የጋዛ ነዋሪዎች የቤተሰቦቻቸውን አስከሬን ከፍርስራሽ ውስጥ እያወጡ በስርአት እየቀበሩ ነው።
እስራኤል እና ሀማስ መካከለኛው ምስራቅን ያመሰቃቀለውንና ለ15 ወራት የዘለቀውን ጦርነት የሚያስቆም የተኩስ አቀም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ይህን ተከትሎ ቤተሰቦቻቸውን ያጡ በርካታ የጋዛ ነዋሪዎች በእስራኤል የአየር ጥቃት ከፈራረሱ ህንጻዎች ውስጥ በመፈለግ ላይ ናቸው።
እስራኤል እና ሀማስ መካከለኛው ምስራቅን ያመሰቃቀለውንና ለ15 ወራት የዘለቀውን ጦርነት የሚያስቆም የተኩስ አቀም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ይህን ተከትሎ ቤተሰቦቻቸውን ያጡ በርካታ የጋዛ ነዋሪዎች በእስራኤል የአየር ጥቃት ከፈራረሱ ህንጻዎች ውስጥ በመፈለግ ላይ ናቸው።