👩◈ ሚስቴና አባቷ ◈👴🏻
ክፍል - አራት [፬]
✍ (በጥላሁን ተስፋዬ)
.
.
.
ተዋቡም እራቴን ይዛልይ እንደገባች ሞቅ እንዳለይ አስተውላ ነው መሰል
እራቱን አስቀምጣ ተጣድፋ ልትወጣ ስትል ክንዷን ያዙሁና ጎትቼ ታጣፊዋ አልጋዬ ላይ አንጋለልኋት•••
አይኗን እያስለመለመይ ሽቅብ እያየችይ •••
"ምን ልትሆን ነው አንዳርጌ እንደው በልጃችን እንደው •••" እያለይ ተአርባ አራቱ ታቦት ያልጠራችው የለለ እስቲመስለይ ድረስ እንድተዋት ስለምነይ ሁለመናዬ አልታዘዝልህ አለይ።
እንኳንስ እንዲህ ለምናይ ደስ ታላላት በስተቀር ታለፍጎቷ ገላዋን መንካት መች ይሆንልኛል።
እንደለቀቅኋት ብድግ ብላ ልብሷን እና ሻሿን ማስተካከል ጀመረይ። ተመውጣታ በፊት አንድ ጥያቄ ልጠይቃት ከጀልሁና•••
"ተዋቡ !" ብላት
"ወዬ አለሜ!" አለይችኝ።
እሷን ውብ አለም ብዬ ትጠራት ደስ እንደሚላት ነግራኛለይ። እኔም ብሆን ለሷ ባልነግራትም "አለሜ!" ብላ ስትጠራይ ውስጤ ተጋግሮ የተቀመጠ የሚመስል አንዳች የፍቅር ስሜት ፍንቅል ሲል ይታወቀኛል።
ግን••••አልኃት። "ግን ምን ?" አለችይ ለመሄድ እየተቻኮለይ።
"ተቀናት በፊት መስኮትሽን ሳንኳኳ እየሰማሽ ነው አደል ዝም ያልሽኝ !?" ስላት•••
"ኪኪኪኪኪኪ ••••እና ብሰማህስ ምን እንድሆን ጠብቀህ ነበር እእእእ!?" አለይ ።
"ምናል መስኮቱን ብከፍችው ?"
"ሂድ ወድያ አንተ ብሽቅ ሆሆሆሆ•••ኧረ አንተስ ጉደኛ ነህ!" እያለይ ተክፍሌ ስተወጣ•••
ዛሬ ሳንኳኳ እንድትከፍችልይ አልኋት። መልስ ሳሰጠይ ወደ ትልቁ ቤት ገባይ።
እሷን እያሰብሁ፣ ሁኔታዋን እያስታወስሁ ያመጣይልይን እራት በልቼ፣ የቀረችኝን ጠጅ ጠጥቼ እንደጨረስሁ ተመተኛቴ በፊት መስኮቷን ጎተት አርጌ ሞከርኋት ። አልተከፈተይም። ትንሽ ቆይቼ በስሱ ኳኳኳ አረግሁና አልጋዬ ላይ ተንጋልዬ ድምጤን አጥፍቼ መጠባበቅ ጀመርሁ ።
ድምጥ የለም።መብራቱ ጠፋ ሳትከፍትልይ ተኝታለይ ። እኔም ተኛሁ።
ጥዋት እባቷ ተቤቱ ጓሮ ወዳለው ሽንት ቤት ቲሄዱ ጠብቃ መጣይ ።
ማታ ለምን እንዳልከፈተይልኝ ጠየቅኋት።
"እብድ!" አለችይ እየሳቀይ። እኔው ነኝ እብድ አልሁና••••
"ውብ አለሜ ግን እንደው በሌላ ነገር አትውሰጅብይና አባትሽ ግን እኔ ያልሁት ታልሆነ ተማለታቸውና ተጨቋኝ ባህሪያቸው ባሻገር ጤናቸው ተነ ሙሉ ክብሩ አብሯቸው ያለ ይመስልሻል ??" ስላትይ•••
"እእእእእ ምን ለማለት ፈልገህ ነው አንዳርጌ ? እስቲ ልትል የፈለግኸውን ግልጥልጥ አርገህ ንገረይ !?" አለችኝ እየተቆናጠረይ።
"ምነው ተናደድሽ እንዴ ተዋቡ !" አልኋት ነግሯ አላምርህ ቲለኝ ጥያቄዬን በንጭጩ ልቃጨው እያሰብሁ።
"ኧረ ምን አናደደይ ተደም ብዛት ውጪ ሌላ ምንም በሽታ እንደለለበት ነው የማውቀው አንተ የምታውቀው ታለ ንገረይ?! አለች ቆምጨጭ እንዳለይ።
"ሰው የሚያስበው በጭንቅላቱም አይደል ዛድያ እሄ ደም ብዛት የሚባል ህመም ተማሰብ ጋር የሚያቆራኘው ነገር ይኖር ይሆን እንዴ?
"ቆይቆይቆይቆይ ወዴት ወዴት አባትሽ ማሰቢያቸው ተቃውሷል ልክ አይደለም እብድ ናቸው እያልኸኝ መሆኑ ነው አንዳርጌ ነው ንገረይ !?" አለይ እንደመርገፍገፍ እያደረጋት።
ሁኔታዋ ታየው ነገር ነገር ሸተተይ ። ለምን እንዲህ ብሎ ጠየቀይ ብላ ትትንጨረጨር ገና በወጉ ሳንታረቅ መልሷ ልትጣለይ እያኮበኮበይ መሆኑ ታወቀይና
ኧረ እኔ እንደዛ አልወጣኝም ተዋቡ ምን ሆነሻል ፣ ለምን ነገር ነገር ይልሻል በይ!! እኔ እንዲሁ የምታውቂው ነገር ታለ ብዬ ጠየኩሽ እይ እብድ ናቸው የሚል ነገር ታፌ ወጥቷል ተዋቡ?!" አልኋት ። በረድ አለይና•••
"እኔ እንግዲህ ተደም ግፊት ነው ደም ብዛት ? ውጪ ሌላ ነገር ሲያመው አይቼም አላውቅ እሱም ሌላ በሽታ እንዳለበት አልነገረኝም !" አለች ፈርጠም ብላ።
"እሱማ እሳቸው እንዴት ይነግሩሻል? ማሰቢያውን የታመመ ሰው በምኑ አስቦ ህመሙን ያውቀዋል ? በዙርያው ያለ ሰው ነው እይ የሚረዳው አንቺ ታልነገርሻቸው ማን ይነግራቸዋል ? አልሁ በልቤ ታፌ አውጥቼ ብናገረው አጠገቧ ያለውን ማንቆርቆርያ አንስታ እንደምትወረውርብኝ መች አጣሁት።
እሷስ ትወርውር ተጠቡ ቡህላ ሌላ ሁለተኛ ወር ያባቷ ቅጣት ተሚመጣ አፌን ብዘጋ እና በውስጤ ብልጎመጎም ይሻላል ብዬ እንጂ።
"ምንድን ነው ዝም ብለህ የምታየኝ !?" በውስጤ እያወራሁ ሳፈጥባት ።
እንግዲህ በጤናቸው ሆን ብለው ተሆነ እንዲህ አይነት ፍርድ የፈረዱብን •••
እዚህ ሰው የለውም፣ መሬቱን ፣ የወተት ከብቶቹን ፣ ቤቱ እና ንብረቱንም እኔ ሰጥቿቸው ነው ትዳር የመሰረቱት !!
ስለይህ በትዳራቸው ላይ ተልጄ ባል በላይ እኔ ነኝ የምወስነው ብለው ነው ማለት ነው እንዲህ የሚሆኑት ግድያለም!
ልጄን ይዘህብይ አትሂድ እዚሁ ሁኑ ትላሉ እይ እኔ ትዳሬን ለማቆም የሚበቃ ወረት አጥቼ ነው ተዋቡ ? አንቺን ብዬ እንጂ እንደሳቸውማ ቢሆን ቤቱን ጥየላቸው በሄድኩ!" ስላት•••
አባትሽ እብድ ነው አልከይ ብሏ ቁጣ ቁጣ ሲላት የነበረይው ተዋቡ ወድያው ቁጣዋ ወደ ድንጋጤ ቲቀየር ፊቷ ላይ አየሁ። ክው አለይ። እንዲህ ስደነግጥ አይቼም አላውቅ።
"ውይ በስመአም የሰይጣን ጆሮ አይስማው!
የምን ሰይጣን ነው እንዲህ ያለውን መጥፎ ሀሳብ ሹክ ያለህ በል!?" አለይ።
"ተይኝ ተዋቡ እንዳንታረቅ መሀል ገብተው የፀብ እድሜ ከማራዘም በላይ ሰይጣን መሆን ተዌት ይመጣል?!።
አንዱዬ ሙት እንደዛ አስቦ አይደለም ያባዬን ጠባይ ስለማታውቀው ነው እሺ?!
አዳራ አለሜ ታሁን ቡሀላ እንዲህ እንዳታስብ !" አለችኝ። መጥታ ወገቤን አጥብቃ እያቀፈችኝ።
ምን ላርግ አለሜ አንቺ ጠጅን እይህ ድረስ ስላመጣሽልይ ብቻ ደስተኛ እምሆን ይመስልሿል!
ያንቺ ናፍቆት በምን ይተካል ? ናፍቀሽኝ እኮ ነው እንዲህ ንጭንጭ የሚያረገይ ውባለሜ!" አልኋት።ቃል ታትተነፍስ ደረቴ ላይ እንደተለጠፈይ ቆየይና •••
"ልሂድ በቃ" ብላ ልትወጣ ስትል እጇን ያዝ አድርጌ ዛሬስ መስኮቱን ከፍተሽው አተኝም ?" አልኋት።
ፈገግ እንዳለይ እጇን መንጭቃይ ወጣይ።
አባቷ እንቅልፍ እስቲጥላቸው እራቴ በልቼ ቀስ እያልሁ ጠጄን ታጣጥም ሰአት ገፋሁና
አልጋዬ ላይ ወጥቼ መስኮቷን ጎተት ታረጋት ከፈት እለይ።
አይ ውብአለም ተቸግረሽ እይ በኔ አጨክኝም እኮ እያልሁ ልብሴን አወላለቅሁና በቁምጣ እሷ ዘንድ ልሄድ ተሰናዳሁ። አልጋዬ ላይ ወጥቼ እስተመጨረሻው ልበረግዳት ጎተተተተተት
ታረጋት••••
"ቀርርርርር እያለይ ታሳብቃለይ ።
ያንቺ ማቃጠር ደሞ ምን ይሉታል?አልሁና•••
በብልሀት ድምጧ እንዳይጎላ አድርጌ ለመክፈት በሞክርም ታልጮህ አልከፈትም ትላለይ እንደፍጥርጥርሽ ብዬ እያንቃረርይ ከፈትሁና ዘልዬ ገባሁ። ትደናበር አቅጣጫ ስቼ አባቷ ታሉበት ክፍል እንዳልገባ ብላ ነው መሰል መብራቱን አጥፍታ ፋኖሱን በደበዘዝ ሀይል አብርታ ብርሀኑ ተሷ መኝታ ውጪ እንይሄድ ባንድ በኩል በጨርቅ ጋርዳዋለይ።
ድምጤንም ኮቴዬንም አጥፍቼ ተዋቡ ወደተኛይበት አልጋ እየተጠጋሁ። አባቷ እዛኛው ክፍል ተኝተው ቲያንኮራፉ ተሰማኝ።
አልጋ ውስጥ እንደገባሁ ፋኖሷን ደረገመቻት።
ተዘጋጅታ ስለጠበቀይኝ መሳብም ማውለቅም ታይጠበቅብይ " ግባ በሞቴ "
እያለ ተላይ እስተታች የጨርቅ ዘር ታይለብስ የተንጋለለውን ፣ ተሳምንት በላይ የናፈቀይን ፣ የተዋቡን ገላ እያተረማመስሁ አስጨንቀው ጀመር።
ተዋቡዬ ትንፋሿ ቁርጥ ቁርጥ እያለ•••
"አንተ ቀስ በል እይ አልጋው እስቲያለቅስ አትነቅንቀይ!" አለይ።
ክፍል - አራት [፬]
✍ (በጥላሁን ተስፋዬ)
.
.
.
ተዋቡም እራቴን ይዛልይ እንደገባች ሞቅ እንዳለይ አስተውላ ነው መሰል
እራቱን አስቀምጣ ተጣድፋ ልትወጣ ስትል ክንዷን ያዙሁና ጎትቼ ታጣፊዋ አልጋዬ ላይ አንጋለልኋት•••
አይኗን እያስለመለመይ ሽቅብ እያየችይ •••
"ምን ልትሆን ነው አንዳርጌ እንደው በልጃችን እንደው •••" እያለይ ተአርባ አራቱ ታቦት ያልጠራችው የለለ እስቲመስለይ ድረስ እንድተዋት ስለምነይ ሁለመናዬ አልታዘዝልህ አለይ።
እንኳንስ እንዲህ ለምናይ ደስ ታላላት በስተቀር ታለፍጎቷ ገላዋን መንካት መች ይሆንልኛል።
እንደለቀቅኋት ብድግ ብላ ልብሷን እና ሻሿን ማስተካከል ጀመረይ። ተመውጣታ በፊት አንድ ጥያቄ ልጠይቃት ከጀልሁና•••
"ተዋቡ !" ብላት
"ወዬ አለሜ!" አለይችኝ።
እሷን ውብ አለም ብዬ ትጠራት ደስ እንደሚላት ነግራኛለይ። እኔም ብሆን ለሷ ባልነግራትም "አለሜ!" ብላ ስትጠራይ ውስጤ ተጋግሮ የተቀመጠ የሚመስል አንዳች የፍቅር ስሜት ፍንቅል ሲል ይታወቀኛል።
ግን••••አልኃት። "ግን ምን ?" አለችይ ለመሄድ እየተቻኮለይ።
"ተቀናት በፊት መስኮትሽን ሳንኳኳ እየሰማሽ ነው አደል ዝም ያልሽኝ !?" ስላት•••
"ኪኪኪኪኪኪ ••••እና ብሰማህስ ምን እንድሆን ጠብቀህ ነበር እእእእ!?" አለይ ።
"ምናል መስኮቱን ብከፍችው ?"
"ሂድ ወድያ አንተ ብሽቅ ሆሆሆሆ•••ኧረ አንተስ ጉደኛ ነህ!" እያለይ ተክፍሌ ስተወጣ•••
ዛሬ ሳንኳኳ እንድትከፍችልይ አልኋት። መልስ ሳሰጠይ ወደ ትልቁ ቤት ገባይ።
እሷን እያሰብሁ፣ ሁኔታዋን እያስታወስሁ ያመጣይልይን እራት በልቼ፣ የቀረችኝን ጠጅ ጠጥቼ እንደጨረስሁ ተመተኛቴ በፊት መስኮቷን ጎተት አርጌ ሞከርኋት ። አልተከፈተይም። ትንሽ ቆይቼ በስሱ ኳኳኳ አረግሁና አልጋዬ ላይ ተንጋልዬ ድምጤን አጥፍቼ መጠባበቅ ጀመርሁ ።
ድምጥ የለም።መብራቱ ጠፋ ሳትከፍትልይ ተኝታለይ ። እኔም ተኛሁ።
ጥዋት እባቷ ተቤቱ ጓሮ ወዳለው ሽንት ቤት ቲሄዱ ጠብቃ መጣይ ።
ማታ ለምን እንዳልከፈተይልኝ ጠየቅኋት።
"እብድ!" አለችይ እየሳቀይ። እኔው ነኝ እብድ አልሁና••••
"ውብ አለሜ ግን እንደው በሌላ ነገር አትውሰጅብይና አባትሽ ግን እኔ ያልሁት ታልሆነ ተማለታቸውና ተጨቋኝ ባህሪያቸው ባሻገር ጤናቸው ተነ ሙሉ ክብሩ አብሯቸው ያለ ይመስልሻል ??" ስላትይ•••
"እእእእእ ምን ለማለት ፈልገህ ነው አንዳርጌ ? እስቲ ልትል የፈለግኸውን ግልጥልጥ አርገህ ንገረይ !?" አለችኝ እየተቆናጠረይ።
"ምነው ተናደድሽ እንዴ ተዋቡ !" አልኋት ነግሯ አላምርህ ቲለኝ ጥያቄዬን በንጭጩ ልቃጨው እያሰብሁ።
"ኧረ ምን አናደደይ ተደም ብዛት ውጪ ሌላ ምንም በሽታ እንደለለበት ነው የማውቀው አንተ የምታውቀው ታለ ንገረይ?! አለች ቆምጨጭ እንዳለይ።
"ሰው የሚያስበው በጭንቅላቱም አይደል ዛድያ እሄ ደም ብዛት የሚባል ህመም ተማሰብ ጋር የሚያቆራኘው ነገር ይኖር ይሆን እንዴ?
"ቆይቆይቆይቆይ ወዴት ወዴት አባትሽ ማሰቢያቸው ተቃውሷል ልክ አይደለም እብድ ናቸው እያልኸኝ መሆኑ ነው አንዳርጌ ነው ንገረይ !?" አለይ እንደመርገፍገፍ እያደረጋት።
ሁኔታዋ ታየው ነገር ነገር ሸተተይ ። ለምን እንዲህ ብሎ ጠየቀይ ብላ ትትንጨረጨር ገና በወጉ ሳንታረቅ መልሷ ልትጣለይ እያኮበኮበይ መሆኑ ታወቀይና
ኧረ እኔ እንደዛ አልወጣኝም ተዋቡ ምን ሆነሻል ፣ ለምን ነገር ነገር ይልሻል በይ!! እኔ እንዲሁ የምታውቂው ነገር ታለ ብዬ ጠየኩሽ እይ እብድ ናቸው የሚል ነገር ታፌ ወጥቷል ተዋቡ?!" አልኋት ። በረድ አለይና•••
"እኔ እንግዲህ ተደም ግፊት ነው ደም ብዛት ? ውጪ ሌላ ነገር ሲያመው አይቼም አላውቅ እሱም ሌላ በሽታ እንዳለበት አልነገረኝም !" አለች ፈርጠም ብላ።
"እሱማ እሳቸው እንዴት ይነግሩሻል? ማሰቢያውን የታመመ ሰው በምኑ አስቦ ህመሙን ያውቀዋል ? በዙርያው ያለ ሰው ነው እይ የሚረዳው አንቺ ታልነገርሻቸው ማን ይነግራቸዋል ? አልሁ በልቤ ታፌ አውጥቼ ብናገረው አጠገቧ ያለውን ማንቆርቆርያ አንስታ እንደምትወረውርብኝ መች አጣሁት።
እሷስ ትወርውር ተጠቡ ቡህላ ሌላ ሁለተኛ ወር ያባቷ ቅጣት ተሚመጣ አፌን ብዘጋ እና በውስጤ ብልጎመጎም ይሻላል ብዬ እንጂ።
"ምንድን ነው ዝም ብለህ የምታየኝ !?" በውስጤ እያወራሁ ሳፈጥባት ።
እንግዲህ በጤናቸው ሆን ብለው ተሆነ እንዲህ አይነት ፍርድ የፈረዱብን •••
እዚህ ሰው የለውም፣ መሬቱን ፣ የወተት ከብቶቹን ፣ ቤቱ እና ንብረቱንም እኔ ሰጥቿቸው ነው ትዳር የመሰረቱት !!
ስለይህ በትዳራቸው ላይ ተልጄ ባል በላይ እኔ ነኝ የምወስነው ብለው ነው ማለት ነው እንዲህ የሚሆኑት ግድያለም!
ልጄን ይዘህብይ አትሂድ እዚሁ ሁኑ ትላሉ እይ እኔ ትዳሬን ለማቆም የሚበቃ ወረት አጥቼ ነው ተዋቡ ? አንቺን ብዬ እንጂ እንደሳቸውማ ቢሆን ቤቱን ጥየላቸው በሄድኩ!" ስላት•••
አባትሽ እብድ ነው አልከይ ብሏ ቁጣ ቁጣ ሲላት የነበረይው ተዋቡ ወድያው ቁጣዋ ወደ ድንጋጤ ቲቀየር ፊቷ ላይ አየሁ። ክው አለይ። እንዲህ ስደነግጥ አይቼም አላውቅ።
"ውይ በስመአም የሰይጣን ጆሮ አይስማው!
የምን ሰይጣን ነው እንዲህ ያለውን መጥፎ ሀሳብ ሹክ ያለህ በል!?" አለይ።
"ተይኝ ተዋቡ እንዳንታረቅ መሀል ገብተው የፀብ እድሜ ከማራዘም በላይ ሰይጣን መሆን ተዌት ይመጣል?!።
አንዱዬ ሙት እንደዛ አስቦ አይደለም ያባዬን ጠባይ ስለማታውቀው ነው እሺ?!
አዳራ አለሜ ታሁን ቡሀላ እንዲህ እንዳታስብ !" አለችኝ። መጥታ ወገቤን አጥብቃ እያቀፈችኝ።
ምን ላርግ አለሜ አንቺ ጠጅን እይህ ድረስ ስላመጣሽልይ ብቻ ደስተኛ እምሆን ይመስልሿል!
ያንቺ ናፍቆት በምን ይተካል ? ናፍቀሽኝ እኮ ነው እንዲህ ንጭንጭ የሚያረገይ ውባለሜ!" አልኋት።ቃል ታትተነፍስ ደረቴ ላይ እንደተለጠፈይ ቆየይና •••
"ልሂድ በቃ" ብላ ልትወጣ ስትል እጇን ያዝ አድርጌ ዛሬስ መስኮቱን ከፍተሽው አተኝም ?" አልኋት።
ፈገግ እንዳለይ እጇን መንጭቃይ ወጣይ።
አባቷ እንቅልፍ እስቲጥላቸው እራቴ በልቼ ቀስ እያልሁ ጠጄን ታጣጥም ሰአት ገፋሁና
አልጋዬ ላይ ወጥቼ መስኮቷን ጎተት ታረጋት ከፈት እለይ።
አይ ውብአለም ተቸግረሽ እይ በኔ አጨክኝም እኮ እያልሁ ልብሴን አወላለቅሁና በቁምጣ እሷ ዘንድ ልሄድ ተሰናዳሁ። አልጋዬ ላይ ወጥቼ እስተመጨረሻው ልበረግዳት ጎተተተተተት
ታረጋት••••
"ቀርርርርር እያለይ ታሳብቃለይ ።
ያንቺ ማቃጠር ደሞ ምን ይሉታል?አልሁና•••
በብልሀት ድምጧ እንዳይጎላ አድርጌ ለመክፈት በሞክርም ታልጮህ አልከፈትም ትላለይ እንደፍጥርጥርሽ ብዬ እያንቃረርይ ከፈትሁና ዘልዬ ገባሁ። ትደናበር አቅጣጫ ስቼ አባቷ ታሉበት ክፍል እንዳልገባ ብላ ነው መሰል መብራቱን አጥፍታ ፋኖሱን በደበዘዝ ሀይል አብርታ ብርሀኑ ተሷ መኝታ ውጪ እንይሄድ ባንድ በኩል በጨርቅ ጋርዳዋለይ።
ድምጤንም ኮቴዬንም አጥፍቼ ተዋቡ ወደተኛይበት አልጋ እየተጠጋሁ። አባቷ እዛኛው ክፍል ተኝተው ቲያንኮራፉ ተሰማኝ።
አልጋ ውስጥ እንደገባሁ ፋኖሷን ደረገመቻት።
ተዘጋጅታ ስለጠበቀይኝ መሳብም ማውለቅም ታይጠበቅብይ " ግባ በሞቴ "
እያለ ተላይ እስተታች የጨርቅ ዘር ታይለብስ የተንጋለለውን ፣ ተሳምንት በላይ የናፈቀይን ፣ የተዋቡን ገላ እያተረማመስሁ አስጨንቀው ጀመር።
ተዋቡዬ ትንፋሿ ቁርጥ ቁርጥ እያለ•••
"አንተ ቀስ በል እይ አልጋው እስቲያለቅስ አትነቅንቀይ!" አለይ።