Ethio University News®


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


📧Exit Exam Book
📑Entrance Exam sheet
📚Model Exam
📚Freshman course
📚Remedial Course
📑University's Freshman Exams
📑blue print for exit exam
🗃️All Text book and Teacher guide from G1-12th
For any promotion and questions
👉 @NejibMohe
👉 @M_a_m_u_s_h

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


ጎማን መልሶ ጥቅም ላይ የሚያውል ማሽን የሠሩ ፈጣሪዎች 👏

ሰለሞን ታፈሰ እና ጓደኞቹ የክህሎት ኢትዮጵያ 2ኛ ዙር ተወዳዳሪዎች ሲሆኑ፤ ጥቅም ላይ የዋሉ ጎማዎችን በመጠቀም የተለያዩ ምርቶችን ለመስራት የሚያስችል ማሽን ፈጥረዋል።

ማሽኑ የወዳደቁ ጎማዎችን በመጠቀም የህጻናት መጫወቻ ስፍራዎች፣ የእግረኞች መንገድ ታይልስ እንዲሁም Rubberized አስፓልት ለመገንባት የሚውል ማቴሪያልን ያመርታል።

የማምረቻ ፕሮጀክቱ 15 ማሽኖችን በውስጡ የያዘ ሲሆን፤ 500 ኪሎ ግራም ምርት በሰዓት የማምረት አቅም አለው።

20 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የሚናገሩት ፈጣሪዎቹ፤ ምርቶቻቸውን ለማከፋፈል ገበያ እንደሚፈልጉ ገልፀዋል። #PMOEthiopia

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


🇺🇸 USA WORK VISA 2025 FOR ETHIOPIAN
---—-------------------------------
   ♨️ እንኳን ደስ አላችሁ ለስራ ፈላጊ ኢትዮጲያዊያን!

   ✅ ከ 20,000- በላይ ስራዎች በ0 አመት እና በልምድ

   ✅ በተለያዩ የትምህርት ደረጃዎች የወጣ ስራ

   🔺የኮንትራት ሰራ ወደ አሜሪካ
   🔺የስራ ማስታወቂያ በ 0 ዓመትና በልምድ
   🔺የስራው አይነት ኮንትራት
   🔺ብዛት 20,000+
   🔺ደሞዝ: በስምምነት $ በዶላር
   🔺አየር ትኬት በነፃ
   🔺ቪዛ በነፃ

   🔷🏃 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

⁉️ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon  መጠቀም ይኖርባችሗል

👇👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇         
https://reportervacancy.com/usa-jobs-for-ethiopian-2024/

----------Follow Our Website------
                            👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

----------Join Our Telegram-------
                               👇👇👇👇👇
     https://t.me/reporter_vacancy


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
#Update

በመላው የ አርባምንጭ ተማሪዎች በተደረገ ርብርብ እሳቱ በቁጥጥር ስር ውሏል።

እስቲ አንድ ጊዜ ለአርባምንጭ ተማሪዎች👏👏👏👏👏👏

@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education


#ሰበር

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የእሳት አደጋ ተነስቷል።

ተማሪዎች እሳቱን በቁጥጥር ስር ለማዋል ጥረት ሲያደርጉ ተስተውሏል!

@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education


#ተማሪ_ብርቱካን
#ኢቢኤስ
#ደምቢዶሎ_ዩንቨርሲቲ


ብርቱካን ተመስገን ትባላለች። ከልጅነቷ ጀምሮ ዕድል ፊቷን ያዞረችባት ሰው ናት። በልጅነቷ ወላጆቿን አጣች። ለአሳዳጊ ተሰጥታ መከራ ማየት ጀመረች።

ትምህርቷን በደንብ ተከታትላ 392 ነጥብ በማምጣት ዩኒቨርስቲ ገብታ የፋርማሲ ትምህርት ማጥናት ትጀምራለች።

የ2ኛ ዓመት የዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያለች ታጣቂዎች ከምትማርበት ዩኒቨርሲቲ ከሌሎች ተማሪዎች ጋር አንድ ላይ ጠልፈው ወደ ጫካ ወሰዷቸው።

1 ዓመት ከ 6 ወር በላይ ጫካ ውስጥ ከታጣቂዎች ጋር ኖረች። በመጨረሻ እሷ እና ሌሎች ታጋቾች ስድስት በሚሆኑ ታጣቂዎች በመፈራረቅ እና በጭካኔ ተደፈሩ።

በጭካኔ ከተደፈረች እና ከባድ የአካል ጉዳት ከደረሰባት በኋላ ጫካ ውስጥ ጥለዋት እንደሄዱና ኋላም ማርገዟን ተናግራለች።

ተማሪ ብርቱኳን ይህን እጅግ ልብ የሚያደማ ታሪኳን ያካፈለችው በኢቢኤስ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሲሆን ይህች ወጣት አሁንም ድረስ ከፍተኛ ችግር ላይ መሆኗን እና እሷም ልጇም ታማሚ መሆናቸውን ገልፃ ኢትዮጵያውያን ትምህርቷን እንዲያስቀጥሏት የኢኮኖሚ ድጋፍም እንዲያደርጉላት ተማፅናለች።

የተማሪ ብርቱካን ተመስገን አሳዛኝ ታሪክ በኢቢኤስ የቴሌቪዥን ጣቢያ ከተላለፈ በኋላ የቲቪ ጣቢያው ዝግጅቱን ከማህበራዊ ሚድያ ገፁ ቪድዮውን አጥፍቶታል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ደምቢ ዶሎ ዩንቨርስቲ በዛሬው ዕለት አጠር ባለ መግለጫ አውጥቶ ነበር። ዩንቨርሲቲው በመግለጫው ተማሪ ብርቱካን ተመስገን ተማሪው አለመሆኗን #ባይገልፅም በተጠቀሰው የትምህርት ዘመን የሁለተኛ ዓመት የፋርማሲ የትምህርት ክፍል ተማሪ እንዳልነበረው ጠቅሶ ሃላፊነት የጎደለው ምንም ዓይነት ማስረጃ ያልቀረበበት ግልፅ ስም ማጥፋት ነው በማለት ዝግጅቱን ያስተላለፈውን የቴሌቪዥን ጣቢያ እርማት ካላደረገ ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ለመውሰድ እንደሚገደድ አስታውቋል።

================
ውድ ቤተሰቦቻችን የተማሪ ብርቱካን ተመስገንን ጉዳይ አስመልክቶ ተጨማሪ አዲስ መረጃዎችን እየተከታተልን የምናቀርብላቹህ መሆኑን እያሳወቅን ያለ እድሜዋ ለተደራራቢ ግፍና መከራ የተዳረገችን ሴት ከታች ባለው አድራሻዋ በኩል የተቻላችሁን ትብብር ታደርጉላት ዘንድ እንጠይቃለን።

👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000679657112
ብርቱካን ተመስገን


⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹

3k 0 9 13 16

ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርስቲ የተሰጠ መግለጫ‼️

EBS TV ሊከሰስ ነው😳

በ14/7/ 2017 ዓ.ም በEBS ፕሮግራም ላይ በተደረገ ቃለ ምልልስ ብርቱኳን ተመስገን ከበደ የተባለች በ2013 የትምህርት ዘመን በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዓመት የፋርማሲ ተማሪ ነበርኩ በማለት የሰጠችዉ ሃሳብ ስህተት መሆኑና ዩኒቨርሲቲው የፋርማሲ ትምህርት ሲሰጥ በ2013 የሁለተኛ ዓመት ተማሪ እንዳልነበረው ይገልጻል።

ስለሆነም ይህ ድርጊት በጣም ሃላፊነት የጎደለው እና ምንም አይነት ማስረጃ የሌለው ስለሆነ ግልጽ የሆነ ስም ማጥፋት እና የዩኒቨርሲቲያችንን ስም የምያጎድል ስለሆነ ኢቢኤስ ይህን ውንጀላ እስካልቀለበሰ ድረስ ዩኒቨርሲቲው ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደምወስድ ይገደዳል፡፡

ምን ትላላችሁ በዘህ ላይ 😔 ልጅቷን የምታውቁ እስቲ በ Comment ላይ ፃፉልን።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


በALX's 'Pathway Program' አለምአቀፍ ዲግሪ እና ሙሉ ስኮላርሺፕ ለማግኘት ይመዝገቡ። የዚህ ስኮላርሺፕ እድል በጥቅሉ በአመት የ85,000 አሜርካን ዶላር፣ ወይም የ11 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር፣ ተመጣጣኝ ዋጋ አለው።

ለመመዝገብ ይሄንን ሊነክ ይጠቀሙ: https://www.alxafrica.com/join-pathway/

ALX ከ14 ታዋቂ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች በላይ ጋር የትብብር ስምምነት አለው።

የምዝገባውን ሂደት ደረጃ በደረጃ ማብራሪያ ለመየት ይህንን የቴሌግራም ቻናል መቀላቀል ይችላሉ ፡- https://t.me/ALXScholarship2ndBatch

ምዝገባው ከ5 ደቂቃ በላይ አይፈጅም!


🚨 Big Announcement! 🚨 

🎓 In Africa Together – Global University Seminars! 🌍✨ 

📢 Join us this Sunday at our new headquarters for exclusive seminars with top universities from the USA 🇺🇸, Canada 🇨🇦, Germany 🇩🇪, Netherlands 🇳🇱, Sweden 🇸🇪, Finland 🇫🇮, and more!

📅 Date: Sunday, March 23, 2025 
📍 Location: CMC, in front of Civil Service 
⏰ Time: 09:00 AM - 03:00 PM
🎟 Entry: FREE!

What’s in it for you? 
✅ Meet University Representatives – Live sessions from top universities 🌍 
✅ Scholarship & Financial Aid Info – Learn how to fund your studies 💰 
✅ On-the-Spot Registration & Contracts – Secure your future today! ✍️ 
✅ Visa & Admission Guidance – Step-by-step expert advice 🛂 

🎓Bachelor’s, Masters & PhD

📌 Seats are limited! Register now: [https://forms.gle/qhDWVQLPD6KwHUnp7

🔄 Share with friends who dream of studying abroad! See you there! 🎉


የውጭ ሃገር የሥራ ስምሪት ሥራ ዕድል  በሥራና ክህሎት ሚኒስትር ✅

ወደ አውሮፓ (Sweden and Norway) ገበያ ለመግባት ቀደም ብሎ በተጀመረ ጥረት የዝግጅት ምዕራፍ ተጠናቆ ወደ ተግባር ተገብቷል። በመሆኑም በስምምነቱ መሰረት የተጠየቁ የሞያ ዘርፎች የሚከተሉት ናቸው።

1. ካርዲዬሎጂስት 
2. የማርኬቲንግ ባለሙያ 
3.  ኬሚካል ኢንጅነር 
4.  ባስ ድራይቨር 
5.  አርክቴክት
6.  አካውንታን
7. አውቶሞቲቭ ቴክኒሽያን ባለሙያ
8.  የላብራቶሪ ቴክኒሺያን
9.  የአይ ቲ ባለሙያ
10. የፋርማሲ ባለሙያ
11.  የሽያጭ ባለሙያ 
12. የሶፍትዌር ባለሙያ 
13. ሜዲካል ዶክተር 
14. የኮምፒተር ጥገና ባለሙያ
15. ነርስ
16. ግራፊክስ ዲዛይነር
17. የፀጉር ባለሙያ  
18. የደንበኛ አገልግሎት ባለሞያ

🟥 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

⁉️ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon መጠቀም ይኖርባችሗል

👇👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇         
https://reportervacancy.com/new-jobs-labor-and-skill-minister-of-ethiopia/

---------Follow Our Website---------
                      👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

----------Join Our Telegram-------
                               👇👇👇👇👇
    
https://t.me/reporter_vacancy


📛🍀OLD GROUP📍

⚠️የትኛውም የማትጠቀሙበት ወይም ማትፈልጉት ከተከፈተ 2 አመት እና ከዛ በላይ የሆነው ማለትም በፈረንጆቹ 2022,2021,2020,2019,2018,2017 የተከፈተ የቴሌግራም Group የ class ሊሆን ይችላል or የአሳይመንት ወይም ሌላ  ያላችሁ አምጡት ልግዛቹ📣

✅እኛ ጋር ሲመጡ ልዩ የሚያደርገን ከሶስት በላይ ምታመጡ ከሆነ የቦነስ ብር እንሰጣለን::🔥

📞ይደውሉልን ➡️ 0910712584

በተሻሻለው ዋጋ

➡️2018 = 650 birr✅
➡️2019 = 650 birr✅
➡️2020 = 600 birr✅
➡️2021 = 550 birr✅
➡️2022 = 500 birr✅
➡️2023 first 5 month=200 birr✅


🛍በጣም በአሪፍ በሆነ  ዋጋ እገዛለሁ ነው❕

✅Member 1 ቢሆንም ችግር የለውም 🤝

💰Payment method {የክፍያ መንገድ}🛍
💵Telebirr or 🏦Bank


⚠️ማሳሰቢያ የትኛውም ተጠቃሚ ጉሩፑን ሲሸጥ ሁሉንም አባሎች ከጉሩፑ ማስወጣት እና የተከፈተበትን ቀን የማይበት መጀመሪያ ላይ የተፓሰቱ ፖስቶች አስቀርተው ማጥፋት ይችላሉ:: ይህም ሽያጩ ከምንም አይነት የጎንዮሽ ጉዳት የፀዳ መሆኑን ልብ ይለዋል ::
ግን አደራ clear history እንዳትሉት🚨

🍀@NejibMohe ያውሩኝ


የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በተለያዩ የጤና ሙያ መስኮች ያስተማራቸውን 186 ተማሪዎች አስመረቀ።

ኮሌጁ በሰብ-ስፔሻላይዜሽን ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በስፔሻላይዜሽን እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመርቋል፡፡

ተመራቂዎቹ በውስጥ ደዌ፣ በቀዶ ጥገና፣ በማህፀንና ፅንስ፣ በአፍ ውስጥ በመንጋጋና በፊት ቀዶ ጥገና፣ በጤና አጠባበቅ ስርዓት፣ በኅብረተሰብ ጤና፣ በስነ-ተዋልዶ እና በሌሎች የህክምና መስኮች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል፡፡

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


♨️ እንኳን ደስ አላችሁ ለመላው ስራ ፈላጊ ኢትዮጲያዊያን!
  -----------------------------------
✅ Make Money Online In Ethiopia 🇪🇹 ✅

           በቀን 3000 ብር የሚከፍል ዌብሳይት

15,000- በላይ ክፍት ቦታዎች በ0 አመት  እና በልምድ

🔺የትምህርት አይነት: በተለያዩ ዲፓርትመንቶች
🔺የስራ ልምድ: በ 0 ዓመትና በልምድ
🔺 የቅጥር ሁኔታ: በቋሚ ቅጥር
🔺 ብዛት: 15,000+ በላይ
🔺ደሞዝ:  በቀን 3000 ብር
 
🛑 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ  ስራውን ይጀምሩ

⁉️ ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon ይክፈቱና

      👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇
https://reportervacancy.com/make-money-online/

--------Follow Our Website--------
                     👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

----------Join Our Telegram-------
                               👇👇👇👇👇
     https://t.me/reporter_vacancy


ዩኒቨርሲቲው ሀገር በቀል የመድኃኒት አዘገጃጀት ጥበቦችንና የህክምና ዕውቀቶችን ለማበልፀግ እየሰራ ነው

ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ሀገር በቀል የመድኃኒት አዘገጃጀት ጥበቦችንና የህክምና ዕውቀቶችን ለማበልፀግ እየሰራ መሆኑን ገልጿል።

የጂንካ ዩኒቨርሲቲ እና የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩትን ጨምሮ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ እንዲሁም የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ጥምረት ፈጥረዋል።

ጥምረቱ በአራቱ ተቋማት መካከል ትብብርን በማጠናከር ሀገር በቀል የህክምና ዕውቀቶችን ለማበልፀግ እና ድንበር ተሻጋሪ የሆኑ ተላላፊ በሽታዎችን መከላከል የሚያስችል የጥናትና ምርምር ስራዎችን በጋራ ለመስራት ያስችላል ተብሏል።

በጂንካ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ባለው የጋራ ፎረም ላይ ንግግር ያደረጉት የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ኩሴ ጉድሼ(ዶ/ር)፤ ዩኒቨርሲቲው ከግብርና ቀጥሎ ለጤና ጥበቃ ስራዎች ትኩረት መስጠቱን ገልጸዋል።

በተለይ ሀገር በቀል የሆኑ የመድኃኒት አዘገጃጀት ጥበቦችንና የህክምና ዕውቀቶችን ለማበልፀግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።

ድንበር ተሻጋሪ የሆኑ የሰው እና የእንስሳት በሽታዎችን ለመከላከል የዛሬው ጥምረት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥርም ገልጸዋል።

የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ በበኩላቸው በምርምር ተቋማትና በዩኒቨርሲቲዎች መካከል የሚደረጉ የትብብር ማዕቀፎች ፀጋዎችን ለማልማትና የተሻለ ስራ ለመስራት ያስችላሉ ብለዋል።

ኢንስቲትዩቱ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የሚያግዙ ሀገር በቀል የሆኑ የህክምና ዕውቀቶች ጎልተው እንዲወጡና በምርምር ጥቅም ላይ እንዲውሉ ትልቅ ስራ እየሰራ መሆኑን አንስተዋል።

ኢንስቲትዩቱ የካበተ ልምድ ያለው መሆኑን አንስተው የዛሬው ጥምረትም ዕውቀቶችን፣ ልምድና ተሞክሮዎችን በመለዋወጥ የተሻለ ስራ ለመስራት ያግዛል ብለዋል።

በመርሃ ግብሩ ላይ የጂንካ ዩኒቨርሲቲና የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ እና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ኃላፊዎች እንዲሁም በሀገር በቀል ዕውቀቶች ላይ የሚሰሩ ተመራማሪዎች ተገኝተዋል

⭐ For More ExitExam and NGATExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions




🚨 Big Announcement! 🚨 

🎓 In Africa Together – Global University Seminars! 🌍✨ 

📢 Join us this Sunday at our new headquarters for exclusive seminars with top universities from the USA 🇺🇸, Canada 🇨🇦, Germany 🇩🇪, Netherlands 🇳🇱, Sweden 🇸🇪, Finland 🇫🇮, and more!

📅 Date: Sunday, March 23, 2025 
📍 Location: CMC, in front of Civil Service 
⏰ Time: 09:00 AM - 03:00 PM
🎟 Entry: FREE!

What’s in it for you? 
✅ Meet University Representatives – Live sessions from top universities 🌍 
✅ Scholarship & Financial Aid Info – Learn how to fund your studies 💰 
✅ On-the-Spot Registration & Contracts – Secure your future today! ✍️ 
✅ Visa & Admission Guidance – Step-by-step expert advice 🛂 

🎓Bachelor’s, Masters & PhD

📌 Seats are limited! Register now: [https://forms.gle/qhDWVQLPD6KwHUnp7

🔄 Share with friends who dream of studying abroad! See you there! 🎉


በALX's 'Pathway Program' አለምአቀፍ ዲግሪ እና ሙሉ ስኮላርሺፕ ለማግኘት ይመዝገቡ። የዚህ ስኮላርሺፕ እድል በጥቅሉ በአመት የ85,000 አሜርካን ዶላር፣ ወይም የ11 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር፣ ተመጣጣኝ ዋጋ አለው።

ለመመዝገብ ይሄንን ሊነክ ይጠቀሙ: https://www.alxafrica.com/join-pathway/

ALX ከ14 ታዋቂ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች በላይ ጋር የትብብር ስምምነት አለው።

የምዝገባውን ሂደት ደረጃ በደረጃ ማብራሪያ ለመየት ይህንን የቴሌግራም ቻናል መቀላቀል ይችላሉ ፡- https://t.me/ALXScholarship2ndBatch

ምዝገባው ከ5 ደቂቃ በላይ አይፈጅም!


Ethio-Telecom Jobs 2025 ✅
---—----------------------------     
♨️ እንኳን ደስ አላችሁ ለመላው ለስራ ፈላጊ ኢትዮጲያዊያን!

✅ ከ 600- በላይ ክፍት ቦታዎች በ0 አመት  እና በልምድ

✅ Number of Positions: 600+    

✅positions 0 EXP and with Exp

🔺የትምህርት ደረጃ: በሁሉም የትምህርት ደረጃ
🔺የትምህርት አይነት: በተለያዩ ዲፓርትመንቶች
🔺ቦታ: በተለያዩ የኢትዮጲያ ከተማዎች
🔺የስራ ልምድ: በ 0 ዓመትና በልምድ
🔺 የቅጥር ሁኔታ: በቋሚ ቅጥር
🔺 ብዛት: 600+ በላይ
🔺ደሞዝ:  ማራኪ

🟥 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

⁉️ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon መጠቀም ይኖርባችሗል

👇👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇         
https://reportervacancy.com/ethio-telecom-vacancy-national-id-registration-agent/


--------Follow Our Website--------
                     👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

--------Join Our Telegram---------
                     👇👇👇👇👇
    https://t.me/reporter_Vacancy


🚨 Big Announcement! 🚨 

🎓 In Africa Together – Global University Seminars! 🌍✨ 

📢 Join us this Sunday at our new headquarters for exclusive seminars with top universities from the USA 🇺🇸, Canada 🇨🇦, Germany 🇩🇪, Netherlands 🇳🇱, Sweden 🇸🇪, Finland 🇫🇮, and more!

📅 Date: Sunday, March 23, 2025 
📍 Location: CMC, in front of Civil Service 
⏰ Time: 09:00 AM - 03:00 PM
🎟 Entry: FREE!

What’s in it for you? 
✅ Meet University Representatives – Live sessions from top universities 🌍 
✅ Scholarship & Financial Aid Info – Learn how to fund your studies 💰 
✅ On-the-Spot Registration & Contracts – Secure your future today! ✍️ 
✅ Visa & Admission Guidance – Step-by-step expert advice 🛂 

🎓Bachelor’s, Masters & PhD

📌 Seats are limited! Register now: [https://forms.gle/qhDWVQLPD6KwHUnp7

🔄 Share with friends who dream of studying abroad! See you there! 🎉


#NGAT

ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) በመሰጠት ላይ ይገኛል።

አመልካቾች በመላ ሀገሪቱ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚገኙ የፈተና ማዕከላት ፈተናውን እየወሰዱ ነው።

ምስል፦ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ

⭐ For More ExitExam and NGATExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions

19 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.