ተማሪ መረጃ የተሰኘው የሚዲያ አገልግሎት የዘንድሮው የሪሜድያል መቁረጫ ነጥብ በተመለከተ ያወጣው መረጃ
ዘንድሮ የትምህርት ሚንስትር የ12 ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ወስደው ማለፍ ያልቻሉ በትምህርት ሚንስትር መቁረጫ ነጥብ ይመደባሉ
ከ 27000 በላይ ተማሪዎች የመንግስት ዩንቨርስቲ ይገባሉ 422500 ተማሪዎች ከሪሜድያል ውጪ ናቸው ምክንያቱም እነዚህ ከ26% በታች ስላመጡ ትምህርት ሚንስትር ዝቅተኛው የመማሪያ እርከን 30% ነው ስላል ስለዚህ ወደ 400,000 ሺህ ገደማ ያሉትን ወደዚህ ስናስገባ 240,000 ከዚህ ይቀነሳል ማለትም 180-300 እና ከ 210-350 ባለው የመግቢያ ነጥቡ እንደሚሆን ግልፅ ነው ግን ከተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል አንጻር የዘንድሮው የሪሜድያል መቁረጫ ነጥብ በግምገማው ግምታዊ ምልከታን ስናስቀምጠ
ለ ተፈጥሯዊ ሳይንስ ለወንድ 254
ለሴት 220
ለማሀበራዊ ሳይንስ 212
ለሴት 187
credit ግርማይ ታደረ ተማሪ መረጃ
ዘንድሮ የትምህርት ሚንስትር የ12 ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ወስደው ማለፍ ያልቻሉ በትምህርት ሚንስትር መቁረጫ ነጥብ ይመደባሉ
ከ 27000 በላይ ተማሪዎች የመንግስት ዩንቨርስቲ ይገባሉ 422500 ተማሪዎች ከሪሜድያል ውጪ ናቸው ምክንያቱም እነዚህ ከ26% በታች ስላመጡ ትምህርት ሚንስትር ዝቅተኛው የመማሪያ እርከን 30% ነው ስላል ስለዚህ ወደ 400,000 ሺህ ገደማ ያሉትን ወደዚህ ስናስገባ 240,000 ከዚህ ይቀነሳል ማለትም 180-300 እና ከ 210-350 ባለው የመግቢያ ነጥቡ እንደሚሆን ግልፅ ነው ግን ከተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል አንጻር የዘንድሮው የሪሜድያል መቁረጫ ነጥብ በግምገማው ግምታዊ ምልከታን ስናስቀምጠ
ለ ተፈጥሯዊ ሳይንስ ለወንድ 254
ለሴት 220
ለማሀበራዊ ሳይንስ 212
ለሴት 187
credit ግርማይ ታደረ ተማሪ መረጃ