የሱዳን ጦር ወሳኝ ከተማን ተቆጣጠረ
የሱዳን ጦር አርኤስኤፍ እየተባለ የሚጠራውን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ከበባን በመስበር ኤል ኦቤይድ የተሰኘችውን ቁልፍ ከተማ መያዙን አስታወቀ።
በደቡባዊ ሱዳን የምትገኘውን የዚህችን ከተማ ከበባ ጦር መስበሩ ከመሰማቱ ሰዓታት ቀደም ብሎ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በቁጥጥሩ ሥር የሚኙ አከባቢዎችን ይዞ መንግሥት ለመመስርት በኬንያ መዲና ናይሮቢ ላይ ቻርተር ፈርሟል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇
https://t.me/thejamalnews
#the_ጀማል
የሱዳን ጦር አርኤስኤፍ እየተባለ የሚጠራውን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ከበባን በመስበር ኤል ኦቤይድ የተሰኘችውን ቁልፍ ከተማ መያዙን አስታወቀ።
በደቡባዊ ሱዳን የምትገኘውን የዚህችን ከተማ ከበባ ጦር መስበሩ ከመሰማቱ ሰዓታት ቀደም ብሎ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በቁጥጥሩ ሥር የሚኙ አከባቢዎችን ይዞ መንግሥት ለመመስርት በኬንያ መዲና ናይሮቢ ላይ ቻርተር ፈርሟል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇
https://t.me/thejamalnews
#the_ጀማል