።በዚህ መሰረት የሌሎችንም እንመልከት
ኢይወርድ.......ኢየዐርግ
የነነዌ ጾም.............ጥር 17........የካቲት 21
ዓቢይ ጾም..............የካቲት 1......መጋቢት 5
ደብረ ዘይት.............የካቲት 28....ሚያዝያ 2
ሆሳእና....................መጋቢት 19...ሚያዝያ 23
ስቅለት...................መጋቢት 24....ሚያዝያ 28
ትንሳኤ..................መጋቢት 26.....ሚያዝያ 30
ርክበ ካህናት.........ሚያዝያ 20.......ግንቦት 24
ዕርገት..................ግንቦት 5..........ሰኔ 9
ጰራቅሊጦስ............ግንቦት 15.......ሰኔ 19
ጾመ ሐዋርያት...........ግንቦት 16.......ሰኔ 20
ጾመ ድኅነት.............ግንቦት 18..........ሰኔ 22
የበዓላትና የአጽዋማት ኢየዐርግና ኢይወርድ ይህንን ይመስላል።
ጸሎተ አስርቆት
ውዳሴ ማርያምም ይሁን ሌላ ጸሎት ከአሥርቆት
በኋላ ነው።አሥርቆቱም ይህ ነው።
ሃሌ ሉያ በዘንዜከር ሐሳባተ ሕጉ ወትእዛዛቲሁ ለእግዚእነ ወአምላክነ
ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሐሳበ ነቢያት ወሐዋርያት ሐሳበ ጻድቃን ወሰማእት
ሐሳበ ደናግል ወመነኮሳት ሐሳበ ኄራን መላእክት እንዘ ሀሎነ በዘመነ ቅዱስ
ማቴዎስ ወንጌላዊ (አስተውል ማቴዎስ ጸሎት እያደረግክበት ያለው ዘመን ነው)
ቡሩክ ያብጽሐነ እስከ ዘመነ ማርቆስ ዜናዊ።ካልክ በኋላ ያለህበትን ዘመን ዓመተ
ምህረት ዓመተ ዓለም አስበህ በ፸፻ወ፭፻፲፫ ኮነ ዓመተ ዓለም።በ፶፻ወ፭፻ ኮነ
ዓመተ ኩነኔ ዓመተ ፍዳ።በ፳፩፲፫ ኮነ ዓመተ ምሕረት።ትልና በመቀጠል
ያለህበትን ወር አንስተህ ለቀጣዩ ወር በሰላም ያድርሰኝ ለማለት ዮም ሠረቀ ለነ
ወርኀ መስከረም (በመስከረም ወር ከሆነ እየጸለይክ ያለኽው) ቡሩክ ያብጽሐነ
እስከ ወርኀ ጥቅምት በሰላመ እግዚአብሔር አብ አሜን ትላለህ።በመቀጠል
የእለቱ ሠርቀ መዓልት ሠርቀ ሌሊት እና ሠርቀ ወርኅ አስበህ እንዲህ
ትላለህ።መስከረም 1 ላይ ከሆነ እየጸለይክ ያለኽው አሚሩ (፩) ሠርቀ መዓልት።
አሡሩ ወተሱኡ (፲፱) ሠርቀ ሌሊት (19ኝን ያገኘነው አበቅቴ+ሠርቀ መዓልት
+ሕጸጽ አድርገን ነው) እሥራ ወሠሉሱ (፳፫) ሠርቀ ወርኅ።ሠርቀ ወርኅን
ያገኘነው ሠርቀ ሌሊት ላይ 4 በመጨመር ነው።ከዚያ እየጸለይክ ያለኽው ረቡእ
ከሆነ አሚሩ ጥንተ ዖን ረቡዑ ሠርቀ ዕለት ሰቡኡ ጥንተ ቀመር ብለህ ዝ ጸሎት
ወዝ አስተብቁዖት ይዕርግ በእንተ ስመ አብ ወበእንተ ተዝካረ ወልዱ ለእግዚእነ
ኢየሱስ ክርስቶስ ወበእንተ ስሙ ለመንፈስ ቅዱስ ጰራቅሊጦስ ወበእንተ ስማ
ለእግዝእትነ ማርያም ወላዲተ አምላክ አሜን ብለን እንጨርስና ይህም ጸሎት
ነው ከዚያ ወደ ሌላው ጸሎት እንገባለን ማለት ነው።የምትጸልየው
ረቡእ ከሆነ ጥንተ ዖን 1 ጥንተ ቀመር 2 ጥንተ ዕለት 4 ይሆናል።
ሐሙስ ከሆነ ጥንተ ዖን 2 ጥንተ ቀመር 3 ጥንተ ዕለት 5 ይሆናል።
አርብ ከሆነ ጥንተ ዖን 3 ጥንተ ቀመር 4 ጥንተ እለት 6 ይሆናል።
ቅዳሜ ከሆነ ጥንተ ዖን 4 ጥንተ ቀመር 5 ጥንተ እለት 7 ይሆናል።
እሑድ ከሆነ ጥንተ ዖን 5 ጥንተ ቀመር 6 ጥንተ እለት 1 ይሆናል።
ሰኞ ከሆነ ጥንተ ዖን 6 ጥንተ ቀመር 7 ጥንተ እለት 2 ይሆናል።
ማክሰኞ ከሆነ ጥንተ ዖን 7 ጥንተ ቀመር 1 ጥንተ እለት 3 ይሆናል።
በዚህ መሰረት ዘመኑን እያስታወስን እግዚአብሔርን እያመሰገንን እንኖራለን።
አነሳስቶ ላስጀመረን
አስጀምሮ ላስፈጸመን
ልዑል እግዚአብሔር
ምስጋና ይገባል
አሜን።
ሊቀ ማዕምራን መዓዛ ፈንታሁን የባሶ ሊበን ወረዳ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል ክፍል ኃላፊ
የጁቤ
ኢይወርድ.......ኢየዐርግ
የነነዌ ጾም.............ጥር 17........የካቲት 21
ዓቢይ ጾም..............የካቲት 1......መጋቢት 5
ደብረ ዘይት.............የካቲት 28....ሚያዝያ 2
ሆሳእና....................መጋቢት 19...ሚያዝያ 23
ስቅለት...................መጋቢት 24....ሚያዝያ 28
ትንሳኤ..................መጋቢት 26.....ሚያዝያ 30
ርክበ ካህናት.........ሚያዝያ 20.......ግንቦት 24
ዕርገት..................ግንቦት 5..........ሰኔ 9
ጰራቅሊጦስ............ግንቦት 15.......ሰኔ 19
ጾመ ሐዋርያት...........ግንቦት 16.......ሰኔ 20
ጾመ ድኅነት.............ግንቦት 18..........ሰኔ 22
የበዓላትና የአጽዋማት ኢየዐርግና ኢይወርድ ይህንን ይመስላል።
ጸሎተ አስርቆት
ውዳሴ ማርያምም ይሁን ሌላ ጸሎት ከአሥርቆት
በኋላ ነው።አሥርቆቱም ይህ ነው።
ሃሌ ሉያ በዘንዜከር ሐሳባተ ሕጉ ወትእዛዛቲሁ ለእግዚእነ ወአምላክነ
ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሐሳበ ነቢያት ወሐዋርያት ሐሳበ ጻድቃን ወሰማእት
ሐሳበ ደናግል ወመነኮሳት ሐሳበ ኄራን መላእክት እንዘ ሀሎነ በዘመነ ቅዱስ
ማቴዎስ ወንጌላዊ (አስተውል ማቴዎስ ጸሎት እያደረግክበት ያለው ዘመን ነው)
ቡሩክ ያብጽሐነ እስከ ዘመነ ማርቆስ ዜናዊ።ካልክ በኋላ ያለህበትን ዘመን ዓመተ
ምህረት ዓመተ ዓለም አስበህ በ፸፻ወ፭፻፲፫ ኮነ ዓመተ ዓለም።በ፶፻ወ፭፻ ኮነ
ዓመተ ኩነኔ ዓመተ ፍዳ።በ፳፩፲፫ ኮነ ዓመተ ምሕረት።ትልና በመቀጠል
ያለህበትን ወር አንስተህ ለቀጣዩ ወር በሰላም ያድርሰኝ ለማለት ዮም ሠረቀ ለነ
ወርኀ መስከረም (በመስከረም ወር ከሆነ እየጸለይክ ያለኽው) ቡሩክ ያብጽሐነ
እስከ ወርኀ ጥቅምት በሰላመ እግዚአብሔር አብ አሜን ትላለህ።በመቀጠል
የእለቱ ሠርቀ መዓልት ሠርቀ ሌሊት እና ሠርቀ ወርኅ አስበህ እንዲህ
ትላለህ።መስከረም 1 ላይ ከሆነ እየጸለይክ ያለኽው አሚሩ (፩) ሠርቀ መዓልት።
አሡሩ ወተሱኡ (፲፱) ሠርቀ ሌሊት (19ኝን ያገኘነው አበቅቴ+ሠርቀ መዓልት
+ሕጸጽ አድርገን ነው) እሥራ ወሠሉሱ (፳፫) ሠርቀ ወርኅ።ሠርቀ ወርኅን
ያገኘነው ሠርቀ ሌሊት ላይ 4 በመጨመር ነው።ከዚያ እየጸለይክ ያለኽው ረቡእ
ከሆነ አሚሩ ጥንተ ዖን ረቡዑ ሠርቀ ዕለት ሰቡኡ ጥንተ ቀመር ብለህ ዝ ጸሎት
ወዝ አስተብቁዖት ይዕርግ በእንተ ስመ አብ ወበእንተ ተዝካረ ወልዱ ለእግዚእነ
ኢየሱስ ክርስቶስ ወበእንተ ስሙ ለመንፈስ ቅዱስ ጰራቅሊጦስ ወበእንተ ስማ
ለእግዝእትነ ማርያም ወላዲተ አምላክ አሜን ብለን እንጨርስና ይህም ጸሎት
ነው ከዚያ ወደ ሌላው ጸሎት እንገባለን ማለት ነው።የምትጸልየው
ረቡእ ከሆነ ጥንተ ዖን 1 ጥንተ ቀመር 2 ጥንተ ዕለት 4 ይሆናል።
ሐሙስ ከሆነ ጥንተ ዖን 2 ጥንተ ቀመር 3 ጥንተ ዕለት 5 ይሆናል።
አርብ ከሆነ ጥንተ ዖን 3 ጥንተ ቀመር 4 ጥንተ እለት 6 ይሆናል።
ቅዳሜ ከሆነ ጥንተ ዖን 4 ጥንተ ቀመር 5 ጥንተ እለት 7 ይሆናል።
እሑድ ከሆነ ጥንተ ዖን 5 ጥንተ ቀመር 6 ጥንተ እለት 1 ይሆናል።
ሰኞ ከሆነ ጥንተ ዖን 6 ጥንተ ቀመር 7 ጥንተ እለት 2 ይሆናል።
ማክሰኞ ከሆነ ጥንተ ዖን 7 ጥንተ ቀመር 1 ጥንተ እለት 3 ይሆናል።
በዚህ መሰረት ዘመኑን እያስታወስን እግዚአብሔርን እያመሰገንን እንኖራለን።
አነሳስቶ ላስጀመረን
አስጀምሮ ላስፈጸመን
ልዑል እግዚአብሔር
ምስጋና ይገባል
አሜን።
ሊቀ ማዕምራን መዓዛ ፈንታሁን የባሶ ሊበን ወረዳ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል ክፍል ኃላፊ
የጁቤ