“ስለ ምን ትተኛላችሁ? ወደ ፈተና እንዳትገቡ ተነሥታችሁ ጸልዩ አላቸው።”
ሉቃስ 22፥46
🌿🌿🌿🌿የምህላ ፀሎት 🌿🌿🌿🌿
ውድ የግቢ ጉባኤያችን ቤተሰቦች እነሆ ሁላችንም በጉጉት የምንጠብቃት አቤቱ ማረን፤ ይቅር በለን ብለን በህብረት እግዚአብሔርን የምንማፀንባት ምህላ ፀሎታችንን በነገው እለት የምንጀምር ሲሆን ሁላችሁም ከእህት፣ ወንድም ፣ጓደኞቻችሁ ጋር ተቀሳቅሳችሁ እንድትገኙ ስንል በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን ።
✨ዘወትር ከሰኞ -ዓርብ
✨ሌሊት 10:00 ብሎክ 2 ኮንቴነሮች ፊት ለፊት እንገናኝ
🔅እንዲደወልላችሁ የምትፈልጉ
+251904401279 ላይ
ስማችሁን ከባች ጋር አድርጋችሁ ደውሉልኝ ብላችሁ መልዕክት አስቀምጡልን ።
መሐረነ አብ - ሃሌ ሉያ
ተሣሀለነ ወልድ - ሃሌ ሉያ
መንፈስ ቅዱስ መሐሪ ተዘከረነ በሣህልከ
▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰
የአ/አ/ሳ/ቴ/ዩ ግቢ ጉባኤ
📥 @gibigubae_hasab_bot ጻፉልን
🏷 @gibigubae ተከታተሉን
📷 @GGgallery1 የፎቶ ማኅደራችን