መድኃኔዓለም ለእኛ!
ቤዛችን
አዳኛችን
ታዳጊያችን
የፀጋ አባታችን
የሕይወት ውሃችን
የጸናንበት ግንዳችን
የዘላለም ሕይታችን
የማይናወጽ ዓለታችን
የቤተ ክርስቲያን ራሳችን
አንድ ጊዜ የተሰዋ በጋችን
በሥጋ የተገለጠ ምላካችን
የማይታክት ትጉህ እረኛችን
ለክርስትናው አኗኗር አርአያችን
በአምሳሉ የፈጠረን ፈጣሪያችን
ሌባ የማይሰርቀው መዝገባችን
በጨለማ ውስጥ ያለ ብርሃናችን
መስዋዕቱን አቅራቢ ሊቀ ካህናችን
ከራሱ ጋር ያስታረቀን አስታራቂያን ነው።
ቤዛችን
አዳኛችን
ታዳጊያችን
የፀጋ አባታችን
የሕይወት ውሃችን
የጸናንበት ግንዳችን
የዘላለም ሕይታችን
የማይናወጽ ዓለታችን
የቤተ ክርስቲያን ራሳችን
አንድ ጊዜ የተሰዋ በጋችን
በሥጋ የተገለጠ ምላካችን
የማይታክት ትጉህ እረኛችን
ለክርስትናው አኗኗር አርአያችን
በአምሳሉ የፈጠረን ፈጣሪያችን
ሌባ የማይሰርቀው መዝገባችን
በጨለማ ውስጥ ያለ ብርሃናችን
መስዋዕቱን አቅራቢ ሊቀ ካህናችን
ከራሱ ጋር ያስታረቀን አስታራቂያን ነው።