"ጣልያን በጨረቃ ሲገሰግስ አድሮ ሰፈሬ ድረስ መጥቶ ገጠመኝ። አምላክ ሀያላን ረድቶኝ ፈጀሁት። ደስ ብሎኛል ደስ ይበልህ!"
ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ለፈረንሳዊዉ ሙሴ ሞንዶን ከፃፉለት የምስራች ደብዳቤ የተገኘ ቃል ነዉ።
አንኳን ለሰው ልጅ መኩሪያ ለሆነው የአድዋ ድል በሰላም አደረሳችሁ።
⚡️💥🔥የካቲት 23, 1888 ዓ.ም
#adwa #menelik
"ጣልያን በጨረቃ ሲገሰግስ አድሮ ሰፈሬ ድረስ መጥቶ ገጠመኝ። አምላክ ሀያላን ረድቶኝ ፈጀሁት። ደስ ብሎኛል ደስ ይበልህ!"