.....
በዚህ ጊዳይ ላይ ተመልሼ እመጣለሁ፤ ነገር ለጊዜው አክሊል ማብራሪያ ውስጥ ያለው ችግር መዋቲነትንና መለወጥን (mortalility and corruptibility) ጌታ ስለተዋሐደው ሥጋ ስንናገር የኀጢአት ውጤት የሆነ ሞትና ጉስቁልና አድርጎ ማቅረቡ ይታያል። ይህ የኔ እይታ ብቻ ከሆነና ራሱም ሆነ ሌላ ሰው እይታየን እንዳስተካክል ከረዳኝ አርማለሁ። የአክሊል መልእክት በሚዲያ የተላለፈ ስለሆነ እንጂ ጉዳዩን በሚዲያ ማንሣት ያለውን ጣጣ እረዳለሁ። በፍቅርና በእውነት ቤተ ክርስቲያንን ማእከል አድርገን ደግሞም ራሳችንንና የሚሰሙን ለማነጽ ከተነጋገርን ችግር አያመጣምና በዚህ መንፈስ እዩልኝ።
ሰላም ለሁላችን ይሁን!
መጋቤ ብሉይ አዕመረ አሸብር እንደጻፉት
በዚህ ጊዳይ ላይ ተመልሼ እመጣለሁ፤ ነገር ለጊዜው አክሊል ማብራሪያ ውስጥ ያለው ችግር መዋቲነትንና መለወጥን (mortalility and corruptibility) ጌታ ስለተዋሐደው ሥጋ ስንናገር የኀጢአት ውጤት የሆነ ሞትና ጉስቁልና አድርጎ ማቅረቡ ይታያል። ይህ የኔ እይታ ብቻ ከሆነና ራሱም ሆነ ሌላ ሰው እይታየን እንዳስተካክል ከረዳኝ አርማለሁ። የአክሊል መልእክት በሚዲያ የተላለፈ ስለሆነ እንጂ ጉዳዩን በሚዲያ ማንሣት ያለውን ጣጣ እረዳለሁ። በፍቅርና በእውነት ቤተ ክርስቲያንን ማእከል አድርገን ደግሞም ራሳችንንና የሚሰሙን ለማነጽ ከተነጋገርን ችግር አያመጣምና በዚህ መንፈስ እዩልኝ።
ሰላም ለሁላችን ይሁን!
መጋቤ ብሉይ አዕመረ አሸብር እንደጻፉት