት ሁለቱን አይኑን የአሜራ ስር የመሬዝ ስር
ነጭ ዕጣን በአንድነት ደቁሶ በጅግራ ደም ለውሶ ቢያጤሱ የተባለ ሥራይ መተት አጋንንት ሁሉ
ይሰደዳል፡፡
ለአቃቤ ርዕስ ለመሰውር ፡ የምድር እንቧይ ስር የጥቁር እንጨት ቅርፊት የድንጋይ ሽበት በሌት ወፍ ደም
ለውሶ ቢታጠን ምንም አይነካውም ከጠላትም አይን ይሰወራል፡፡
ለሀብት ፡ የሮማን ፍሬ የሴቴ ሬት ስር መስቲካ ሰም የዳክየ ላባ ላጲስ የሚባለውን ድንጋ ጨምሮ
በአንድነት ፈጭቶ ቋል በምትባል ወፍ ደም ለውሶ መታጠን ነው ለሀብት ይከውን፡፡
ለጦር መድፍነ ፀር፡ ዥንጅብል ቁንዶ በርበሬ ድኝ ደቁሶ የጥቁር ድመት ደም እና ደምክን ቀላቅለህ
ለውሰህ በአጋዛን አንጎል ጨምሮ በጠላት መንደር ቢያጨሱት ጠላት ይሸነፋል ከጨሰበት ቦታ አያልፍም፡፡
ለመስተፋቅር፡፡ የሴቴ ሬት ስር የጽጌረዳ አበባ የዝባድ ቅርፊተ በርግብ ደም ለውሶ በቁራ ራስ ለውሶ
ብትታጠን ሰብእ ኩሉ ያፈቅሩከ፡፡
ለትምህርት ፡ የአስተናግር ፵፱ፍሬ ቅርፉድ ነጭ ዕጣን መስቲካ በአውርስያ ዓቅዓቅ ደም ለውሶ በፋደት
ወይም በሸለመጥማጥ ራስ ከቶ መታጠን ነው ፍቱን፡፡
ሊፓሬዝ የተባለውን ደንጋይ ቢያጤሱት አውሬ ሁሉ ከዱር ወጥቶ ይመጣል፡፡
የእስስት ጉበቱ ከታወቀ በማጨሳ አድርገው እያጤሱ ከጣር ቢያጤሱት ዝናም ይስባል ራሱን ጨምረው
ከዋርካ ቅጠል ጋር ቢያጤሱት ነጎድጓድ ያስነሳል፡፡
የአህያ ሳንባ ቢያጤሱት በጤሰበት አካባቢ ያለ ቡዳ ሁሉ ይታመማል፡፡
ቁንዶ በርበሬ ድንብላል ቢያጤሱት ልሳነ ሰብእ ይፈታል
የጅብ የሚያነክሰውን እግሩን ቢታጠኑት ሲሳይ ይገኛል
ያፈቀሯትን ሴት ስም እስከ እናት በቀይ ጽፎ በጥቁር ሴት ፍየል ስብ ቢያጥኑት እና ቢይዙት እሺ
ትላለች፡፡፡
የጥቁር ድመት ጸጉር የምድጃ ጥላት በእስስት ደም ለውሰው ቢታጠኑት ይሰውራል መመለሻው አስቀድሞ
የጥቁር ላም ወተት አዘጋጅቶ በወተቱ መታጠብ ነው ትገለጣለህ፡፡ፍቱን ነው፡፡ አይነ ጥላ ካለ ግን
አይሰራም መጀመሪያ አይነ ጥላ ማባረሪያ ይዘህ ስራ፡፡
ክብረ ሰማይ ቢያጤሱት የሚሾር ንፋስ ይመጣል ያኔ ብትነግረው ያደርግልሀል፡፡
የጅብ ሽንኩርት ፫ጊዜ በራስ አዙረው ቢያጤሱት ቡዳ እና ልሳነ ሰብእ ካለብህ ያስለፈልፋል፡፡
@truth00011 በዚህ ታገኙኛላችሁ
ከእኔ እየወሰዱ የራሳቸው በማስመሰል ሰዎችን የሚያታልሉ የኔንም ስም የሚያጠፉ አሉና ከእነርሱ ተጠንቀቁ ትክክለኛው አካውንት የኔ ይህ ብቻ ነው።


የሐበሻ የጦርነት ጥበብ

THE ART OF WAR የተሰኘው እድሜ ጠገብ መፅሀፉ ከክርስቶስ ልደት በፊት ተፅፎ ከክርስቶስ ልደት በኋላም ላሉ ጦርነቶች መራሄ ሆኗል። በርግጥ መፅሀፉ ከጦርነት አልፎ ለበርካታ የቴክኖሎጂ
ካምፓኒዎችም መነሳትና መመንደግ አገልግሏል።

'ሳን ዙ በመፅሀፉ ያነሳቸው በርካታ ምክሮች የድል መንገድ ናቸው' እያሉ መመሪያውን የተጠቀሙ የጦር አበጋዞችም ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። ለብዙዎቹ የጦር አዛዦች መፅሀፉ ከሼልፋቸው ይልቅ
ለጠረንጴዛቸው ቅርብ ነው።

እኔ ግን እላችኋለሁ በእኛ በሀበሾች ሽለላ፣ ቀረርቶና ፉከራ (war song) ውስጥ ያሉ መልእክቶች ሳን ዙ ከፃፋቸው ሀሳቦች ጋር
አቻ ይሆናሉ።ስነቃሎቻችንን ስላልተረዳናቸ፤ ተረድተንም ስላልተነተናቸው ተንትነንም የሼልፍ ሸክም ከማድረግ ስላላሳለፍናቸው እንጂ ሀገር በቀል የጦርነት ጥበብ በነበረን፤ ለዚህኛው ትውልድም የነአድዋ
ድል ምክንያት ጭላንጭል በተገለጠልን ነበር።

ለአብነቱ ያህል ጥቂት የሳንዙን የጦርነት መርሆችን ከኛ ቃል ግጥሞች ጋር እያነፃፀርን እንይ፦

"ደረሰባቸው ሳይታጠቁ
እንደዝንጀሮ ፀሀይ ሲሞቁ፤"

ጠላት በተዘናጋበትና ባላሰበበት ቅፅበት ደርሶ የጠላትን ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ማድረግ የወገንን ጦር ኪሳራ ይቀንሳል። ድልንም አፍጥኖ ያስሞግሳል። በዚች የቃል ግጥም ውስጥ ጠላትህ እንደማትደርስበት አስቦ አንዴ ደረቱን አንዴ መቀመጫውን
እያገላበጠ ለፀሀይ በሰጠበት ጊዜ ደርሰህ አበራየው የሚል ምክርም አለ።

ሳን ዙም በምክሩ እንዲህ ይላል "...ጠላትህ ባልተዘጋጀበት ጊዜ
ውጋው..." (በርግጥአንድን ጠላት ታጥቂያለሁ ታጠቅ ሳይሉ መውጋት
በሀበሻ ልማድ ነውር ነው። ግን ታጥቂያለሁ ታጠቅ ከተባለ በኋላና ጦር ከተሳለ ጋሻ ከተራገፈ በኋላ እንዲያ ብሎ ነገር የለም)
ሳን ዙ በሌላ ምክሩ "...እሩቅ ሆነህ ሳለ ቅርብ፤ ቅርብ ሆነህ ሳለ እሩቅ ምሰል..." ይላል። የኛዎቹ ጦረኞችም ደጋ ሲባሉ ቆላ ቆላ ሲባሉ ደጋ ይገኙና ነው ድል የሚቀዳጁት።ለዚህ አይነቱ ሰው ደግም የመወድስ ፉከራ አለው።

"ቆላ ነው ሲሉት ደጋ እሚገለጥ፤
ጥላው ለጠላት የማይጨበጥ።"
የጦር ጠበብቱ ሳን ዙ ".... ስታጠቃ እንደመብረቅ ፍጠን..."

ይላል። ግሩም ምክር ናት። እሱም እንደሚለው በተለይ የጠላት ሀይል ብዙ ያንተ ደግም ትንሽ ከሆነ በብዙ አቅጣጫ በፍጥነት ማጥቃት ይመከራል። ይቺን ሀሳብ ሀበሻው በሁለት መስመር ግጥም እንዲህ ይገልፃታል።

"እነሱ ብዙ ማለት ምንድነው
ፈጥነን እንሂድ ድሉ የኛ ነው፤"
ሀበሻ ሲፈልገው ይቺንው ግጥም ቤት መድፊያ ስንኟን ብቻ"...እንግጠማቸው ድሉ የግዜር ነው..." ብሎ ይቀይርና በፈጣሪ መተማመኑንም ይነግርሀል።(ተለዋዋጭነት የስነቃል አንዱ ባህሪ መሆኑን ልብ ይሏል) በዚህ ብቻ አይበቃውም ሀበሻው

"የሌሊት አውሬ የቀን ጃውሳ
ጠዋት የሚያደርስ ያሞራ ምሳ"
ይልና ምሳን በቁርስ ሰአት የሚያደርስ ፈጣን ሁን ይልሀል።በዚችው ግጥሙ ቀንና ማታ የተለያየ አይነት ባህሪ ይኑርህ ብሎ "..በጦርነት ውስጥ አንድ አይነት አፈፃፀም የለም፤ እንደ ሁኔታው ይለዋወጣል።" የሚለውን የሳን ዙን የጦር መርህም ደርቦ
ይገልጣል።

"...ዛሬ ነገ እያልክ እድልህን አታባክን ..." ይላል ጠቢቡ ሰውዬ።እርግጥ ነው ዛሬ ነገ ማለት ውስጥ ላጥቃ አላጥቃ የሚል መወላወል አለና በዛ መሀል የልብ መፍረክረክ ይመጣል። ያ ብቻም ሳይሆን ጠላትም ጊዜ እንዲሸምትና እንዲደራጅ ወይም እንዲሸሽ ይረዳዋል። ለዛ ነው ሳን ዛሬ ነገ አትበል የማለው። ዛሬ ነገ ሲል ጠላቱ ያመለጠው ሀበሻስ ቁጭቱን እየገለጠ በተራዛማውም ሌላውን ሲመክር እንዲህ አይደል የሸለለው

"ያረባ ወንድ ልጅ እየወላወለ
ሰደደው ጠላቱን ዛሬ ነገ እያለ"
ጠቢቡ "ጠንካራ ሆነህ ሳለ ደካማ፤ ደካማ ሆነህ ሳለ ጠንካራ ምሰል" እያለ ይመክራል። ደካማ በሆንክበት ጊዜ ጠንካራ መስለህ ካልታየኸው በቀላሉ ትጠቃለህ። ጠንካራ በሆንክ ጊዜ ደግም ደካማ መስለሀው የመጣ ጠላትን በውስጡ ያሳደረው ንቀት አግዞህ ብዙ መሰዋት ሳትከፍል ካፈር ትቀላቅለዋለህ።
ይቺንው ሀሳብ ሀበሻ በቀረርቶው እንዲህ ብሎ የገልጣታል።

"አጭር ናቸው ብለው በኛ ላይ መጡብን
ቀጭን ናቸው ብለው በኛ ላይ መጡብን
መች አወቁንና አመል እንዳለብን"
"ጠላትህ ንዴት ካለበት ተንኩሰው፤ ከተረጋጋም እረፍት አትስጠው"
ይላል ሳን።

"ነካካየው ነካካቸው አትስጣቸው ጤና
ምንጊዜም ደህና ሰው አልተባልክምና"
ይላል ደግሞ ያገራችን ሸላይ።

©ታምሩ ከፍያለው

@ethel2011
@truth00011 ታገኙኛላችሁ


ለዕጣ፡፡
........ ወከፈቢላሂ ፡ ለዓለሚን ፡ አወወለዚ ፡ ከለቀ ፡ አልሰማዋት ፡
ወለአርዲ ፡ በላህቅ ፡ ወየማቅሉ ፡ ኩን ፡ ፈየኩን ፡ ቀወሉዓለቅ ፡ ወላሁ ፡ ያውማ ፡ ያንፈፉፊሃ ፡ አልሾሪ
፡ አለሙ ፡ አልቀቢ ፡ ወለሸሸሐደት ፡ ወህወ ፡ እልሐኪም ፡ እልከቢር፡፡ገቢሩ ፡ ልትሟገት ፡ ስተሄድ ፡
ይህንን ፡ በ............ ፡ ፯ጊዜ ፡ ደግመህ ጠጥተህ ፡ ሂድ፡፡ ፍቱን ነው፡፡


የተሰለበ እድል መመለሻ ነው @truth00011 ያገኙኛል




የትምህርት
አብናጦር፡አግናጦር፡አድናጦር፡ሠምረ፡ጦር፡ዘቦአ፡ውስተ ፡ ልብየ፡ ቃለ ፡እግዚአብሔር፡ዘሰማዕኩ፡ኢይርሣዕ፡ወዘአጽናዕኩ፡ኢይግድፍ፡ሊተ፡ለገብርከ፡ ዕገሌ፡፡፡49 ጊዜ በ49 ቁንዶ በርበሬ እየደገምህ ለ7 ቀን ብላ፡፡

>> ለ7 ቀን ሲወሰድ በንፅህና ከሴት እና ከህልመ ለሊት ራስን ጠብቆ መወሰድ አለበት፡፡ ከተቻለ ሱባዔ ተገብቶ ይወሰድ፡፡

>>የስንዴ ዳቦ አብነቱ ከተወሰደ በኀላ ለ15 ቀን ባይበላ ክልክል ነው፡፡
ቁንዶ በርበሬ ምንም ጉዳት የለውም የሚወሰደው በባዶ ሆድ በጠዋት ነው፡፡

ሌላ

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ (የትምህርት )
ፈላኤል ፈላኤል ፈላኤል ፈላኤል ፈላኤል ፈላኤል ፈላኤል አቅናኤል አቅናኤል አቅናኤል አቅናኤል አቅናኤል አቅናኤል አቅናኤል አብርህ ልቡናየ ለአንብቦ ወለተርጉም መፅሐፍት ወለዘ ድርሰተ በላአንብብ መፅሐፍት አብርህ ልቡናየ ክፈተ ክፈተ ሰማየ ክሱተ ልሣንየ ዘተሰወረኒ ሊተ ለገብርከ እገሌ ገቢሩ በህብስት 7 ጊዜ ድገምና ብላ ፅፈህ ያዘው፡፡


ይሔ ደግሞ ፍቱን የአይነ ጥላ መፍትሔ ነው የተፈተነ ነው በእውነት ተጠቀሙበት
በስመ አብ በል ጸሎት በእንተ አይነ ጥላ ወገርጋሪ ፡ ቆጅሽ ፡ ቆጅሽ ፡ ቆጅሽ ፡ ቆርሐሹ ፡ ቆርሐሹ ፡ ቆርሐሹ ፡ ሸርማሹ ፡ ሸርማሹ ፡ ሸርማሹ ፡ ኮርሸሹ ፡ ኮርሸሹ ኮርሸሹ ፡ አክሊስ ፡ መክሊስ ፡ አጥሊስ ፡ ፡ መጥሊስ ፡ አሊስ ፡ መሊስ ፡ ኦ ፡ እግዚእነ ፡ ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡በኃይለ ፡ ዝንቱ ፡ አስማቲከ ፡ ዘአጠፋህከ ፡ ኃይለ ፡ ፅልመት ፡ ወፈትሐከ ፡ መዋህቅተ ፡ ዲያብሎስ ፡ ከማሁ ፡ ፍታሕ ፡ ማዕሠረ ፡ ሰይጣን ፡ ዘይትሜሰል ፡ አይነ ፡ ጥላ ፡ ወገርጋሪ ፡ አድክም ፡ ኃይሎሙ ፡ ወሠውር ፡ ጥበቦሙ ፡ አድህነኒ ፡ ሊተ ፡ ለገብርከ ፡ እገሌ፡፡ ይዐቅቡኒ ፡ ሚካኤል ፡ ወገብርኤል ፡ ሱራፌል ፡ ወኪሩቤል ፡ ዑራኤል ፡ ወሩፋኤል ፡ አፍኒን ፡ ወራጉኤል ፡ ወሳቁኤል ፡ ብርሃናኤል ፡ አጥልሻሻኤል ፡ ወያኑራኤል ፡ ቅምታኤል ፡ አድህኑኒ ፡ እም ፡ አይነ ፡ ጥላ ፡ ወገርጋሪ ፡ ጨምታፎስ ፡ ጨለምታፎስ፡ ገምታፎስ ፡ ገለምታፎስ  ፡ ይትፈታሕ ፡ ማዕሠረ ፡ እኩያን ፡ ቁራኛ ፡ ወተያያዥ ፡ አይነ  ጥላ ፡ ወገርጋሪ ፡ እምላዕለ ፡ ገብር፡፡ገቢሩ ፡ ዕፀ ፋርስ ፡ ቅጠል ፡ ላይ ፡ ፵፩ ጊዜ ደግሞ ፡ መታጠን ፡ ነው፡፡ አይነ ጥላ ያባርራል፡፡ ከዚያ ፡ በኋላ ፡ በቀይ ፡ ፅፈህ ፡ ያዝ ፡ ከአይነ ፡ ጥላ ፡ ይዐቅበከ ፡ይጠብቃል፡፡


መክስተ ምስጢር ወዘኢያገድፍ
ሚስጥር የሚገልጥ እውቀት እንዲኖራችሁ የሚያደርግ እዳጠቃላይ (ለትምህርት)

#ፍፁም የሆነ የመርሳት ችግር መፍትሔ ቢሹ እንደምንም ከይትም ይህንን ገቢር አፈላልጋችሁ
ተጠቀሙ።
የፈጠራ ክህለትዎ ይጨምራል።
የመርሳት ችግር ይቀረፋል
የመያዝ ክህለትዎ እጅግ ይፈጥናል።
በስመ :አብ :ወወልድ: ወመንፈስ :ቅዱስ :፩ዱ ፡አምላክ፡ ጸሎት ፡በእንተ፡ መክስተ፡ ምስጢር፡
ኤራን፡ ኤራን፡ ኤራን፡ ዘከሰትከ፡ ሎቱ፡ ጥበበ፡ ለሰሎሞን ፡ከማሁ፡ ክሥት፡ ሊተ (የክርስትና ስም
አስገባ)
ኩሎ፡ ሕቡዓተ-ልሳን፡ ከመ ፡እንብብ፡ ሠናየ፡ ንባበ ፡ዘኢያደክም፡ ለሰሚዕ፡ አዶናይ፡ አዶናይ፡
አዶናይ፡ ኤልሻዳይ፡ ኤልሻዳይ፡ ኤልሻዳይ፡ ኤሎሄ ፡ኤሎሄ፡ ኤሎሄ፡ ዮፍታሔ፡ ፍታሕ፡ ማዕሠረ -
ልሳንየ፡ ወአንቅህ፡ ሕሊናየ፡ ወልቡናየ፡ እምንዋመ ፡ሐኬት፡ ወዝንጋዔ፡ እስከ፡ እሬኢ፡ ስውረ ፡
ልሳን፡ ወእኬልህ ፡መዝሙረ ፡በዜማ፡ሰናየ፡ ከመ፡ ያሬድ ፡ክሥት፡ ሊተ፡ ጥበበ፡ ለገብርከ
(የክርስትና ስም አስገባ)
አቅናኤል፡ አዝናኤል፡ ብርስባሔል፡ ኤሎሄ፡ ወዖ፡ ዘሀሎ፡ መይሄሉ፡ ለዓለመ፡ ዓለም፡ ፈኑ፡ ሠይፈ-
እሳት፡ ሜሎስ፡ ኃቤየ፡ ዘእምኀቤከ ፡ዘፈነውከ፡ ሎሙ፡ ለአርዳዕከ ፡በጊዜ፡ ፫ቱ፡ ሰዓት፡ ወበ፶፡ ዕለት፡
በጽርሐ፡ ጽዮን፡ መካን ፡ዘአስተይኮሙ፡ ለአርዳዕከ ፡ሰይፈ ነበልባል፡ በጽርሐ- ጽዮን፡ ቅድስት፡
ወአንበቦሙ፡ በነገረ -ጳርቴ፡ ወኤላሜጥ፡ በ ፸ወ፡ ፪ቱ፡ ልሳናት፡ ከማሆሙ፡ አንብበኒ፡ ንባበ፡
ኃይለ፡ ቃል፡ ወአለብወኒ፡ ፍካሬ- መጻሕፍት፡ ዘብሉይ፡ ወዘሐዲስ፡ ሊተ ፡ለገብርከ፡ (የክርስትና
ስም አስገባ)
ኤል ፡ኤል ፡ኤል፡ ባኮን፡ ሐዚክን ፡ዘይፈትሕ፡ ልበ፡ ዕብን፡ ዕብንሰ፡ አነ፡ ገብርከ፡ በዲበ፡ አሐቲ፡
እብን፡ ዘ ፯ቱ፡ አዕይንት፡ ከማሁ፡ ፍታሕ ፡ወአብርህ፡ ፯ተ፡ አዕይንተ ፡ልብየ፡ ለአንብቦ፡ መጻሕፍት፡
ወለአጽንዖ፡ መዝሙረ- ዳዊት፡ ወለድረሰታተ፡ ወለፈክሮ፡ ማህሌቱ፡ ለእግዚአብሔር፡
ወአስተራውጽ፡ ልሳንየ ፡ወይኩን፡ ልሳንየ፡ ከመ፡ መብረቅ፡ ፈጣን፡ ወከመ፡ ነጎድጓድ፡ ግሩም፡ ፎ ፎ
ፎ ፎ ፎ ፎ ፎ ፡አስራበ ፡ልሳንየ፡ አስፍሕ ፡ወቁልፍትየ ፡ፍታሕ፡ በኃይለ፡ እሉ ፡አስማቲከ፡ ረስዮ፡
ለልብየ፡ ከመ -ፀሐይ ፡ብሩሃ ፡፩ ጊዜ ፡ዘአጽናዕኩ፡ ከመ ኢይግድፍ ፡ወዘኢያጽናዕኩ ፡ከመ
አጽንዕ፡ አነ፡ ገብርከ፡ (የክርስትና ስም አስገባ)
ገቢሩ፦የዕፀ ኮመል ደም
የቀጠጥና ሥር
#ቀጠጥናው አንድ የጣት ዓፅቅ በመለካት አድርቀው ፈጭተው በ ዕፀ ኮመሉ ደም በመለወስ
ከዛ በንፁህ የጥቅምት ማር ፫ የሾርባ ማንኪያ በመለወስ። ለሰባት ቀን ጧት ጧት ሰባት ሰባት
ጊዜ ከላይ ያለው ጸሎት በተለወሰው ማር ላይ በመጸለይ ከሰባት ቀን በኃላ ለ ፫ ቀን በባዶ ሆድ
መዋጥ።
የሚከለከሉ ነገሮች፦
1,አልኮል መጠጥ
2,እንቁላል/ወተት/ሎሚ
3,ተልባ/sex/የወር አበባ
#ፍቱን ነው የዕጸ ኮመሉ ደም እንዳይበዛ ልብ ይጎዳል።


የእስክንድር የደመና ጥበብ ነው ዳሩ በርግጥ ጥቁር ነው ግን ላወቀበት ተጠቅሞ መመለስ ነው ።
ሠረገላ ኤልያስ መስተጸንኦ ዘደመና

ያሽምንክ ተሸኪት ያመንመሊጥ ያልጥ ባዲጥ ብሔረግ ነዠሊጥ ህሻሂት ያሽሊጥ ያጨሙት ያጲቶ ያሸለር አርከር ያፍጠት ያሙት ወያሸለኩት ያከመጡ ያኃዝብያ ያትፍ ያያመጢሽ ያሽሽ ያሽማሽ ያብሜክ ያቱዥም ያሸሸፋይት ያሸፋህያ ያቀደምሼል ፈዠጠቅጬ ያአሸቁረጥ ያሸጀዩ ያአሽተያት አላቱን መቅደ ሹመሸቅ አሊስ ያፍዢበልጠሪስ ትናትመይ ወላህ መድኤላ ረበ ለአለሚን ደመናኤል ብብናኤል ብርናኤል ዘብርብናኤል አብርረኒ  ውሰተ ሀገረ ሰማይ ወወስተ መፍቀደ...................... ወእፍኤል አብርረኒ ወአድርሰኒ ውስተ ሰሜነ ሰማይ ወውስተ ደቡበ ሰማይ ውስተ ምስራቀ ሰማይ ወውስተ ምዕራበ ሰማይ ንዑ ከመ ነፋስ ሰረገላ በዘምስለ ደመና አውጽኦሙ ወአግብኦሙ ውስተ ዘተመነይኩ ሀገርየ ጥቅል ሰማንቱስ አስተራቅያ ቤቶማ ፎጌን ሩጣኤል ........... ጩጭ ጭላሌ ጩጭላሌ ኤጵሰቲስ ናሼሪ ፈረናሽር በቄብ ጅዋቄብድ በኃይለ ዝንቱ አስማተ እስክንድር ርድኡኒ ሊተ ለገብርክሙ እገሌ፡፡ገቢሩ በመጀመሪያ ጥቁር ንስር ይዘህ አስረህ ጸሊም ደሮ በፊቱ አቅርበህ ድጋሙን ፩ጊዜ ደግመህ
በፊቱ አርደህ ደሙን እርጨው በኋላ የፈረሰ ኮቴ አድርቀህ ፈጭተህ በደሮው ሥጋ ጨምረህ አጥንቱንም ጨምረህ የዕጸ እስክንድርንም ዱቄት ጨምረህ በአንድ ላይ አድቅቀህ ለንስሩ ፯ቀን ፯ ፯ጊዜ እየደገምክ አብላው በ፰ኛው ቀን ንስሩን አርደህ ከደሙ ጀርባህን ተቀባ ግንባርህንም ተቀባ ከዚ በኋላ ክንፉን ብቻ ቆርጠህ ሌላው በቤት ቅብር የትም ብትወስደኝ እዚህ መልሰኝ ብለህ ቅበር ክንፉን ሀረግ እሬስ ቅጠሉን ለምልመህ ከፈትል ጋር በልጅ አገረድ አስፈትለህ በጀርባህ ልክ እንደመላእክ ክንፍ እሰር ከዚ በኋላ ድጋሙን ፵፱ ከለመድህ በኋላ ፯ጊዜ ደግመህ ከዚ ቦታ አድርሰኝ ብትለው ያደርስሀል፡፡
ስትሰራ በስመ አብ አትበል መጠበቂያው ዕጸ ጳጦስ ነው፡፡
@truth00011 ታገኙኛላችሁ ምንም ነገር ቢሆን አማክሩኝ
መፍትሔ ስራይ
አይነጥላ
የሰው አይን
የትምህርት በነፃ እሰጣለሁ እጅግ በጣም የተቸገራችሁ ከሆነ በነፃ እሰራለሁ እግዚአብሔር ይጠብቀን
ሰናይ ለሊት


መፅሐፈ ናምሩድ
የናምሩድን ታሪክ የምታቁት ነው ናምሩድ እጅግ ጠበቢ የነበረ ሰው ነበረ በእርግጥ አካሔዱን በስተመጨረሻ ስላላሳመረ የእግዚአብሔርን መንገድ ባለመከተሉ ቢወድቅም ነገር ግን እጅግ በጣም ብዙ ብዙ መፅሐፍትን ፀፎአል ለምሳሌ ስለ ጠለሰም ስለ ከበሩ እንቁዎች ስለ እፅዋት መድሐኒትነት ብዙ ብዙ ከእነዚ መካከል ልዩ የሆነውን ነገር ግን ጥንቃቄ የሚያስፈልገው ያለ እውቀት መጠቀም ግን ይጎዳል ላስተዋውቃችሁ ብያ ነው።በዚህ መፅሐፍ ተቆጥሮ የማያልቅ ብዙ ብዙ ጥበብ አለ ነገር ግን መልካሙንና መጥፎውን መለየት ያስፈልጋል ።
መፅሐፈ ጅማትርያ
ለኮከብ እና አገዳደፍ ያስተምራል በጣም በብዙ መንገድ ይገደፋል እንደየ ግብሩ ለምሳሌ ለእጣ ለእድል ለኮከብ ወዘተ... ይህ መፅሐፍ ግን አንድ ነገር ላይ ምን እንዳደረ ለምሳሌ በውሀ ላይ በ ሰው ላይ በዛፍ በድንጋይ ላይ ወዘተ ጥርት አርጎ ይናገራል
መፅሐፈ ጢስ
በዚህ መፅሐፍ ስር ደሞ በእጣን በእፅዋትና በእንስሳት አማካኝነት በማጨስ የምናገኛቸውን ጥቅሞች ይናገራል በእርግጥ ይህ ብቻ አልነበረም ብዙ ነበረ ቢሆንም ለእናንተ በቂ እና አስፈላጊ የተባሉትን ተተርጉመው ቀርበዋል።
መፅሐፈ አስማት
ነጭ አስማት ማለትም
መፍትሔ ስራይ
የትምህርት
የአቃቢ ርዕስ ከመናፍስት
የአጋንንት ማሰሪያ ፀሎቶችን ያካተተ ነው
ራዕይ ወመሰውር
መሰውርንና እራይ ዮሐንስን ወዘተ የያዘ ነው
የጥበብ ቋንቋ
የመላእክትንና መናፍትን ቋንቋ ልቅም አድርጎ የሚያስተምር ነው ከእነ ነገዳቸው
መፅሐፈ ሙሴ
የባህር መክፈያን ጨምሮ ዛሮችን መገዘቻና ማስለቀቂያ የሰው አይንን ወዘተ እጅግ ብዙ ብዙ ጥቅሞችን የያዘ መፅሐፍ ነው ። ለዛሬ ይህንን ካልኩኝ ይበቃል ። @truth00011 ታገኙኛላችሁ

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.