የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ! ቁጥር 4
🔥🔥🔥🔥
ኢሉሚናቲዎች በኢትዮጵያ ስላቀዱትና እየተገበሩት ስላሉ ዘርፈ ብዙ ሴራዎች የተተነበት መፅሐፍ ለገበያ በቅቷል
የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ! ቁጥር 4! ባለፈው ሳምንት ለአንባብያን መቅረቡ ይታወቃል። በመሆኑም መፅሐፉ፣ ባለፉት 2 ዓመታት በሀገሪቱ እየተከናወኑ ያሉና ሊከናወኑ የታቀዱ ተግባራትን ያሰፈረ፤ ግራ ቀኙ ግራ ገብቶት ለቆየውና ለደነዘዘው ከድንዛዜው እንዲነቃ የሚያደርግ፣ ተግባራቱንና ተግባሪዎቹን ገና ከመነሻው ጀምሮ አውቆና ተረድቶ በዝምታ ሲከታተል የቆየውን ደግሞ ከራሱ ጋር ሲነጋገር በቆየው ሀሳቡና መረዳቱ ላይ ሌላ ሀሳብና መረዳት የጨመረ ሆኖ አግኝተነዋል!!!
ስለሆነም:
1. “ኢትዮጵያን በአገዛዛቸው ስር አድርገው ያለ አንዳች ስስት ለተቃራኒው ሀይል ሊሰጡ የተዘጋጁ” ስለተባሉት፣ በCIA ምስጢራዊ ስልጠናና ተልዕኮ ተሰጥቷቸው የደም ቃልኪዳንም ገብተው በዚህች ሀገር ስለነገሱት፣ የኢትዮጵያ ህዝብ ከሰማይ የወረደ እንጂ ካለፈው ወንበዴ ፓርቲ ተፈልቅቆ የወጣ የማይመስለውን የዚህ የአሁኑን መንግስት ስለሚመሩት ምልምል ባለስልጣናትና በሌሎች ዘርፎች ላይ ተሰማርተው የማይናበቡ መስለው ግን ተናበው እንዲሰሩ ተደርገውና ተመርቀው ስለተላኩት ሌሎች ምልምል ኢትዮጵያውያን፤
2. በአገዛዛቸው ወቅት ሊሰሩ ስላሰቡት(አሁን እየተሰሩ ስላሉት) ስራዎችና ሴራዎች ሁሉ ተመራቂዎቹን ወክሎ ማብራርያ ስለሰጠው “የፍቅርና የማማለል ፊት እያሳየ የርኩሰትና የክፋት ዕቅዶቹን ሲተነትን ስለታየው” ተመራቂ(የአሁኑ መንግስት አደንዛዡ መሪ)፤
3. በማብራሪያውም፣ ያለ አንዳች ተቃውሞና ጉርምርምታ በስልጣን ላይ ተደላድሎ በመቀመጥ መንግስታዊ መልክ ኑሯቸው እንዲሰሩ የታቀዱትን “እንቅፋት የሆነውን ብሔርና ሀይማኖት የማፅዳት” እና “ ሀገሪቱን ለአለቃቸው ሳጥናኤል የማዘጋጀት” ዕቅዶችን እንዴት ለመተግበር እንዳቀዱ(ባለፉት 2 ዓመታት በተግባር ስለታዩት ነገሮች)
4. “የአንዳምን ስልጣኔ” ተብሎ በመፅሐፉ ስለተገለፀው፣ “Civilization based on Perfection” ወይም “Civilization based on Completion” ብዬ ደግሞ እኔ ስለምጠራውና “መሰረቱን በፍፁምነትና ምሉዕነት ላይ ስላደረገው”፤ እግዚአብሔራዊና ህገ ልቦናዊ መሰረት ይዞ ለ5ሺህ አመታት የኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ስልጣኔ ሆኖ ስለቆየው፣ አሁንም በአማኝ ህዝቦችና በሰሜናዊው ማህበረሰብ ተወስኖ ስለሚገኘው፣ ወደፊትም “የኢትዮጵያ ትንሳኤ” ተብሎ በሚነገረውና በተስፋ በሚጠበቀው ዘመን ሀገራዊ ሆኖና ጠንክሮ ዳግም ስለሚያንሰራራው ስልጣኔ፤
5. ይህን “የአንዳምን ስልጣኔ”ን እና የአንዳምን ስልጣኔ አራማጅ የሆነውን ብሔር(አምሐራ) እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያንን በምልምሉ የመንግስት መሪ(ሌሎቹም እንዳሉ ሆኖ) ለማክሰምና ለማጥፋት ስላነሳሷቸው አስገዳጅ ምክንያቶች፤
6. CIA በሀገሪቱ ሲያደርግ ስለነበረው መንግስታዊ ስራና ሴራ፤
7. CIA የጣሊያን መከፋፈያ ዘዴ የነበረውን Ethnic Federalism እና ይህን ስርዓት የሚያረጋግጠውን ህገመንግስት አስይዞ ስልጣን ላይ አስቀምጦት ስለነበረው፤ በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ህዝብም በራሱ በCIAም አንቅሮ ስለተተፋው ፓርቲ፤
8. CIA “በሰይጣናዊ መንገድ በልፅጋ ለአለቃቸው ዝግጁ የሆነች ከአንዳምን ስልጣኔ ነፃ የሆነች አርቲፊሻል ኢትዮጵያን” ለመፍጠር ለምን አዳዲስ ምልምል ባለስልጣናት እንዳስፈለጉትና በምን አይነት ዘዴ የቀድሞዎቹ ባለስልጣናት ተወግደው በነዚህ እንዲተኩ እንደሚያደርጉ(እንዳደረጉ)፤
9. በአንድ በኩል የአንዳምን ስልጣኔ አራማጅ የሆነውን ብሔርና ብሔራዊዋን ሀይማኖት ለማክሰምና ለማጥፋት የሚረዱትን፤ በሌላ በኩል ጥፋቶቹን ሁሉ በነሱ ላይ በመለጠፍ ለዘለዓለም ሰበብ ሆነው ያገለግሏቸው ዘንድ በCIA ስለሚደገፉት እንደ “ኦነግ” ስለመሳሰሉት የታጠቁ ቡድኖች(መሪው እንደሚረዳቸው በአፉ መመስከሩ ልብ ይሏል)፤
10. ኢትዮጵያን በአሁኑ ሰዓት የኢኮኖሚ ቅኝ ግዢ ለማድረግ ስለሚለፋው ቢሊየነሩ ሰው ዕቅድ፤
11. “Cashless Societyን መፍጠር” የሚለውን የተለመደውን ዕቅዳቸውን ለመፈፀምና ህዝቡን በቁጥር ቁጥጥር ስር ለማዋል ስላቀዱት በ”የዓለም ገንዘብ ድርጅት ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
12. በወሲባዊ ቪድዮዎችና ልቅነት ዙርያ ስለታቀደው በ”የዓለም የስነ ጥበብና የኪነ ጥበብ ዘርፍ ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
13. ከዚህ ቀደም በዚህ ፔጅ ስለተፃፈው CSE (Comprehensive Sexuality Education) ~ ሁለገብ ወሲባዊ ትምህርትን ጨምሮ ህዝቡን ግብረ ሰዶማዊ ለማድረግ ስለታቀደው በ”የዓለም የግብረሰዶማውያን ማህበር ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
14. ወጣቱን ለመያዝ ስለታቀደው በ”ፊፋ ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
15. ተፈጥሯዊ መስለው የተሰሩትን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውን ረቂቅ ነፍሳት (አንበጣ …. ወዘተ) ጨምሮ ሰለታቀደው በ”የዓለም አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
16. በአሁኑ ሰዓት “የአረንጓዴ አሻራ” ተብሎ በአስደንጋጭ ሁኔታ በዓመት በቢልየን የሚቆጠሩ ህዝቡ የማያውቃቸው ረቂቅ ችግኞችን የመትከል ዘመቻን ጨምሮ ስለታቀደው በ”የዓለም ምግብ ድርጅት ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
17. በ”የዓለም ቅርስ ጥበቃ ድርጅት ተወካይ” ስለተብራራው ሴረኛ ዕቅድ፤
18. በ”የዓለም የናኖ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
19. በDepopulation አጀንዳ ዙርያ በወረርሽኝ፣ በክትባት እንዲሁም በሌሎች መንገዶች ሊሰራ ስለታቀደው በ”የዓለም ጤና ድርጅት ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
….. በዝርዝር የምታገኙት ከዚሁ መፅሐፍ ነውና፤ ብታነቡት ጥሩም ብቻ ሳይሆን ግዴታ ይሆናል!!!!!!! በአሁኑ ሰዓት እየሆነ ያለውን ነገር በአግባቡ ለማወቅ ስለሚረዳ፤ ግራ መጋባቱንም ስለሚያጠራ!!!
🔥🔥🔥🔥
ኢሉሚናቲዎች በኢትዮጵያ ስላቀዱትና እየተገበሩት ስላሉ ዘርፈ ብዙ ሴራዎች የተተነበት መፅሐፍ ለገበያ በቅቷል
የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ! ቁጥር 4! ባለፈው ሳምንት ለአንባብያን መቅረቡ ይታወቃል። በመሆኑም መፅሐፉ፣ ባለፉት 2 ዓመታት በሀገሪቱ እየተከናወኑ ያሉና ሊከናወኑ የታቀዱ ተግባራትን ያሰፈረ፤ ግራ ቀኙ ግራ ገብቶት ለቆየውና ለደነዘዘው ከድንዛዜው እንዲነቃ የሚያደርግ፣ ተግባራቱንና ተግባሪዎቹን ገና ከመነሻው ጀምሮ አውቆና ተረድቶ በዝምታ ሲከታተል የቆየውን ደግሞ ከራሱ ጋር ሲነጋገር በቆየው ሀሳቡና መረዳቱ ላይ ሌላ ሀሳብና መረዳት የጨመረ ሆኖ አግኝተነዋል!!!
ስለሆነም:
1. “ኢትዮጵያን በአገዛዛቸው ስር አድርገው ያለ አንዳች ስስት ለተቃራኒው ሀይል ሊሰጡ የተዘጋጁ” ስለተባሉት፣ በCIA ምስጢራዊ ስልጠናና ተልዕኮ ተሰጥቷቸው የደም ቃልኪዳንም ገብተው በዚህች ሀገር ስለነገሱት፣ የኢትዮጵያ ህዝብ ከሰማይ የወረደ እንጂ ካለፈው ወንበዴ ፓርቲ ተፈልቅቆ የወጣ የማይመስለውን የዚህ የአሁኑን መንግስት ስለሚመሩት ምልምል ባለስልጣናትና በሌሎች ዘርፎች ላይ ተሰማርተው የማይናበቡ መስለው ግን ተናበው እንዲሰሩ ተደርገውና ተመርቀው ስለተላኩት ሌሎች ምልምል ኢትዮጵያውያን፤
2. በአገዛዛቸው ወቅት ሊሰሩ ስላሰቡት(አሁን እየተሰሩ ስላሉት) ስራዎችና ሴራዎች ሁሉ ተመራቂዎቹን ወክሎ ማብራርያ ስለሰጠው “የፍቅርና የማማለል ፊት እያሳየ የርኩሰትና የክፋት ዕቅዶቹን ሲተነትን ስለታየው” ተመራቂ(የአሁኑ መንግስት አደንዛዡ መሪ)፤
3. በማብራሪያውም፣ ያለ አንዳች ተቃውሞና ጉርምርምታ በስልጣን ላይ ተደላድሎ በመቀመጥ መንግስታዊ መልክ ኑሯቸው እንዲሰሩ የታቀዱትን “እንቅፋት የሆነውን ብሔርና ሀይማኖት የማፅዳት” እና “ ሀገሪቱን ለአለቃቸው ሳጥናኤል የማዘጋጀት” ዕቅዶችን እንዴት ለመተግበር እንዳቀዱ(ባለፉት 2 ዓመታት በተግባር ስለታዩት ነገሮች)
4. “የአንዳምን ስልጣኔ” ተብሎ በመፅሐፉ ስለተገለፀው፣ “Civilization based on Perfection” ወይም “Civilization based on Completion” ብዬ ደግሞ እኔ ስለምጠራውና “መሰረቱን በፍፁምነትና ምሉዕነት ላይ ስላደረገው”፤ እግዚአብሔራዊና ህገ ልቦናዊ መሰረት ይዞ ለ5ሺህ አመታት የኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ስልጣኔ ሆኖ ስለቆየው፣ አሁንም በአማኝ ህዝቦችና በሰሜናዊው ማህበረሰብ ተወስኖ ስለሚገኘው፣ ወደፊትም “የኢትዮጵያ ትንሳኤ” ተብሎ በሚነገረውና በተስፋ በሚጠበቀው ዘመን ሀገራዊ ሆኖና ጠንክሮ ዳግም ስለሚያንሰራራው ስልጣኔ፤
5. ይህን “የአንዳምን ስልጣኔ”ን እና የአንዳምን ስልጣኔ አራማጅ የሆነውን ብሔር(አምሐራ) እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያንን በምልምሉ የመንግስት መሪ(ሌሎቹም እንዳሉ ሆኖ) ለማክሰምና ለማጥፋት ስላነሳሷቸው አስገዳጅ ምክንያቶች፤
6. CIA በሀገሪቱ ሲያደርግ ስለነበረው መንግስታዊ ስራና ሴራ፤
7. CIA የጣሊያን መከፋፈያ ዘዴ የነበረውን Ethnic Federalism እና ይህን ስርዓት የሚያረጋግጠውን ህገመንግስት አስይዞ ስልጣን ላይ አስቀምጦት ስለነበረው፤ በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ህዝብም በራሱ በCIAም አንቅሮ ስለተተፋው ፓርቲ፤
8. CIA “በሰይጣናዊ መንገድ በልፅጋ ለአለቃቸው ዝግጁ የሆነች ከአንዳምን ስልጣኔ ነፃ የሆነች አርቲፊሻል ኢትዮጵያን” ለመፍጠር ለምን አዳዲስ ምልምል ባለስልጣናት እንዳስፈለጉትና በምን አይነት ዘዴ የቀድሞዎቹ ባለስልጣናት ተወግደው በነዚህ እንዲተኩ እንደሚያደርጉ(እንዳደረጉ)፤
9. በአንድ በኩል የአንዳምን ስልጣኔ አራማጅ የሆነውን ብሔርና ብሔራዊዋን ሀይማኖት ለማክሰምና ለማጥፋት የሚረዱትን፤ በሌላ በኩል ጥፋቶቹን ሁሉ በነሱ ላይ በመለጠፍ ለዘለዓለም ሰበብ ሆነው ያገለግሏቸው ዘንድ በCIA ስለሚደገፉት እንደ “ኦነግ” ስለመሳሰሉት የታጠቁ ቡድኖች(መሪው እንደሚረዳቸው በአፉ መመስከሩ ልብ ይሏል)፤
10. ኢትዮጵያን በአሁኑ ሰዓት የኢኮኖሚ ቅኝ ግዢ ለማድረግ ስለሚለፋው ቢሊየነሩ ሰው ዕቅድ፤
11. “Cashless Societyን መፍጠር” የሚለውን የተለመደውን ዕቅዳቸውን ለመፈፀምና ህዝቡን በቁጥር ቁጥጥር ስር ለማዋል ስላቀዱት በ”የዓለም ገንዘብ ድርጅት ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
12. በወሲባዊ ቪድዮዎችና ልቅነት ዙርያ ስለታቀደው በ”የዓለም የስነ ጥበብና የኪነ ጥበብ ዘርፍ ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
13. ከዚህ ቀደም በዚህ ፔጅ ስለተፃፈው CSE (Comprehensive Sexuality Education) ~ ሁለገብ ወሲባዊ ትምህርትን ጨምሮ ህዝቡን ግብረ ሰዶማዊ ለማድረግ ስለታቀደው በ”የዓለም የግብረሰዶማውያን ማህበር ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
14. ወጣቱን ለመያዝ ስለታቀደው በ”ፊፋ ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
15. ተፈጥሯዊ መስለው የተሰሩትን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውን ረቂቅ ነፍሳት (አንበጣ …. ወዘተ) ጨምሮ ሰለታቀደው በ”የዓለም አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
16. በአሁኑ ሰዓት “የአረንጓዴ አሻራ” ተብሎ በአስደንጋጭ ሁኔታ በዓመት በቢልየን የሚቆጠሩ ህዝቡ የማያውቃቸው ረቂቅ ችግኞችን የመትከል ዘመቻን ጨምሮ ስለታቀደው በ”የዓለም ምግብ ድርጅት ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
17. በ”የዓለም ቅርስ ጥበቃ ድርጅት ተወካይ” ስለተብራራው ሴረኛ ዕቅድ፤
18. በ”የዓለም የናኖ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
19. በDepopulation አጀንዳ ዙርያ በወረርሽኝ፣ በክትባት እንዲሁም በሌሎች መንገዶች ሊሰራ ስለታቀደው በ”የዓለም ጤና ድርጅት ተወካይ” ስለተብራራው ዕቅድ፤
….. በዝርዝር የምታገኙት ከዚሁ መፅሐፍ ነውና፤ ብታነቡት ጥሩም ብቻ ሳይሆን ግዴታ ይሆናል!!!!!!! በአሁኑ ሰዓት እየሆነ ያለውን ነገር በአግባቡ ለማወቅ ስለሚረዳ፤ ግራ መጋባቱንም ስለሚያጠራ!!!