አይ ኢቲቪ ስብከት ማስተላለፉ ሳያንስ ጭራሽ ለአፅዕኖተ ነገር እንዲሆን ቆርጦ በድጋሚ “የፍራንክሊን ግራሃም ስብከት” ብሎ ጫነ።
በነገራችን ላይ እንዲህ ያለ መድረክ ቀርቶ በዓመት በሚታወቁና በካሌንደር በሚዘጉ ሃይማኖታዊ በዓላት አከባበር በሚኖር የቀጥታ ሥርጭት የetv ኤድቶሪያል ፖሊሲ ጥቅል ሃሳብ ይህ ነው።
ማንኛውም የሃይማኖት በዓል የቀጥታ ሥርጭት ላይ ስብከት ወይንም ሃይማኖታዊ ትምህርቶች አይተላለፉም። ይህ ግን መልእክቶችንና ክዋኔዎችን አይመለከትም።
ለዚህም ነው ካያችሁ መስቀል ወይ ጥምቀት አከባበር በቀጥታ ሲሰራጭ ስብከት መርሐ ግብር ላይ ጋዜጠኞቹ ተሳታፊ እንግዳ በማስገባት ተሯሩጠው ሚያቋርጡት።
ዛሬ እንደመንፈሳዊ ጣቢያ የእገሌ ስብከት ቢል የቀድሞ ቤቴ ምን አገኘው ብዬ ነው እንጂ ለማን አማው ነበር?
ደግሞም አምቼውም አላውቅ!
ጋዜጠኛ መስከረም ጌታቸው እንደጻፈችው
በነገራችን ላይ እንዲህ ያለ መድረክ ቀርቶ በዓመት በሚታወቁና በካሌንደር በሚዘጉ ሃይማኖታዊ በዓላት አከባበር በሚኖር የቀጥታ ሥርጭት የetv ኤድቶሪያል ፖሊሲ ጥቅል ሃሳብ ይህ ነው።
ማንኛውም የሃይማኖት በዓል የቀጥታ ሥርጭት ላይ ስብከት ወይንም ሃይማኖታዊ ትምህርቶች አይተላለፉም። ይህ ግን መልእክቶችንና ክዋኔዎችን አይመለከትም።
ለዚህም ነው ካያችሁ መስቀል ወይ ጥምቀት አከባበር በቀጥታ ሲሰራጭ ስብከት መርሐ ግብር ላይ ጋዜጠኞቹ ተሳታፊ እንግዳ በማስገባት ተሯሩጠው ሚያቋርጡት።
ዛሬ እንደመንፈሳዊ ጣቢያ የእገሌ ስብከት ቢል የቀድሞ ቤቴ ምን አገኘው ብዬ ነው እንጂ ለማን አማው ነበር?
ደግሞም አምቼውም አላውቅ!
ጋዜጠኛ መስከረም ጌታቸው እንደጻፈችው