⚽️ "ይህንንም እኛ በመሆናችን ነው" - አርቴታ
የአርሰናል ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በዚህ የውድድር አመት ባደረገው ነገር ትችት እንደማይገባው ገልጸዋል። 🔴⚪
"በዚህም ደረጃ ያለነው እኛ በመሆናችን ነው" የሚሉት ሚኬል አርቴታ "በዚህ አመት እንደተፈጠሩብን ችግሮች በደረጃ ሰንጠረዡ ግማሽ መሆን ነበረብን" ብለዋል።
"በአመቱ ውስጥ አምስት ቀይ ካርድ ተመዝግቦበት ይህን ያህል የጉዳት ችግር ገጥሞት እኛ ባለንበት ደረጃ ላይ ያለ በታሪክ ታይቶ አይታወቅም" ሲሉ አሰልጣኙ አክለው ተናግረዋል። 💪
የአርሰናል ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በዚህ የውድድር አመት ባደረገው ነገር ትችት እንደማይገባው ገልጸዋል። 🔴⚪
"በዚህም ደረጃ ያለነው እኛ በመሆናችን ነው" የሚሉት ሚኬል አርቴታ "በዚህ አመት እንደተፈጠሩብን ችግሮች በደረጃ ሰንጠረዡ ግማሽ መሆን ነበረብን" ብለዋል።
"በአመቱ ውስጥ አምስት ቀይ ካርድ ተመዝግቦበት ይህን ያህል የጉዳት ችግር ገጥሞት እኛ ባለንበት ደረጃ ላይ ያለ በታሪክ ታይቶ አይታወቅም" ሲሉ አሰልጣኙ አክለው ተናግረዋል። 💪