🦋Accounting Room ( The Bad Debt)✨


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Economics


Accounting for all of the world🥰 The major aim of the group is to make a platform sharing of materials and information 💁‍♂️mainly for accounting. If you are interested in learning ACCFN join our telgram.
Learn accounting in telegram. Come with us 😊

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Economics
Statistics
Posts filter


#ExitExamCertificate

ትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ያላለፉ ተማሪዎች የምስክር ወረቀት ቅፅ አዘጋጅቶ ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ልኳል።

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ብሔራዊ የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እየተደረገ እንደሚገኝ ይታወቃል።

በቅድመ-ምረቃ መውጫ ፈተናው የአፈጻጸም መመሪያ መሰረት፥ የመውጫ ፈተና ውጤት በተማሪዎች ሰርተፍኬት (Temporary Degree) ወይም ትራንስክሪፕት ላይ አልፏል (PASS) ወይም ወድቋል (FAIL) በሚል እንዲቀመጥ ሚኒስቴሩ አዟል።

በዚህም የመውጫ ፈተና ያላለፉ ተማሪዎች የሚሰጡ ኮርሶችን ማጠናቀቃቸውን የሚያረጋገጥ ሰርተፊኬት የሚሰጣቸው ሲሆን፤ ጊዜያዊ ዲግሪ የሚሰጠው ተፈታኙ/ተፈታኟ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ ወስዶ/ወስዳ የማለፊያ ነጥብ ሲያስመዘግብ/ስታስመዘግብ ብቻ እንደሚሆን በሰርተፊኬቱ ይገለጻል።

(የትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ እና የመውጫ ፈተና የውጤት ሰርተፍኬት ፎርማት ከላይ ተያይዟል።)
📄

@exitnewss


Forward from: 🦋Official Exit
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት  እንዲያስተምሩ ሊገደዱ ነው


ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ማኅበረሰቡን ለአንድ ዓመት በቅድሚያ እንዲያስተምሩ ወይም እንዲያገለግሉ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን አስታወቀ።

ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት ዝቅተኛ የሆነበትን መንስዔ በተመለከተ በቀረበ ጥናት ላይ  ውይይት ሲደረግ፣ በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ ስለተያዘው እቅድ አብራርተዋል።

ላለፉት ዓመታት(እሳቸው  በኃላፊነት ከተሾሙ ጀምሮ)፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት በከፍተኛ ደረጃ ዝቅተኛ  እንዲሆን ካደረጉ መንስዔዎች መካከል፣ የመምህራን ብቃትና የተነሳሽነት ማነስ ተጠቃሽ መሆናቸው ጠቁመዋል።

ችግሩን በአጭር ጊዜ ለመፍታት እንዲቻል የተለያዩ ተግበራት እየተሰሩ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።

''የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ'' የሚል መጠሪያ የተሰጠው አሠራር ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ ዕቅድ የተያዘ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ "በአራት ዓመት የሚመረቅ ተማሪ፣ የሦስተኛ ዓመት ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ወደ አስተማረው ማኅበረሰበብ ተመልሶ ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ይሰጥና (ማኅበረሰቡን እንዲያገለግል ይደረግና) እንዲመረቅ ይደረጋል"ሲሉ ተናግረዋል። ይህም ሲሆን የተማሪዎቹ መሠረታዊ ወጪ የሚሸፈን እንደሚሆንም አክለዋል።

ይህ አሰራር ለተማሪዎች ለራሳቸው የተግባር ትምህርት እንደሚሆንና የበለጠ እንዲበስሉ እንደሚያደርጋቸውም ተናግረዋል።

ተማሪዎች የመምህርነትን ሙያ ተላብሰው በዚያው ወደ ሙያው እንዲያመሩ ዕድል በመፍጠር ለጊዜውም ቢሆን በዘርፉ እየቀነሰ የመጣውን ወደ ሙያው የሚገባ የአስተማሪን ቁጥር ለማሳግ እንደሚረዳም ሚንስትሩ አብራርተዋል።

በቅርቡ በመምህራን ላይ በተደረገ ግምገማ ፣ 100,000 የሚደርስ የመምህራን ዕጥረት መኖሩ መታወቁን የተናገሩት ብርሃኑ (ፕሮፌሰር)፣ አሰራሩ በከፍተኛ ደረጃ ያለውን የመምህራን ዕጥረት እንዲቀንስ የበኩልን እንደሚወጣ አስረድተዋል።

ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ሰዎችን ክፍተት ለማስተካከል ከተያዙ ዘርፈ ብዙ የማትጊያ ሥርዓቶች አንዱ፣ መምህራን በአገሪቱ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የራሳቸው ድርሻ እንዲኖራቸውና የኑሮ ውድነቱን እንዲቋቋሙ ለማድረግ፣ "የመምህራን ባንክ" ማቋቋም አንዱ እቅድ መሆኑን አንስተዋል።

ባንኩ "በአንድ ዓመት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባዋል ብለን እንጠብቃለን" ያሉት ሚኒስትሩ፣ በ2019 ዓ.ም ደግም በእርግጠኝነት ወደ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ አሰራር እንደሚገባ ጠቁመዋል።
📄

@officialexit




Enjoy our content? Advertise on this channel and reach a highly engaged audience! 👉🏻

It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.

⚡️ Place your ad here in three simple steps:

1 Sign up

2 Top up the balance in a convenient way

3 Create your advertising post

If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.

Start your promotion journey now!


#EidAlFitr

የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ እሁድ ይውላል።

ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ በመታየቷ 1446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ እሁድ ተከብሮ ይውላል።


📄

@officialexit




Forward from: Channel owner's
⚠️ በእርግጠኝነት ይሄ ነገር ከአንድ ጓደኛችሁ ወይም ከምታውቁት ሰው ተልኳላችኋል 💀

👋 ተጠንቀቁ ጋይስ ይሄን እና መሰል link መቼም በፍጹም እንዳነኩ
accountachu በሌላ ሰዉ ሙሉ በሙሉ access ያገኛል (hack ትደረጋላቹ) ተሳስታችሁ ከነካችሁ ደሞ ከላይ በምታዩት ፎቶ በመግባት እናንተ ከምታውቁት device ውጪ አስወግዱት📸

ለምታቁት ሰው ሁሉ ይሄን መልእክት ላኩላቸው ⭐

እስቲ አጋጥሞት የሚውቅ 👍

@timeforcryptocurrency


Forward from: Channel owner's
#NEWS


ለረጅም ጊዜ በፈረንሳይ የቁም እስር ተወስኖበት የነበረው የቴሌግራም መስራች እና ባለቤት በዛሬው ዕለት በፈረንሳይ ፍርድቤት ውሳኔ ከፈረንሳይ ወደተባበሩት አረብ ኤምሬትሷ ቅንጡ ከተማ ወደሆነችው ወደዱባይ አቅንቷል👐


ይኽንንም በማስመልከት $TON ፈጣን አቀባበል አድርጎለታል 🥰


ከእሱ የቁም እስር በኋላ አንገቱን በእጅጉ አቀርቅሮ የነበረው የTON blockchain ማንሰራሪያውን የጀመረ ይመስላል🥰


@timeforcryptocurrency


Forward from: Channel owner's
Now you can charge money for people to text to you on TELEGRAM😂

Time to get rich💀


@timeforcryptocurrency


Forward from: 🦋Official Exit
ብሔራዊ መታወቂያ ያልያዘ ተማሪ በቀጣይ ትምህርት ቤት አይመዘገብም ተባለ።

ከ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ ካልያዙ መመዝገብ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡

በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ፤ ከ450 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ብሔራዊ መታወቂያ ለመመዝገብ የአንድ ወር ዘመቻ መጀመሩን ተናግረዋል።

ዋና ሥራ አስኪያጁ የከተማ አስተዳደሩ ለምዝገባው አስፈላጊውን የሰው ኃይል እና የቁሳቁስ ዝግጅት አጠናቅቆ ወደ ተግባር መግባቱን ገልጸዋል፡፡

በመዲናዋ ለሚገኙ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ ለማዳረስ ምዝገባው ከትምህርት ቤቶች ባለፈ በሁሉም የከተማ አስተዳደሩ መዋቅሮች አንደሚካሄድም አስታውቀዋል፡፡

ቤተሰብም በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ መያዝ እንዳለባቸው አውቆ በተዘረጉት አማራጮች ሁሉ ልጆቹን እንዲያስመዘግብ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

©Ethio FM
📄

@officialexit


Forward from: Ethio inside
United Arab Emirates University Scholarships

※ University:  United Arab Emirates University
※ Degree level:  Masters, PhD, PharmD, DBA
※ Scholarship coverage: Fully Funded
※ Eligible nationality:  All Nationalities
※ Award country:  UAE

Financial Benefits:

•  Complete Tuition Fee.
•  Monthly Stipend.
•  Health insurance (if needed).
Extra Bonus:
•  Up to AED 3,000 from supervisor’s external research project, or.
•  Up to AED 2,000 from supervisor’s internal research project.

List of Available Study Fields:

•  Master in Business Analytics
•  Doctorate of Business Administration
•  Master of  Educational Innovation
•  Master of  Education
•  Master of Business Administration
•  Master of Professional Accounting
•  Doctor of Philosophy in Language and Literacy Education
•  Doctor of Philosophy in Mathematics Education
•  Doctor of Philosophy in Science Education
•  Doctor of Philosophy in Leadership and Policy Studies in Education
•  Doctor of Philosophy in Special Education
•  Doctor of Philosophy in Architectural Engineering
•  Master of Science in Architectural Engineering
•  Master of Science in Chemical Engineering
•  Master of Science in Petroleum Engineering
•  Doctor of Philosophy in Chemical Engineering
•  Dual Award PhD Program in Chemical Engineering with Katholieke Universiteit (KU) Leuven
•  Master of Science in Civil Engineering
•  Master of Science in Water Resources
•  Doctor of Philosophy in Civil Engineering
•  Master of Science in Electrical Engineering
•  Doctor of Philosophy in Electrical Engineering
•  Master of Engineering Management
•  Master of Science in Mechanical Engineering
•  Doctor of Philosophy in Mechanical Engineering
•  Master of Science in Horticulture
•  Doctor of Philosophy in Horticultural Sciences
•  Master of Science in Food Science
•  Doctor of Philosophy in Food Science and Technology
•  Doctor of Philosophy (PhD) Concentration: Arabic Language
•  Doctor of Philosophy (PhD) Concentration: Arabic Literature and Criticism
•  Doctor of Philosophy (PhD) Concentration: English Language
•  Doctor of Philosophy (PhD) Concentration: English Literature and Criticism
•  Master of Social Work
•  Doctor of Philosophy (PhD) Concentration: Mass Communication
•  Master of Science in Remote Sensing and Geographic Information Systems
•  Doctor of Philosophy (PhD) Concentration: Geography and GIS
•  Master of Governance and Public Policy
•  Master of Science in Information Security
•  Master of Science in Information Technology Management
•  Master of Science in Internet of Things
•  Master of Science in Software Engineering
•  Doctor of Philosophy in Informatics and Computing
•  Master of Private Law
•  Doctor of Philosophy in Law
•  Master of Public Law
•  Master of Public Health
•  Master of Medical Sciences
•  Doctor of Philosophy in Public Health
•  Doctor of Philosophy in Biomedical Sciences
•  Doctor of Pharmacy
•  Master of Science in Human Nutrition
•  Doctor of Philosophy in Nutritional Sciences
•  Master of Science in Clinical Psychology
•  Master of Science in Environmental Sciences and Sustainability
•  Doctor of Philosophy in Ecology and Environmental Sciences
•  Master of Science in Molecular Biology and Biotechnology
•  Doctor of Philosophy in Cellular and Molecular Biology
•  Master of Science in Chemistry
•  Doctor of Philosophy in Chemistry
•  Master of Science in Geosciences
•  Doctor of Philosophy in Geosciences
•  Master of Science in Mathematics
•  Doctor of Philosophy in Mathematics
•  Master of Science in Physics
•  Master of Science in Space Science
•  Doctor of Philosophy in Physics

Official link: https://www.uaeu.ac.ae/en/admission/gradudate_admissions.shtml

Deadline: 30 April 2025 (MS) & 31 March 2025 (PhD)




✈️✈️የ telegram ገፅ
✈️
👉  @ethioinside
        @ethioinside
        @ethioinside
✈️
👉
         @ethiooffical
         @ethiooffical
         @ethiooffical


Forward from: 🦋Official Exit
If you work paws airdrop
The listing is confirmed march 18
ምናልባትም የ Notcoin history በ soliana blockchain ይደግመዋል ተብሎ ይታሰባል
አዳዲስ ነገሮች
ምን ማድረግ እንዳለባችሁ
በምን ሰአት ላይ መሸጥ እንዳለባችሁ የተሻለ መረጃ ለማግኘት
keep your eyes 👁️ here👇👇
https://t.me/timeforcryptocurrency


Forward from: 🦋Official Exit
#MoE

በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች የፋይዳ መታወቂያ ሊያወጡ ይገባል። - ትምህርት ሚኒስቴር

የካቲት 21/2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከ ሰርኩላር፤ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪ እና የሠራተኞችን መረጃ በተደራጀ መልኩ ለመያዝ ጠቀሜታ እንዳለው ይገልጻል።

የሀገር አቀፍ ፈተናዎችን ደህንነት ለማስጠበቅ አስፈላጊ መሆኑንም ያትታል።

በዚህም በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ ሊያወጡ እንደሚገባ አሳስቧል።
📄

@officialexit


Forward from: 🦋Official Exit
#ታሪክ
ኢትዮጵያውያን ቅኝ ሊገዛቸው የመጣውን የጣልያንን ጦር ያሸነፉበት የአድዋ ድል ታሪክ በአጭሩ ይህ ነው።

አውሮፓውያን በኢንደስትሪ አብዮት የፈረጠመ ኢኮኖሚያቸውን ይበልጥ ለማስፋፋት የቀኝ ግዛት በትራቸውን ባላደጉና ባልሰለጠኑ ብለው በሚያስቧቸው ህዝቦች ላይ አሳረፉ። በ1885 ዓ.ም እ.ኤ.አ በበርሊን ጀርመን ተሰብስበው የአፍሪቃን መሬት ተቀራመቱ። በዚህም ስብሰባ ተሳታፊ የነበረችው ጣልያን ኢትዮጵያን የኔ ናት አለች። ይህ ስብሰባ ከተካሄደ በኋላ ጣልያኖች አስቀድመው ከያዙት የአሰብ እና የምጽዋ ወደብ በመነሳት ወደ ኤርትራ ደጋማ ስፍራዎች መዝለቅ ጀመሩ።

ከዚያም አልፎ ጣልያኖች ሴራቸውን በማጠናከር በ1889 ዓ.ም. እ.ኤ.አ መዘዘኛውን የውጫሌ ውል ከአፄ ምኒልክ ጋር ተፈራረሙ። በውሉ የተጠቀሰው አንቀፅ 17 ትርጓሜ በሁለቱ ሀገራት መካከል አንባጓሮን አስነሳ።  ይህን የጣልያን ተንኮል የተረዱት የኢትዮጵያ መሪዎች ውሉን ቀደው በጣልያን ላይ ጦርነት አወጁ። በ1896 እ.ኤ.አ ጥር ወር አፄ ምኒልክ በወረ ኢሉ የክተት አዋጅ አውጀው፣ በሺህ የሚቆጠሩ ዘማቾች ታጅበው መረብ ወንዝን አልፎ ወደትግራይ ክፍለ ሀገር ዘልቆ የገባውን የጣልያን ጦር ለመመለስ ወደ ሰሜን ዘመቱ።

እሁድ የካቲት 23፣ 1888 ዓ.ም ጦርነት ተጀመረ። በዚያችም እለት የአለምን ታሪክ የቀየረ ክስተት ሆነ። የኢትዮጵያ ወታደር ከፊቱ የተደቀነውን የመድፍና የጥይት እሩምታ ከጥፉም ሳይቆጥር እየሮጠ ገባበት። በጎራዴና ባልሰለጠነ መሳርያ ሰልጥኛለሁ ያለውን ጣልያን አንኮታኮተው። የጣልያን ኢትዮጵያን ጠቅልሎ የመግዛት ህልምም በአድዋ ተራሮች ቅዠት ሆኖ ቀረ።

#ኢትዮጵያ #ምድረቀደምት #ቼበለው #አድዋ #የካቲት23

#ethiopia #LandOfOrigins #chebelew #adwa #yekatit23

📄

@officialexit


Forward from: Channel owner's
🎉🎉Instant Withdraw Bot
⭐️⭐️UniCoin Airdrop

▶️Bot Link https://t.me/UniCoinApp_bot?start=ref_72097356

Instant Payment & Withdraw

➡️Minimum Withdraw 1$USDT
💎100K Token Convert = 1$USDT
Payment Verified

✍️ አሰራሩ ቀላል ነው tap tap ነው እና task አለ ሞክሩት
https://t.me/UniCoinApp_bot?start=ref_72097356


Forward from: Exit News 👁️‍🗨️
ነባሩ ፓስፖርት ምን ይሆናል?

የኢሜግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት  አዲስ ኢ-ፓስፖርት ዛሬ ይፋ አድርጏል::


ይህን ተከትሎ ታዲያ አሁን አገልግሎት ላይ ያለው ነባሩ ፓስፖርት ምን ሊሆን ነው? የሚል ጥያቄ ያስነሳል::

የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ይፋ እንዳደረገው ነባሩ ፓስፖርት የአገልግሎት ጊዜው #እስከሚያበቃ ድረስ ስራ ላይ ይውላል::

ቀደም ሲል ፓስፖርት የነበራቸው የፓስፖርቱ የአገልግሎት ጊዜው እስኪያበቃ መጠቀም እንደሚችሉ ታውቋል::

👉አዲሱን ፓስፖርት መቀየር የሚፈልጉ ከሆነ ግን  አሻራ ከሰጡ በኋላ በአስር ቀናት ውስጥ ፓስፖርቱ በእጃቸው እንደሚገባ ነው የተገለፀው፡፡

በሂደት ግን ነባሩ ፓስፖርት በአዲሱ የኢ-ፓስፖርት ይተካል።
📄

@Exitnewss


የመውጫ ፈተና ውጤት መለቀቅን ተከትሎ በርካታ የኮምፕርሄንሲቭ ነርሲንግ ተፈታኞች ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ልከዋል፡፡

"ፈተናው ከብሉ ፕሪንት ውጪ ነው የመጣው" የሚሉት ተፈታኞቹ፤ እርማቱ በድጋሜ ሊታይ ይገባል ሲሉ ይጠይቃሉ፡፡

በጉዳዩ ላይ ትምህርት ሚኒስቴርን ያነጋገርን ሲሆን፤ ከኮምፕርሄንሲቭ ነርሲንግ ፈተና ጋር የተያያዘ ምንም አይነት ቅሬታ ለተቋሙ #አለመድረሱን ሚኒስቴሩ ጠቁሟል፡፡

በውጤታቸው ላይ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በትምህርት ሚኒስቴር ውስጥ ለሚገኘው የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ማቅረብ እንደሚችሉም ተቋሙ ገልጿል፡፡

በሌላ በኩል ውጤታቸውን ለማየት የተቸገሩ የግል (በድጋሜ) ተፈታኞች፣ ውጤታቸው ወደተፈተኑበት ተቋም የተላከ በመሆኑ ወደተቋማቱ በመሔድ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ ሚኒስቴሩ አስረድቷል፡፡
📄

@Exitnewss


Forward from: Exit News 👁️‍🗨️
#Exit_Exam_Result

የ2017 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ኦንላይን የመመልከቻ ሊንክ መስራት ጀምሯል።

https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።

📄

@Exitnewss





20 last posts shown.