1,ተናባቢ
ከንዑሳን ንባባት መካከል የመጀመሪያው ንዑስ ንባብ ተናባቢ ይባላል፡፡
ይህ የንባብ አይነት የተለያዩ ቃላትን በማጣመር የሚነበብ የንባባብ ዓይነት ሲሆን ተናባቢ መሆን የሚችሉት የመሻው ቃል የመጨረሻ ፊደል፡-
ሣልስ
ራብዕ
ሐምስ
ሳድስና
ሳብዕ ሲሆን ብቻ ነው
በምሳሌ እንመልከታቸው
በሣልስ
ብእሲ = ብእሴ-እግዚአብሔር (የእግዚአብሔር ሰው)
ወሃቢ= ወሃቤ-ሰላም (ሰላምን የሚሰጥ)
ፈጣሪ= ፈጣሬ-ዓለማት( ዓለምን የሠራ)
በላዒ= በላዔ-ሰብ (ስምዖን)
በራብዕ
ዜና = ዜና-አበው (የአማቶች የምሥራች)
ደመና= ደመና-ሰማይ (የሰማይ ደመና)
ሰረገላ=ሰረገላ-አሚናዳብ(የአሚናዳብ ሰረገላ)
በሐምስ
ዝማሬ= ዝማሬ-መላእክት(የመላእክት ዝማሬ)
ውዳሴ= ውዳሴ-ማርያም(የማርያም ምስጋና)
ቅዳሴ = ቅዳሴ-እግዚእ(የጌታ ምስጋና)
በሳድስ
መሠረት=መሠረተ-ሕይወት( የሕይወት መሠረት)
መንግሥት=መንግሥተ-ሰማያት
ገነት=ገነተ-ትፍስሕት(የደስታ ገነት)
ቤት=ቤተ-ክርስቲያን
ሊቀ=ሊቀ-ካህናት (የካህናት አለቃ)
ገብር=ገብረ-ሥላሴ(የሥላሴ አገልጋይ)
ወለት=ወለተ-ማርያም(የማርያም ወዳጅ)
በሳብዕ
መሰንቆ=መሰንቆ-ዳዊት(የዳዊት መሰንቆ)
አዕምሮ=አዕምሮ-መጻሕፍት(መጻሕፍትን ማወቅ)
ጸልዮ=ጸልዮ-ጸሎት( ጸሎት መጸለይ) ይላል።
ማሳሰቢያ
ለአንባብያን በትኩረት እንድትከታተሉት እና ከቻላችሁ ባላችሁበት ቦታ በማስታወሻ ማለትም በኖት ቡክ ኮፒ እያደረጋችሁ እንድታነቡ በጥብቅ ማስገንዘብ እወዳለሁ
ሊቀ ማዕምራን መዓዛ ፈንታሁን
የባሶ ሊበን ወረዳ ቤተ ክህነት
የስብከተ ወንጌል ልፍል ኃላፊ
የጁቤ
ከንዑሳን ንባባት መካከል የመጀመሪያው ንዑስ ንባብ ተናባቢ ይባላል፡፡
ይህ የንባብ አይነት የተለያዩ ቃላትን በማጣመር የሚነበብ የንባባብ ዓይነት ሲሆን ተናባቢ መሆን የሚችሉት የመሻው ቃል የመጨረሻ ፊደል፡-
ሣልስ
ራብዕ
ሐምስ
ሳድስና
ሳብዕ ሲሆን ብቻ ነው
በምሳሌ እንመልከታቸው
በሣልስ
ብእሲ = ብእሴ-እግዚአብሔር (የእግዚአብሔር ሰው)
ወሃቢ= ወሃቤ-ሰላም (ሰላምን የሚሰጥ)
ፈጣሪ= ፈጣሬ-ዓለማት( ዓለምን የሠራ)
በላዒ= በላዔ-ሰብ (ስምዖን)
በራብዕ
ዜና = ዜና-አበው (የአማቶች የምሥራች)
ደመና= ደመና-ሰማይ (የሰማይ ደመና)
ሰረገላ=ሰረገላ-አሚናዳብ(የአሚናዳብ ሰረገላ)
በሐምስ
ዝማሬ= ዝማሬ-መላእክት(የመላእክት ዝማሬ)
ውዳሴ= ውዳሴ-ማርያም(የማርያም ምስጋና)
ቅዳሴ = ቅዳሴ-እግዚእ(የጌታ ምስጋና)
በሳድስ
መሠረት=መሠረተ-ሕይወት( የሕይወት መሠረት)
መንግሥት=መንግሥተ-ሰማያት
ገነት=ገነተ-ትፍስሕት(የደስታ ገነት)
ቤት=ቤተ-ክርስቲያን
ሊቀ=ሊቀ-ካህናት (የካህናት አለቃ)
ገብር=ገብረ-ሥላሴ(የሥላሴ አገልጋይ)
ወለት=ወለተ-ማርያም(የማርያም ወዳጅ)
በሳብዕ
መሰንቆ=መሰንቆ-ዳዊት(የዳዊት መሰንቆ)
አዕምሮ=አዕምሮ-መጻሕፍት(መጻሕፍትን ማወቅ)
ጸልዮ=ጸልዮ-ጸሎት( ጸሎት መጸለይ) ይላል።
ማሳሰቢያ
ለአንባብያን በትኩረት እንድትከታተሉት እና ከቻላችሁ ባላችሁበት ቦታ በማስታወሻ ማለትም በኖት ቡክ ኮፒ እያደረጋችሁ እንድታነቡ በጥብቅ ማስገንዘብ እወዳለሁ
ሊቀ ማዕምራን መዓዛ ፈንታሁን
የባሶ ሊበን ወረዳ ቤተ ክህነት
የስብከተ ወንጌል ልፍል ኃላፊ
የጁቤ