ጥቅስን ማንም አንባቢ ይጠቅሰዋል፡፡ በልኩና በዐውዱ መረዳት ግን ለኹሉም አይደለም፡፡ ዐይነ ልብ ላላቸው ብቻ ነው፡፡
ስለ አንዱ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ዐለም መግባባት ያልቻለው ኹሉም እንደ ፍላጎቱ መጽሐፍ ቅዱስን ስለሚጠመዝዘው ነው፡፡
መጻሕፍት ሲነበቡ ቢያንስ ከ Textual Analyisis; comparativ Study; Historical Context አንጻር ማየትግዴታ ነው፡፡ ዐውቀንም ይኹን ሳናውቅ በእኛ ዘንድ Eisegetical reading/ንባብን በራስ ፍላጎት ብቻ መቆልመም ከተለመደ፥
ቅድስት ቤተክርስቲያን ነገ በእጅጉ ትፈተናለች፡፡
በሰሞነኛው ውርክብ ዙርያ ይኽን የወንድማችንን መጽሐፍ ማንበብ፥ መደበኛውን ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት ለማወቅ ያግዛል፡፡
ሊቀ ሊቃውንት ስሙር አላምረው
ስለ አንዱ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ዐለም መግባባት ያልቻለው ኹሉም እንደ ፍላጎቱ መጽሐፍ ቅዱስን ስለሚጠመዝዘው ነው፡፡
መጻሕፍት ሲነበቡ ቢያንስ ከ Textual Analyisis; comparativ Study; Historical Context አንጻር ማየትግዴታ ነው፡፡ ዐውቀንም ይኹን ሳናውቅ በእኛ ዘንድ Eisegetical reading/ንባብን በራስ ፍላጎት ብቻ መቆልመም ከተለመደ፥
ቅድስት ቤተክርስቲያን ነገ በእጅጉ ትፈተናለች፡፡
በሰሞነኛው ውርክብ ዙርያ ይኽን የወንድማችንን መጽሐፍ ማንበብ፥ መደበኛውን ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት ለማወቅ ያግዛል፡፡
ሊቀ ሊቃውንት ስሙር አላምረው