በስልጤ ዞን ሁልባራግ ወረዳ አምበሪቾ ቦራራ ደን ላይ የእሳት አደጋ መከሰቱ ተነግሯል።
የእሳት አደጋውን የወረዳው የፀጥታ መዋቅርና የአካባቢው ማህበረሰብ በጋራ ለመቆጣጠር ጥረት እያደረጉ ሲሆን በአካባቢው የሚገኙ አካላት በሙሉ ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪ መቅረቡን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።
የካቲት 21/2017 ዓ.ም
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇
https://t.me/thejamalnews
የእሳት አደጋውን የወረዳው የፀጥታ መዋቅርና የአካባቢው ማህበረሰብ በጋራ ለመቆጣጠር ጥረት እያደረጉ ሲሆን በአካባቢው የሚገኙ አካላት በሙሉ ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪ መቅረቡን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።
የካቲት 21/2017 ዓ.ም
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇
https://t.me/thejamalnews