"ሀኪም ህይወት እያተረፈ ፣ህይወቱን መነጠቅ የለበትም" 👉ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ
ዶ/ር አንዷለም ከስራ ወደ መኖሪያ ቤቱ ሲመለስ በጥይት ተደብድቦ በመገደሉ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና መላው የሃገራችን ህዝቦች በተለያዩ የሚዲያ አውታሮች ፍትህን በመጠየቅ ላይ ናቸው ሲል ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል።
የዶ/ር አንዷለም ዳኜ ሐዘን በማስመልከት ፍትህ ጥያቄ በተማሪዎችና በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የቀረበበት የሀዘን ምሽት በጥበበ ግዮን ግቢ መካሄዱን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
▶️🌟💧@top_students1
▶️🌟💧@top_students1
▶️🌟💧@top_students1
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ዶ/ር አንዷለም ከስራ ወደ መኖሪያ ቤቱ ሲመለስ በጥይት ተደብድቦ በመገደሉ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና መላው የሃገራችን ህዝቦች በተለያዩ የሚዲያ አውታሮች ፍትህን በመጠየቅ ላይ ናቸው ሲል ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል።
የዶ/ር አንዷለም ዳኜ ሐዘን በማስመልከት ፍትህ ጥያቄ በተማሪዎችና በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የቀረበበት የሀዘን ምሽት በጥበበ ግዮን ግቢ መካሄዱን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
▶️🌟💧@top_students1
▶️🌟💧@top_students1
▶️🌟💧@top_students1
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝