ISLAMIC SCHOOL️


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: ko‘rsatilmagan


ኢስላም በትምህርት ቤት

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ለኛም አላህ አለ 😊

@islam_in_school




ጀምዓው ማክሰኞ exit exam እፈተናለው ዱዓ አርጉልኝ🥰🥰

755 0 0 38 45

ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን

የቀሳሞች ጦር መሪ ሙሐመድ ደይፍ ወደማይቀረው አለም መሸጋገሩን አቡ ዑበይዳ በይፋ አስታውቋል።

በሐማስ ስር የሚገኘው ቀሳም የቡድኑ ዋና የጦር አዛዥ ሙሐመድ ደይፍ እና ምክትሉ መርዋን ዒሳን ጨምሮ  የቡድኑ የጦር አመራሮች መሰዋታቸውን ዛሬ ገልጿል።

@islam_in_school


ቁርኣንን በአደባባይ በማቃጠል የሚታወቀው ኢራቃዊው ክርስቲያን ሰልዋን ሞሚካ በስዊድን በቲክቶክ የቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ በተተኮሰበት ጥይት ተገድሏል።

@islam_in_school


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ልብን የሚያሞቅ ወታደራዊ ትዕይንት ከየህያ ሲንዋር ቤት ፊት ለፊት

➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Mahi Mahisho

@islam_in_school


ከደቂቃዎች በኋላ ከየህያ ሲንዋር ቤት ፊት ለፊት በሰራያ አልቁድስ በቀሳምና በጂሃድ አልኢስላሚያ ብርጌዶች ሁለቱ የወራሪዋ እስራኤል እስረኞች ይለቀቃሉ። አስገራሚ ትዕይንትንም እንመለከታለን።

@islam_in_school


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
አይሁድ ወታደር ፍልስጤማዊ ህፃን ላይ የሚያደርገውን ተመልከቱ።
~
@islam_in_school


በኢትዮጵያ ሰዐት አቆጣጠር 5:23 ላይ ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷ ነበር ። ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ እየተደጋገመ ይገኛል።

ኢላሂ ምሕረትህን፤ ኢላሂ እዝነትህን

@islam_in_school


የወሎ ኮምቦልቻ 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት ኒቃብ ለባሽ ተማሪዎችን ከማጠቃለያ ፈተና አግዷል!

•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••

በወሎ ኮምቦልቻ የሚገኘው የኮምቦልቻ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከዚህ በፊት በነፃነት ሲለበስ የነበረውን ኒቃብ የፈተና ወቅት ጠብቆ ከልክሏል:: በዛሬው እለትም የማጠቃለያ ፈተና እየወሰዱ የነበሩ ኒቃቢስት ተማሪዎችን "ወይ ከኒቃብ ወይ ከፈተና!" በሚል ማስፈራሪያ ከፈተና ውጭ እንዲሆኑ አድርጓል::

ተማሪዎቹ እየደረሰባቸው ያለው ትንኮሳ እና ግፍ ተደጋጋሚነት ያለው መሆኑን ገልፀው እየደረሰባቸው ያለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት በዘላቂነት እንዲፈታ መጅሊስን ጨምሮ የሚመለከተው አካል ሁሉ እንዲረባረብ ጠይቀዋል::

EHEMSU

ምን ጉድ ነው😳

@islam_in_school


የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት በዩኒቨርሲቲው በኒቃባቸው ምክንያት ከትምህርት ከምግብ እና ከመጠለያ እንዲገለሉ የተደረጉ ተማሪዎች እስከ ኒቃባቸው ወደ ትምህርት እንዲመለሱ ከዩኒቨርሲቲው ጋር ከስምምነት ደረሰ!

የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት በዩኒቨርሲቲው ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ላይ ላለፉት ወራት ሲደረግ የነበረውን መገፋት እና ጭቆና በሰላማዊ መንገድ ይፈታ ዘንድ ሲታገል እንደነበር አሳውቋል:: በተደረገው ሰላማዊ ትግል እና ከዩኒቨርሲቲው አመራሮች ጋር በተደረገ ውይይት በዛሬው እለት ላለፉት 10 ቀናት ከምግብ ከመጠለያ እና ከትምህርት በኒቃባቸው ምክንያት እንዲርቁ የተደረጉ ሙስሊም ተማሪዎች ኒቃባቸውን ለብሰው ወደ ትምህርት ገበታቸው ይመለሱ ዘንድ ከስምምነት እንደተደረሰ አሳውቋል:: ይህ ይመጣ ዘንድ ለመብታቸው የታገሉ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችና መላው ለሰብዓዊ መብት መከበር ትብብራቸውን ያሳዩ አካላትን በሙሉ አመስግኖም በዩኒቨርሲቲው ሙስሊም ተማሪዎች ላይ ለደረሰውና ለሚደርሱ የመብት ጥሰቶች ሁሉ ፍትሕ እንዲሰፍን በማድረግ ረገድ በቁርጠኝነት እንደሚሰራ አስታውቋል::


©️ EHEMSU

@islam_in_school


በዛ በጭንቅ ሰአት የሰሀቦች ማረፊያ በነበረችው ሀገራችን በነጃሺ፣በኡሙ አይመን እና በቢላል ምድር ላይ መመሪያችን የሆነው የአላህ ሱብሀነ ወተአላ ቃል ከፍ ብሎ በአደባባይ ሊቀራ ከአለም ከተውጣጡ ሁፋዞች ሀገራችን ልትደምቅ በአዛን ድምፅ ልታሸበርቅ እነሆ ቀናት ቀናትን እየተኩ ወደፊት አስጉዘውን መዳረሻው ላይ እንገኛለን

እርሶም ትኬቱን በእጅዎ አስገብተው ታሪካዊ አሻራዎትን በዚህ ታሪካዊ ቀን ያኑሩ

ጥር 25 ኢትዮያጲያችን በአላህ ቃል እና በአዛን ትደምቃለች

ትኬቱን በ Awash Bank፣Coop፣Hijra bank፣Tele Birr Event በማለት ማግኘት ይችላሉ

ጥር 25 በአዲስ አበባ እስቴዲየም እንገናኝ
እንኳን መቅረት ማርፈድ ያስቆጫል

@islam_in_school


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ጥር 19/2017 (ዛሬ)

📍እነዚህ በሂጃባቸው ምክንያት በር የተዘጋባቸው የአክሱም 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ናቸው። ይህ ቪዲዮ የተቀረፀው ዛሬ ጥር 19/2 ነው። ተማሪዎቹ የሴሚስተር ፈተና ይፈቀድላቸው እንደሆነ ለማየት ሂጃባቸውን ለብሰው ቢሄዱም እንዳሰቡት አልሆነም። በር ተዘግተው ተመልሰዋል።

አረ የሕግ ያለ

@islam_in_school


በአክሱም ት/ቤቶች ዛሬ የመጀመሪያ ሴሚስተር የማጠቃለያ ፈተና (Final Exam) ተጀምሯል። እህቶቻችን ከዩኒፎርማቸው ጋር ተመሳሳይ የሆነ ሒጃብ ለብሰው ቢሄዱም፤ በሚያሳዝን ሁኔታ ተመልሰዋል።

Murad

@islam_in_school


#Exit_Exam

የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር በድጋሜ አሳውቋል፡፡

የመውጫ ፈተናው ለአዲስ እና በድጋሜ ለመፈተን ላመለከቱ በሙሉ እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡

@islam_in_school


ነገ ሰኞ ነው የቻለ ይፁም ያልቻለ ያስታውስ 👐

@islam_in_school


🔴 አዛውንቱ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ትራምፕ 2000 ፓውንድ የሚመዝን ቦምብ ለወራሪዋ እስራኤል ለመላክ አሜሪካ ዝግጁ መሆኗንና ቀጣይ ሳምንት ጉዞ ወንደሚጀምር  ተናግሯል።

  "ቦምቦች ወደ እስራኤል እንዳይላኩ በባይደን የተጣለውን እገዳ እንዲያነሳ አዝዣለሁ። በባይደን ዘመን ክፍያ የተፈፀመባቸው የመሳርያ ግዥ ውሎች ሁሉ ተፈፃሚ ይሆናሉ" ብሏል።

አክሎም
"ፍልስጤማውያን ስደተኞችን ከጋዛ ሰርጥ እንዲቀበል የዮርዳኖሱን መሪ አሳውቄዋለሁ። ግብፅም ስደተኞችን እንድትቀበል እፈልጋለሁ። የግብፁን ፕሬዝዳንት ሲሲንም አነጋግራለሁ" ብሏል

🔴 ይህን ተከትሎ የወራሪዋ እስራኤል ብሔራዊ ደህንነት ሚኒስትር የነበረው ኋላ መልቀቂያ ያስገባው ቢን-ገቪር
"የአሜሪካው ፕሬዝደንት ትራምፕ የጋዛን ህዝብ ወደ ዮርዳኖስና ግብፅ እንዲሰደዱ ለማድረግ ባላቸው ተነሳሽነት እንኳን ደስ አላችሁ" ሲል ተደምጧል።

አክሎም "ከኔታንያሁ ከምንጠይቀው አንዱ በራስ ተነሳሽነት መሰደድ የሚፈልጉትን እንዲያበረታታ ነው" ብሏል

🔴 የሐማስን ቃል አቀባይ ሀዚም ቃሲም በበኩላቸው
  የትራምፕ መግለጫ አደገኛ ከእስራኤሉ የቀኝ ክንፍ ጋር የሚጣጣም ነው። ህዝባችን እንዲሰደድ እየተደረገ ያለውን ጥረት እናወግዛለን። ሀሳቡን የትኛውም ፍልስጤማዊም አይቀበለውም።

ፍልስጤማዊያን ወደ ሰሜን ጋዛ ሰርጥ እንዳይመለሱ ወራሪዋ መከልከሏ የተኩስ አቁም ስምምነቱን በግልፅ መጣስ ነው።

በእስር ላይ የምትገኘው ኤርቢል አይሁድ በህይወት እንዳለች ማረጋገጫ ብንልክም ስምምነቱን ወራሪዋ አልተገበረችም

ፍልስጤማዊያን ወደ ጋዛ ሰርጥ ሙሉ በሙሉ እንዲመለሱ ረአደራዳሪዎች ይህንንም እንዲያስፈፅሙ እንጠይቃለን ብለዋል።

🔴 ወራሪዋ እስራኤል በበኩሏ ኤርቢል አይሁድ ከእስር ካልተፈታች ወደ ጋዛ ሰርጥ የሚያደርሰውን የኔትዛሪም መንገድ አንከፍትም ብላለች

➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
              Mahi Mahisho

@islam_in_school


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
በሳኡዲ መካ ሀረም መስጂድ የተገኙ ሁለት ህጻናት የተለዋወጡት የውዴታ መልዕክት የበርካታ ሰዎችን ትኩረት ለመሳብ ችሎል ።

ህጻናቱ በወላጆቻቸው እሽኮኮ ተብለው ከእባን ሲዞሩ ነው በእጆቻቸው ደስ የሚል የልጅ ውዴታን የተለዋወጡት

@islam_in_school


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ሶስቱ "እስራኤላዊያን" ምርኮኞች የቀሳም ብርጌድን ስላደረገላቸው እንክብካቤ አመስግነዋል።
በጦርነቱ ወቅጥ በወራሪው አየር ጥቃት እንዳይመቱ በመጠበቅ፤ምግብና አልባሳትን በአግባቡ በማቅረብ ለአመት ከመንፈቅ መቆየቱን በመግለፅ አመስግነዋል።ቀጣዩ ቀናት መልካም ይሆንላቸው ዘንድም ተመኝተውላቸዋል።

የእስራኤል ሚዲያዎች እየዘገቡት እንዳለው ከሶስቱ ታሳሪያን አንዷ የሆነችው "ኤሚሊ"ሌላ ታሳሪ ተለቆ እሷ ለመቆየት እንደፈለገች መግለጿንና ቀሳምም እንዳልተቀበላት አይተናል።

@islam_in_school


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
አባት ሲተኛ በጣም ያንኮራፍል በሁኔታው የተረበሸው ህፃኑ ሲቀሰቅሱት ልጁ ተቆጥቶ ፊቱ ይህንን ይመስል ነበር ።

ጧት አይደል እስኪ ይህንን ምስል ተጋበዙልኝ።

@islam_in_school

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.