TGStat
TGStat
Type to search
Advanced channel search
English
Site language
Russian
English
Uzbek
Sign In
Catalog
Channels and groups catalog
Search for channels
Add a channel/group
Ratings
Rating of channels
Rating of groups
Posts rating
Ratings of brands and people
Analytics
Search by posts
Telegram monitoring
SearcheeBot
Your guide in the world of telegram channels
Start bot
ad
TGAlertsBot
Monitoring of keywords in channels and chats
Subscribe
ad
Telegram Analytics
Subscribe to stay informed about TGStat news.
Read channel
ad
TGStat Bot
Bot to get channel statistics without leaving Telegram
Start bot
ad
Statistics
Favorites
Injibara University
@injiuniversity
Channel's geo and language:
Ethiopia, Amharic
Category:
Education
Similar channels
Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Education
Statistics
Favorites
Is this your channel?
Confirm
Канал в реестре блогеров РКН?
Confirm
Channel history
Posts filter
Select month
February 2025
January 2025
December 2024
November 2024
October 2024
September 2024
August 2024
July 2024
June 2024
May 2024
April 2024
March 2024
February 2024
January 2024
December 2023
November 2023
October 2023
September 2023
August 2023
July 2023
June 2023
May 2023
April 2023
March 2023
February 2023
January 2023
December 2022
November 2022
October 2022
September 2022
August 2022
July 2022
June 2022
May 2022
April 2022
March 2022
February 2022
January 2022
December 2021
November 2021
October 2021
September 2021
August 2021
July 2021
June 2021
Hide deleted
Hide forwards
Injibara University
4 Feb, 23:16
Open in Telegram
Share
Report
Prev
Next
የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል በታላቅ ድምቀት ተጠናቀቀ።
ጥር 27/2017 ዓ፣ም፤አዲስ አበባ
"ስፖርት ለአንድነት እና ለጋራ ዕድገት"በሚል መሪ ቃል አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከጥር 17-27 /2017 ዓ፣ም ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ፌስቲቫል ዛሬ ሲጠናቀቅ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በአጠቃላይ ውጤት 9ኛ ሆኖ አጠናቋል።
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በዚህ ፌስቲቫል በ4 የስፖርት አይነቶች ማለትም በእግር ኳስ፣በአትሌቲክስ፣በወርልድ ቴኳንዶ እና በባህላዊ ስፖርት ተሳትፎ በባህላዊ ስፖርት ቡብ ጨዋታ ዋንጫ እና ማዳሊያ በማግኘት አንጋፋ እና ነባር ዩኒቨርሲዎችን በመፎካካር በውድድሩ ከ49 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች 9ኛ ሆኖ በማጠናቀቅ ስኬታማ ውድድር አሳልፏል።
ይህ ውጤት ከ4ኛ ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች ቀዳሚ ሲያደርገው በአማራ ክልል ከሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ከወልዲያ እና ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲዎች በቁጥር 3ተኛ ደረጃ ላይ ሆኖ አጠናቋል ።
የዚህ ስፖርት ፌስቲቫል አጠቃላይ አሸናፊ እና የዋንጫ ተሸላሚ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሲሆን የፀባይ ዋንጫ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ወስዷል ።
በፌስቲቫሉ በባህላዊ ስፖርት ቡብ ጨዋታ ሴት እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፣በቡብ ወንድ ደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ፣በገበጣ ሴት ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፣በገበጣ ወንድ ወልዲያ ዩንቨርሲቲ ፣ ፣በወርልድ ቴኳንዶ ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ፣በእግር ኳስ ወሎ ዩንቨርሲቲ፣በቼዝ ሴት አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣በቼዝ ወንድ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣አትሌቲክስ ወንድ ሀረሚያ ዩኒቨርሲቲ እና አትሌቲክስ ሴት የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የዋንጫ አሸናፊ ሆነዋል።
ያለህን ዕምቅ አቅም ለይተህ ተጠቀም!
3.1k
0
1
Injibara University
4 Feb, 22:07
Open in Telegram
Share
Report
Prev
Next
“የኢትዮጵያ ህብረብሔራዊ አንድነት ግንባታ ተሞክሮና ተግዳሮት” በሚል ርዕስ ሴሚናር ተካሄደ፡፡
ጥር 27/2017 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በታሪክና ቅርስ አስተዳደር ትምህርት ክፍል “የኢትዮጵያ ህብረብሔራዊ አንድነት ግንባታ ተሞክሮና ተግዳሮት” በሚል ርዕስ በተዘጋጀ ሴሚናር ውይይት ተካሄዷል፡፡
የውይይት መነሻ ጽሑፉን ያቀረቡት የወሎ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህርና ተመራማሪ አለማየሁ እርቅይሁን (ዶ/ር) ሲሆኑ ኢትዮጵያ በመንግስት መዋቅር ስትመራ ቀደምት ሀገር መሆኗን ጠቅሰው ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ብሔርን ያማከለ መንግስት ለመገንባት በሚደረገው ሂደት የሚስተዋሉ ክፍተቶችን በመጠቀም የአንዳንዶችን መብት የሚጥስ ድርጊት ይፈጸማል ብለዋል፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያም ብዝሀነትን የምታስተናግድበት መንገድ ላይ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን አንስተው በህብረ ብሄራዊ አንድነት እና ግንባታ ሂደት መፍትሄ ያሏቸውን ሃሳቦችንም ጠቁመዋል፡፡
በሴሚናሩ የተገኙት የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ክንዴ ብርሃን (ዶ/ር) የኢትዮጵያን ህረብሔራዊ አንድነት ግንባታ በአተገባበር ላይ የምሁራን ድርሻ በእንዲህ አይነት ትምህርታዊ ጉባኤዎች የኢትዮጵያዊያን አንድነትን የሚያጠነክሩ ጉዳዮችን ማምጣት ይጠበቃል ብለዋል፡፡ እንዲህ ዓይነት ውይይትና ምሁራዊ እይታን ወደ መድረክ ማምጣት ችግሮችን ለመፍታት ወሳኝ ነውም ብለዋል፡፡
በሴሚናሩ መምህራን እና ተመራማሪዎች የተሳተፉ ሲሆን በቀረበው መነሻ ጽሑፍ ላይ አስተያየት እና ጥያቄ ተነስተው ማብራሪያ እና ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
3.1k
0
1
Injibara University
4 Feb, 14:06
Open in Telegram
Share
Report
Prev
Next
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የዋንጫ አሸናፊ ሆነ ።
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከጥር 17-27 /2017 ዓ፣ም ሲካሄድ በቆየው የኢትዮጵያ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አመታዊ የስፖርት ፌስቲቫል ዛሬ ሲጠናቀቅ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በባህላዊ ስፖርት በሴቶች የቡብ ፍፃሜ ጨዋታ አሸናፊ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ተሳትፎው የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል፡፡
ጥር 27/2017ዓ፣ም፤አዲስ አበባ
ያለህን ዕምቅ አቅም ለይተህ ተጠቀም!!
3.9k
0
2
Injibara University
3 Feb, 16:15
Open in Telegram
Share
Report
Prev
Next
በተማሪ ወላጅ ትስስር ለተማሪ ግዛቸው ተሻለ የላፕቶፕ ኮምፒውተር እና የአልባሳት ድጋፍ ተደረገለት፡፡
በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ከሚከናወኑ ተግባራት አንዱ በሆነው በተማሪ ወላጅ ትስስር የህክምና ሳይንስ ተማሪ ግዛቸው ተሻለ ከአቶ መኩሪያ ጎሼ የላፕቶፕ እና አልባሳት ድጋፍ ተደርጎለታል፡፡
የዩኒቨርሲቲው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ባንቻለም ካሴ ክፍሉ ከሚሰራቸው ተግባራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች ለይቶ አስፈላጊውን ድጋፍ እና ክትትል ማድረግ መሆኑን ጠቅሰው ሥራው የሚከናወነውም በጎ ፈቃደኛ የሆኑ አካላትን ጋር ትስስር በመፍጠር ለተማሪዎች አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን በማሟላት ትምህርታቸውን በአግባቡ እንዲማሩ ማድረግ ነው ብላዋል፡፡
ቀደም ሲል በዚህ ሂደት የተለዩትን ተማሪዎች ከበጎ ፈቃደኛ ወላጆች ጋር የተማሪ ወላጅ ትስስር በመፍጠር ኢኮኖሚያዊ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች በተደረገላቸው ድጋፍ መመረቃቸውን ተናግረዋል፡፡ አያይዘውም አሁንም ቢሆን ከ400 በላይ ድጋፍን የሚፈልጉ ተማሪዎች ያሉ በመሆናቸው በዚህ በጎ ተግባር ሁሉም ሰው እንዲሳተፍ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡
ድጋፉን ያደረጉት አቶ መኩሪያው ዛሬ ካደረጉት ድጋፍ በተጨማሪ ተማሪ ግዛቸው ትምህርቱን አስከሚያጠናቅቅ ድረስ በየወሩ 500 ብር እና በአስፈላጊ ነገሮች ሁሉ አግዘው እንደሚያስመርቁት ቃል ገብተዋል፡፡ ድጋፉን የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት አእምሮ ታደሰ (ዶ/ር) በተገኙበት አስረክበዋል፡፡
ጥር 26/2017 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
4.2k
0
4
Injibara University
3 Feb, 14:24
Open in Telegram
Share
Report
Prev
Next
4.2k
0
1
5
last posts shown.
Show more
14 909
subscribers
Channel statistics
Popular in the channel
የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ከተማሪዎች ጋር አክብረዋል። በድጋሜ መልካም የገና በዓል!
በድጋሜ የወጣ ማስታወቂያ ---- ለርቀት ትምህርት የምዝገባ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ስለማሳወቅ
https://youtu.be/Ap8qqp53_Tw?si=h0qN2f3ysIecoWTN
የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና(NGAT) ተሰጠ፡፡ ----- ጥር 7/2017 ዓ.ም፡እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው እለት የ...
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካ...