በካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር አዘጋጅነት የተሰናዳው "ጥበባዊ በጎነት በአድዋ" የተሰኘው የጥበብ ምሽት የካቲት 16 ቀን 2012 ዓ.ም በሀገር ፍቅር ቲያትር የሚያካሂድ ሲሆን #ገቢው_የአረጋውያንን_መኖሪያ_ለመጠገን_ይውላል ...!
እርሶም በዚህ የጥበብ ምሽት ላይ በመታደም እየተዝናኑ የበኩልዎን አስተዋጽኦ ያበረከቱት ዘንድ በክብር ተጠርተዋል....!
የመግቢያ ዋጋ:- 99.99 ብር ብቻ
ትኬቱን
#በዳሽን_ሁሉም ቅርንጫፎች
#በአሞሌ
#በሜዳቻት
#በሸክላ
#በቴሌግራም @AmoleChatBot
እንዲሁም
በተመረጡ ቦታዎች
ተስፉ ቡና (5 ኪሎ)
ኤዞፕ መጽሐፍት መደብር(ፒያሳ)
ጃዕፈር መጽሐፍት መደብር(ሜክሲኮ)
የማርያም የስጦታ እቃ መሸጫ(መገናኛ መተባበር ህንፃ)
ብሔራዊ ዙሪያ በሚገኙ መጽሐፍት መደብሮች ትኬቶች ይገኛሉ።
ያለን ውስን ቦታ ስለሆነ ፈጥነው ትኬቱን በእጅዎ ማስገባትዎን አይዘንጉ...!!
#ኢትዮጵያ_ብዙ_ይገባታል!!
#የአረጋውያን_ቤት_ሲጠገን_ነበርኩበት ይበሉ!
ቀድመው ቦታ ለመያዝ በዚህ ይመዝገቡ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdN_huigAv5zt7j4yrcARNRcKfLnu5kSdLLXVSWM0oHrXxmHA/viewform?usp=sf_link
ይደውሉ...
0972102935 / 0922735759 / 0991740321
እርሶም በዚህ የጥበብ ምሽት ላይ በመታደም እየተዝናኑ የበኩልዎን አስተዋጽኦ ያበረከቱት ዘንድ በክብር ተጠርተዋል....!
የመግቢያ ዋጋ:- 99.99 ብር ብቻ
ትኬቱን
#በዳሽን_ሁሉም ቅርንጫፎች
#በአሞሌ
#በሜዳቻት
#በሸክላ
#በቴሌግራም @AmoleChatBot
እንዲሁም
በተመረጡ ቦታዎች
ተስፉ ቡና (5 ኪሎ)
ኤዞፕ መጽሐፍት መደብር(ፒያሳ)
ጃዕፈር መጽሐፍት መደብር(ሜክሲኮ)
የማርያም የስጦታ እቃ መሸጫ(መገናኛ መተባበር ህንፃ)
ብሔራዊ ዙሪያ በሚገኙ መጽሐፍት መደብሮች ትኬቶች ይገኛሉ።
ያለን ውስን ቦታ ስለሆነ ፈጥነው ትኬቱን በእጅዎ ማስገባትዎን አይዘንጉ...!!
#ኢትዮጵያ_ብዙ_ይገባታል!!
#የአረጋውያን_ቤት_ሲጠገን_ነበርኩበት ይበሉ!
ቀድመው ቦታ ለመያዝ በዚህ ይመዝገቡ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdN_huigAv5zt7j4yrcARNRcKfLnu5kSdLLXVSWM0oHrXxmHA/viewform?usp=sf_link
ይደውሉ...
0972102935 / 0922735759 / 0991740321