ቀሰም University


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


💡ቀሰም University Campus ለሚማሩ ተማሪዎች ፤ ቲቶሪያሎችን ፣ጠቃሚ የንባብ ስልቶችን ፤Soft Copy የbሆኑ አጋዥ የንባብ ማቴሪያሎችን ፣ትምህርታዊ መረጃዎችን እና አነቃቂ መልዕክቶችን በማዘጋጀት ለተማሪዎች ንቃት የሚተጋ ቻናል ነው!📚
Ads:- @Qesem_Adv
Buy ads: https://telega.io/c/Qesem_Freshman

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


engineering ተማሪ ከሆናችሁ እነዚህን ድረገጾች ሞክሯቸው። (part 1)

ለcivil engineering፦
CivilDigital.com ከዚህ ፊልድ ጋር የተያያዙ የተለያዩ መፅሀፎች፣ PowerPoint, መረጃዎች እና ቲቶሪያሎች ታገኙበታላችሁ።

structville.com ስለ civil engineering በርካታ articles, researchs, እና ሯርካታ መረጃዎችን ትቀስሙበታላችሁ።

ለSoftware Engineering፦
stackoverflow.com የprogramming ልምዳችሁን ለማካበትና የተለያዩ bugs ለመቅረፍ ያስችላችኋል።

leetcode.com ከcoding ትምህርት በተጨማሪ ለinterview ለመዘጋጀትና ለተያያዩ Algorithms ለመለማመድ ጥሩ website ነው።

ለwater engineering፦
www.wateronline.com water ነክ የሆኑ ዜናዎች፣articles፣ ትምህርታዊ መረጃዎችን ታገኙበታላችሁ።

ለtextile engineering፦
textiletoday.com.bd ይህንን መስክ የተመለከቱ ዜናወሸችና መረጃዎችን ታገኙበታላችሁ።


@Qesem_University
@Qesem_University

3.7k 0 130 5 19

#Advertisement

Earn Passive Income with Your LinkedIn Account!
Monetize your LinkedIn profile effortlessly! We offer structured rental plans based on your connections:

✅ 100+ connections – $28month
✅ 500+ connections – $40/month
✅ 1,000+ connections – $60/month
✅ 2,000+ connections – $80/month
✅ 4,000+ connections – $120/month

💰 Payment Every 7 Days in USDT (Tether)
🔒 No Password Changes, No Fake Activity
📌 Your Account is Used Only for Business Networking
For details, DM @zak1401 now and start earning! and join this channel https://t.me/Linkedln_Rental


ቀሰም Academy dan repost
✝ ውድ የክርስትና እምነት ተከታይ የቀሰም ቤተሰቦች 🙌🏾 እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ ፤ አደረሰን።

✝በዓሉ የሰላም ፣ የደስታ ፣ የፍቅር ፣ የመተሳሰብ ይሆን ዘንድ እንመኛለን።

@QesemAcademy

5k 0 2 1 107



ቀሰም Academy dan repost
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳዋን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!🙏🏾

🌐JOIN : @QesemAcademy


#MoE

" ከ2019 ጀምሮ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)

በዩኒቨርሲቲ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ ዓመት ሳይገቡ በፊት የአንድ ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ የተጀመረው እንቅስቃሴ ከ2019 ዓ/ም ጀምሮ ተግባር ላይ እንደሚውል የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ጠቁመዋል።

ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ፤ " በሚቀጥለው ዓመት ላይደርስልን ይችላል ግን ህጋዊ ስርዓቱን በሙሉ ጨርሰን በ2019 ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች ከ2019 ጀምሮ 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይድረጋል " ብለዋል።

" ከዚህ በፊት የነበረ ነው አዲስ አይደለም በጃንሆይ ጊዜ (በአጼ ኃይለስላሴ ጊዜ ማለታቸው ነው) የነበረ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።

" ሁለት ጥቅም አለው ብለን ነው ይሄን የምናደርገው አንደኛ ልጆቹ ዝም ብሎ የቀለም ትምህርት ብቻ ተምረው ሳይሆን ተግባራዊ የሆነ ትምህርትም ለአንድ ዓመት ሄደው የሚሰሩበት ከማህበረሰቡ ጋር የሚተዋወቁበት ነው። ሁለተኛ የአስተማሪዎች እጥረትም ስላለ ልጆችን ወደ አስተማሪነት ለአንድ አመት ቢሆንም ለማስገባት ነው " ብለዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA

@Qesem_University
@Qesem_University

10.6k 0 68 27 129

🤖 Qeleme Exams Mobile Application

ለ Freshman ተማሪዎች ድንቅ የ ጥያቄ መስሪያ አፕልኬሽን!

በ ጥያቄ የሚማሩበት
ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በተደጋጋሚ ቅርጻቸውን እየቀየሩ የሚመጡ የተመረጡ ጥያቄዎችን ከ ሙሉ ማብራሪያቸው 'ና አጫጭር ትምህርቶች ጋር ያቀፈ።

እራስዎን የሚፈትሹበት
የፈለጉትን ምዕራፍ እና የጥያቄ ብዛት መርጠው ስሀት በመመደብ ፈተና እየወሰዱ እራስዎን የሚፈትሹበት።

Offline ሁነው የሚጠቀሙት     
አንድ ጊዜ ጥያቄዎችን በማውረድ ያለምን Internet ግንኙነት በየትኛውም ቦታ እና ጊዜ የሚያገኙት።

ለ አጠቃቀም ምቹ 
እጅግ ዘመናዊ፣ ውብ እና ማራኪ በሆነ አቀራረብ ጥያቄዎችን የሚሰሩበት።


📱 አፕልኬሽኑን አሁኑኑ ከ Play Store በማውረድ የ Freshman ፈተናዎትን ያሸንፉ!

🖥Play Store Link: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.qeleme.exams

💬 Telegram Channel: https://t.me/keleme_2013

👨🏾‍💻 Need help?: https://t.me/QelemeExamsAdmin


🔖English Mid Exam

🏢 University: Haramaya


@Qesem_University
@Qesem_University


Qesem Crypto dan repost
Lomond school becomes first school in UK to accept Bitcoin for tuition, according to report.

Qesem Crypto  ⭐


📢 አስቂኝ የተማሪ ማስታወቂያዎች 😄



@Qesem_University
@Qesem_University


General Chemistry Chapter 1 and 2.pdf
4.6Mb
📚General Chemistry

🔺 Chapter 1 &2

📥 Best power points.

@Qesem_University
@Qesem_University






Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
🎙የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ንግግር

ከተቻለ በሚቀጥለው ዓመት ካልሆነም በ2019 ዓ.ም. የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት የተማሩበትን ማህበረሰብ እንዲያስተምሩ ለማድረግ እየተሰራ ነው።

፨ይህ አዲስ አሰራር ተግባራዊ መደረግ ሲጀምር ለምሳሌ አምስት ዓመት የሚማር የምህንድስና ተማሪ የአራተኛ ዓመት ትምህርቱን ሲጨርስ ለአንድ ዓመት የተማረበትን ማህበረሰብ እንዲያስተምሩ ይደረግና በቀጣዩ ዓመት አምስተኛ ዓመት ትምህርቱን ይቀጥላል። ከዚያም ይመረቃል።

@Qesem_University
@Qesem_University

15.9k 0 191 29 174

#MoE

የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት እንዲያስተምሩ ሊገደዱ ነው።

ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ማኅበረሰቡን ለአንድ ዓመት በቅድሚያ እንዲያስተምሩ ወይም እንዲያገለግሉ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን አስታወቀ።

ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት ዝቅተኛ የሆነበትን መንስዔ በተመለከተ ጥናት አቅርበዋል።

ውይይት ሲደረግ ነበር።

በዚህም ወቅት በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ ስለተያዘው እቅድ አብራርተዋል።

ላለፉት ዓመታት (እሳቸው በኃላፊነት ከተሾሙ ጀምሮ) ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት በከፍተኛ ደረጃ ዝቅተኛ እንዲሆን ካደረጉ መንስዔዎች መካከል፣ የመምህራን ብቃትና የተነሳሽነት ማነስ ተጠቃሽ መሆናቸው ጠቁመዋል።

ችግሩን በአጭር ጊዜ ለመፍታት እንዲቻል የተለያዩ ተግበራት እየተሰሩ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።

'' የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ '' የሚል መጠሪያ የተሰጠው አሠራር ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ ዕቅድ የተያዘ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ " በአራት ዓመት የሚመረቅ ተማሪ፣ የሦስተኛ ዓመት ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ወደ አስተማረው ማኅበረሰበብ ተመልሶ ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ይሰጥና (ማኅበረሰቡን እንዲያገለግል ይደረግና) እንዲመረቅ ይደረጋል " ሲሉ ተናግረዋል።

ይህም ሲሆን የተማሪዎቹ መሠረታዊ ወጪ የሚሸፈን እንደሚሆንም አክለዋል።

ይህ አሰራር ለተማሪዎች ለራሳቸው የተግባር ትምህርት እንደሚሆንና የበለጠ እንዲበስሉ እንደሚያደርጋቸውም ተናግረዋል።

ተማሪዎች የመምህርነትን ሙያ ተላብሰው በዚያው ወደ ሙያው እንዲያመሩ ዕድል በመፍጠር ለጊዜውም ቢሆን በዘርፉ እየቀነሰ የመጣውን ወደ ሙያው የሚገባ የአስተማሪን ቁጥር ለማሳግ እንደሚረዳም ሚንስትሩ አብራርተዋል።

በቅርቡ በመምህራን ላይ በተደረገ ግምገማ ፣ 100,000 የሚደርስ የመምህራን ዕጥረት መኖሩ መታወቁን የተናገሩት ብርሃኑ (ፕሮፌሰር)፣ አሰራሩ በከፍተኛ ደረጃ ያለውን የመምህራን ዕጥረት እንዲቀንስ የበኩልን እንደሚወጣ አስረድተዋል።

ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ሰዎችን ክፍተት ለማስተካከል ከተያዙ ዘርፈ ብዙ የማትጊያ ሥርዓቶች አንዱ፣ መምህራን በአገሪቱ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የራሳቸው ድርሻ እንዲኖራቸውና የኑሮ ውድነቱን እንዲቋቋሙ ለማድረግ፣ " የመምህራን ባንክ " ማቋቋም አንዱ እቅድ መሆኑን አንስተዋል።

ባንኩ " በአንድ ዓመት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባዋል ብለን እንጠብቃለን " ያሉት ሚኒስትሩ፣ በ2019 ዓ.ም ደግም በእርግጠኝነት ወደ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ አሰራር እንደሚገባ ጠቁመዋል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።


@Qesem_University
@Qesem_University

13.9k 0 177 9 105

Emerging technology Full.pptx
64.3Mb
📚Emerging Technology

📥 Best power points.

@Qesem_University
@Qesem_University



17 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.