ወንጀል ከሆነ የመጀመሪያው ወንጀለኛ ይህ ነው፡፡
======================
ይህ አቡሃይደር የሚባል ነው፡፡ ታዲያ አቡሃይደር መጽሃፍ ቅዱስን በመተቸትና ክርስቶስን በመስደብ ነው የጀመረው፡፡ ስድብ ማለት ያልሆነው ሆነ ማለት ነው፡፡ ክርስቶስ አምላክ አይደለም ማት በራሱ ስድብ ነው፡፡አይሁዶች ክርስቶስ በከሰሱ ጊዜ ስለ ስድብህ ሰው ሆነህ ሳለ አምላክ ነኝ ስለማለትህ ነው ብለው ነበር፡፡ስድብ ማለት ውሸት መናገር ነው፡፡
በዚህ መልኩ አቡሃይደር እጁን መጽሃፍ ቅዱስ ውስጥ መስደድ የጀመረው ጉዳይ ነው፡፡ ሁለት የወሎ አካባቢ ሰዎች ነን ከኦርቶዶክስ ወደ እስልምና መጣን በማለት ኦርቶዶክስን ስላሴን ሲያበሻቅጡ ሁላችንንም እናስታውሳለን፡፡ ከዚያ ኦርቶዶክሶች መልስ መስጠት ጀመሩ፡፡ የኦርቶዶክሶች ተግባር ግብረመልስ ነው እንጂ ጀማሪዎች አይደሉም፡፡መጀመሪያ መምህር ምህረተአብ መልስ ሰጠ፡፡ መምህር ምህረተአብ መልስ በመጽሃፍ ቅዱስ ላይ የተመሰረተ ነበር፡፡
በኋላ ዲያቆን ቢኒያም ፍሬው፡፡ የሙስሊሞችን ቁርዓኖችና ሀዲሳትን በማጣቀስ እስልምናን በመግለጥ ግንባር ቀደምት ነው ማለት ይቻላል፡፡ ዲያቆን ቢኒያም ያረገው ኡስታዝ አቡሃይደር በክርስትያን እና በመጽሃፍ ቅዱስ ላይ ላደረገው የሰጠው መልስ ነው፡፡ ይሄን ዛሬ ወንጀል የሚባለውን ተግባር የጀመረው አቡሃይደር እንደፈለገ ሲፏልል፣ ለዚያውም ቢለ*ዋ አዘጋጁ ለጅ*ሃድ ተዘጋጁ እያለ፣ ዲያቆን ቢንያም ዛሬ ጫካ ለጫካ ከቤተሰቦቹ ከልጆቹ ተለይቶ ይንከራተታል፡፡ዲያቆን ቢንያም ወንጀል ሰርቶ አይደለም፣ሙስሊሞች የሚያፍሩበትን የእስልምናን እውነት ስለገለጣ ብቻ ነው፡፡
አቡሃይደር በተገኘበት ቦታ ሁላ ያለ ፍርሃት በክርስትና ላይ ሲዝት ፣ በክርስትና ላይ ሲቀጥፍ፣ሌሎችም የሙስሊም ኡስታዞች በአደባባይ ተመሳይ ተግባር ሲፈጽሙ፣ ሲሳደቡ፣ ይታሰሩ ያልተባሉት፣ ኦርቶዶክሶች ሀቁን ከቁርዓን እና ሀዲሳት እንዲሁም ሱናዎች ላይ ተመስርተው እውነቱን ስለገለጡ እንገደል፣ ይታሰሩ የሚለው ለምንድን ነው፡፡ እውነት እፎይ እና ዲ/ቆን ቢኒያም የሰሩት ወንጀል ከሆነ የመጀመሪያ ዎንጀለኞች የሙስሊም ዎሃቢ ኡስታዞች ናቸው፡፡ክርስቶስን በብልግና የሚሳደቡ፣ አምላክን በብልግና የተሳደቡ የዎሃቢ ኡስታዞች በክርስቶስ ላይ ስለተናገሩት አንዳች ክርስትያናዊ ማስረጃ ሳይኖር ቀጠፉት መጀመሪያ ለፍርድ ይቅረቡ፡፡
ፓፓሳት አባቶች ድሆች ከሚበሉት ቀንሰው በሚሰጡት አስራት ሆዳቸውን አንዘርጠው ከመሄድ ይልቅ ለራሳቸውም ሲሉ ኦርቶዶክስን መከላከል አለባቸው፡፡ ለነፍሳቸው መኖሩን ስለተዉት፣ ለሆዳቸው የሚባሉትንም እንደያጡ፡፡
ለፍርድ ይቅረቡ ከተባለም ሙስሊሞቹም ኦርቶዶክሶቹም ይቅረቡና ለተናገሩት ነገሮች ማስረጃ ያቅርቡ፣ ችሎቱም ክፍት ይን ህዝብ ይስማው፡፡ እውነት ፍትህ ካለ፡፡ እያንዳንዱ ቪዲዮ ለፍርድቤትና ለህዝብ በህዝብ ሚዲያ ይፋ ይሁን፡፡
ሲኖዶስ እንደው አምላክ ልብ ይስጣቸውና፣ማስረጃዎች ከወዲሁ ማዘጋጀት፣የህግ ጠበቆችን ማደራጀት፣እስካሁን በኦርቶዶክሶች ላይ ከጂማ፣አርሲ፣ባሌ፣ስልጤ ጀምሮ የደረሰው ማውጣት፣ የሙስሊም ኡስታዞች በክርስትና ላይ የቀጠፉት ማስረጃዎችን ማደረጀት ማሰባሰብ፣ በሰነድ አለባት፡፡
ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አጠቃላይ ክርስትያን በአንድነት መቆም አለብን፡፡ በአንድነት የምንቆመው ለእኩልነት ሀሳብን በነጻነት ስለመግለጽ መብት እና ስለ ሀይማኖት መብት ነው፡፡ በናይጂያ በተመሳሳይ የዎሃቢያ እሳቤ እየተገደሉ ያሉት ክርስትያች ኦርቶዶክሶች አይደሉም፡፡
የጊዜ ጉዳይ ነው፡፡ ዋቄፈታዎች እንዲያውም ይስባቸዋል፣ ጊዜ እየተጠበቀላቸው ነው፡፡እንዲየውም ዋቄፈታዎችን ክርስትያኖችን እንዲያዳክሙላቸው እየተጠቀሙኣቸው ነው፡፡መጨረሻ ግን እንሱም አይቀርላቸውም፡፡ሀይማኖትን መተቸት መብት ነው፡፡
======================
ይህ አቡሃይደር የሚባል ነው፡፡ ታዲያ አቡሃይደር መጽሃፍ ቅዱስን በመተቸትና ክርስቶስን በመስደብ ነው የጀመረው፡፡ ስድብ ማለት ያልሆነው ሆነ ማለት ነው፡፡ ክርስቶስ አምላክ አይደለም ማት በራሱ ስድብ ነው፡፡አይሁዶች ክርስቶስ በከሰሱ ጊዜ ስለ ስድብህ ሰው ሆነህ ሳለ አምላክ ነኝ ስለማለትህ ነው ብለው ነበር፡፡ስድብ ማለት ውሸት መናገር ነው፡፡
በዚህ መልኩ አቡሃይደር እጁን መጽሃፍ ቅዱስ ውስጥ መስደድ የጀመረው ጉዳይ ነው፡፡ ሁለት የወሎ አካባቢ ሰዎች ነን ከኦርቶዶክስ ወደ እስልምና መጣን በማለት ኦርቶዶክስን ስላሴን ሲያበሻቅጡ ሁላችንንም እናስታውሳለን፡፡ ከዚያ ኦርቶዶክሶች መልስ መስጠት ጀመሩ፡፡ የኦርቶዶክሶች ተግባር ግብረመልስ ነው እንጂ ጀማሪዎች አይደሉም፡፡መጀመሪያ መምህር ምህረተአብ መልስ ሰጠ፡፡ መምህር ምህረተአብ መልስ በመጽሃፍ ቅዱስ ላይ የተመሰረተ ነበር፡፡
በኋላ ዲያቆን ቢኒያም ፍሬው፡፡ የሙስሊሞችን ቁርዓኖችና ሀዲሳትን በማጣቀስ እስልምናን በመግለጥ ግንባር ቀደምት ነው ማለት ይቻላል፡፡ ዲያቆን ቢኒያም ያረገው ኡስታዝ አቡሃይደር በክርስትያን እና በመጽሃፍ ቅዱስ ላይ ላደረገው የሰጠው መልስ ነው፡፡ ይሄን ዛሬ ወንጀል የሚባለውን ተግባር የጀመረው አቡሃይደር እንደፈለገ ሲፏልል፣ ለዚያውም ቢለ*ዋ አዘጋጁ ለጅ*ሃድ ተዘጋጁ እያለ፣ ዲያቆን ቢንያም ዛሬ ጫካ ለጫካ ከቤተሰቦቹ ከልጆቹ ተለይቶ ይንከራተታል፡፡ዲያቆን ቢንያም ወንጀል ሰርቶ አይደለም፣ሙስሊሞች የሚያፍሩበትን የእስልምናን እውነት ስለገለጣ ብቻ ነው፡፡
አቡሃይደር በተገኘበት ቦታ ሁላ ያለ ፍርሃት በክርስትና ላይ ሲዝት ፣ በክርስትና ላይ ሲቀጥፍ፣ሌሎችም የሙስሊም ኡስታዞች በአደባባይ ተመሳይ ተግባር ሲፈጽሙ፣ ሲሳደቡ፣ ይታሰሩ ያልተባሉት፣ ኦርቶዶክሶች ሀቁን ከቁርዓን እና ሀዲሳት እንዲሁም ሱናዎች ላይ ተመስርተው እውነቱን ስለገለጡ እንገደል፣ ይታሰሩ የሚለው ለምንድን ነው፡፡ እውነት እፎይ እና ዲ/ቆን ቢኒያም የሰሩት ወንጀል ከሆነ የመጀመሪያ ዎንጀለኞች የሙስሊም ዎሃቢ ኡስታዞች ናቸው፡፡ክርስቶስን በብልግና የሚሳደቡ፣ አምላክን በብልግና የተሳደቡ የዎሃቢ ኡስታዞች በክርስቶስ ላይ ስለተናገሩት አንዳች ክርስትያናዊ ማስረጃ ሳይኖር ቀጠፉት መጀመሪያ ለፍርድ ይቅረቡ፡፡
ፓፓሳት አባቶች ድሆች ከሚበሉት ቀንሰው በሚሰጡት አስራት ሆዳቸውን አንዘርጠው ከመሄድ ይልቅ ለራሳቸውም ሲሉ ኦርቶዶክስን መከላከል አለባቸው፡፡ ለነፍሳቸው መኖሩን ስለተዉት፣ ለሆዳቸው የሚባሉትንም እንደያጡ፡፡
ለፍርድ ይቅረቡ ከተባለም ሙስሊሞቹም ኦርቶዶክሶቹም ይቅረቡና ለተናገሩት ነገሮች ማስረጃ ያቅርቡ፣ ችሎቱም ክፍት ይን ህዝብ ይስማው፡፡ እውነት ፍትህ ካለ፡፡ እያንዳንዱ ቪዲዮ ለፍርድቤትና ለህዝብ በህዝብ ሚዲያ ይፋ ይሁን፡፡
ሲኖዶስ እንደው አምላክ ልብ ይስጣቸውና፣ማስረጃዎች ከወዲሁ ማዘጋጀት፣የህግ ጠበቆችን ማደራጀት፣እስካሁን በኦርቶዶክሶች ላይ ከጂማ፣አርሲ፣ባሌ፣ስልጤ ጀምሮ የደረሰው ማውጣት፣ የሙስሊም ኡስታዞች በክርስትና ላይ የቀጠፉት ማስረጃዎችን ማደረጀት ማሰባሰብ፣ በሰነድ አለባት፡፡
ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አጠቃላይ ክርስትያን በአንድነት መቆም አለብን፡፡ በአንድነት የምንቆመው ለእኩልነት ሀሳብን በነጻነት ስለመግለጽ መብት እና ስለ ሀይማኖት መብት ነው፡፡ በናይጂያ በተመሳሳይ የዎሃቢያ እሳቤ እየተገደሉ ያሉት ክርስትያች ኦርቶዶክሶች አይደሉም፡፡
የጊዜ ጉዳይ ነው፡፡ ዋቄፈታዎች እንዲያውም ይስባቸዋል፣ ጊዜ እየተጠበቀላቸው ነው፡፡እንዲየውም ዋቄፈታዎችን ክርስትያኖችን እንዲያዳክሙላቸው እየተጠቀሙኣቸው ነው፡፡መጨረሻ ግን እንሱም አይቀርላቸውም፡፡ሀይማኖትን መተቸት መብት ነው፡፡