ከ50 አመታት በላይ በበጎፈቃድ መቃብር የሚቆፍረው የናይጀሪያ ቤተሰብ
በጎፈቃደኞቹ "ወላጆቻችን ፈጣሪን ከሚያስደስተው ስራ በሰማይ ዋጋ ታገኙበታላችሁ" እያሉ አሳድገውናል ይላሉ
በናይጀሪያ ሰሜናዊ ክፍል ካዱና ከተማ አንድ ቤተሰብ ከ50 አመታት በላይ ከባድ ሃላፊነት ተቀብሎ እየሰራ ነው፤ የሞቱ ሰዎችን ገንዞ፣ መቃብራቸውን ቆፍሮ መቅበር።
አድካሚው ተግባር በከተማዋ ነዋሪዎች ቤተሰቡን ታዋቂና ተመስጋኝ ያድርግ እንጂ እንደ ስራ ከታየ ክፍያ የለውም ማለት ያስደፍራል።
የአብዱላሂ ቤተሰብ ሰዎችን በመቅበር ተግባር የተሰማራው በ1970ዎቹ ነው። ኢብራሂም እና አዳሙ የተባሉ ወንድማማቾ የጀመሩት በጎ ስራ በልጆቻቸው ቀጥሎ አሁንም ድረስ ዘልቋል።
"ወላጆቻችን ፈጣሪ ይህን አገልግሎት እንደሚወደውና በአለማዊው ህይወት ክፍያ ባይኖረውም በሰማይ ግን ዋጋው ከፍ ያለ መሆኑን እየነገሩ ነው ያሳደጉን" ይላል የኢብራሂም አቡድላሂ ትልቅ ልጅ ማጋጂ ከቢቢሲ ጋር ባደረገው ቆይታ።
በጎፈቃደኞቹ "ወላጆቻችን ፈጣሪን ከሚያስደስተው ስራ በሰማይ ዋጋ ታገኙበታላችሁ" እያሉ አሳድገውናል ይላሉ
በናይጀሪያ ሰሜናዊ ክፍል ካዱና ከተማ አንድ ቤተሰብ ከ50 አመታት በላይ ከባድ ሃላፊነት ተቀብሎ እየሰራ ነው፤ የሞቱ ሰዎችን ገንዞ፣ መቃብራቸውን ቆፍሮ መቅበር።
አድካሚው ተግባር በከተማዋ ነዋሪዎች ቤተሰቡን ታዋቂና ተመስጋኝ ያድርግ እንጂ እንደ ስራ ከታየ ክፍያ የለውም ማለት ያስደፍራል።
የአብዱላሂ ቤተሰብ ሰዎችን በመቅበር ተግባር የተሰማራው በ1970ዎቹ ነው። ኢብራሂም እና አዳሙ የተባሉ ወንድማማቾ የጀመሩት በጎ ስራ በልጆቻቸው ቀጥሎ አሁንም ድረስ ዘልቋል።
"ወላጆቻችን ፈጣሪ ይህን አገልግሎት እንደሚወደውና በአለማዊው ህይወት ክፍያ ባይኖረውም በሰማይ ግን ዋጋው ከፍ ያለ መሆኑን እየነገሩ ነው ያሳደጉን" ይላል የኢብራሂም አቡድላሂ ትልቅ ልጅ ማጋጂ ከቢቢሲ ጋር ባደረገው ቆይታ።