TGStat
TGStat
Type to search
Advanced channel search
English
Site language
Russian
English
Uzbek
Sign In
Catalog
Channels and groups catalog
Search for channels
Add a channel/group
Ratings
Rating of channels
Rating of groups
Posts rating
Ratings of brands and people
Analytics
Search by posts
Telegram monitoring
TGStat Bot
Bot to get channel statistics without leaving Telegram
Start bot
ad
SearcheeBot
Your guide in the world of telegram channels
Start bot
ad
TGAlertsBot
Monitoring of keywords in channels and chats
Subscribe
ad
Statistics
Favorites
Addis Ababa Education Bureau
@wwwAddisAbabaeducationbureau
Channel's geo and language:
Ethiopia, Amharic
Category:
not specified
ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡
Related channels
|
Similar channels
Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
not specified
Statistics
Favorites
Is this your channel?
Confirm
Channel history
Posts filter
Select month
September 2024
August 2024
July 2024
June 2024
May 2024
April 2024
March 2024
February 2024
January 2024
December 2023
November 2023
October 2023
September 2023
August 2023
July 2023
June 2023
May 2023
April 2023
March 2023
February 2023
January 2023
December 2022
November 2022
October 2022
September 2022
August 2022
July 2022
June 2022
May 2022
April 2022
March 2022
February 2022
January 2022
December 2021
November 2021
October 2021
September 2021
August 2021
July 2021
June 2021
May 2021
April 2021
March 2021
February 2021
January 2021
December 2020
November 2020
October 2020
September 2020
August 2020
July 2020
June 2020
May 2020
Hide deleted
Hide forwards
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 09:54
Open in Telegram
Share
Report
በትምህርት ቤቱ በነበረው የማስጀመሪያ መርሀ ግብር የአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አስፋው ኩማን ጨምሮ የአራዳ ክፍለ ከተማ ዋና አፈጉባኤ አቶ ደሳለኝ አገኘው እና የትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ደበሌ የተገኙ ሲሆን ለተማሪዎች ደብተር እና ዩኒፎርምን ጨምሮ ሌሎች ቁሳቁሶች ተሰራጭቷል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
1.8k
0
0
2
3
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 09:54
Open in Telegram
Share
Report
Prev
Next
በከተማ አስተዳደሩ የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን በዛሬው እለት በይፋ ተጀመረ።
(መስከረም 6/2017 ዓ.ም) ትምህርቱ በሁሉም የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች የተጀመረ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ማኔጅመንት አባላት በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች ጋር በመሆን የመማር ማስተማር ሂደቱን በድምቀት አስጀምረዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና የቢሮ ኃላፊ ተወካይ ወይዘሮ ታጋይቱ አባቡ በዳግማዊ ሚኒሊክ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝተው ትምህርቱን ባስጀመሩበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙ አጠቃላይ የትምህርት ማህበረሰቡ አካላት ለ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን እንኳን በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን በ2017 ዓ.ም የትምህርት አመት በ2016 ዓ.ም የነበሩንን ጠንካራ ጎኖች በማስቀጠል ውጤታማ ስራ መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
ምክትል ቢሮ ኃላፊዋ አክለውም በ2017 ዓ.ም የትምህርት አመት ተማሪዎች ለትምህርት አገልግሎት ከሚጠቀሙባቸው የመማሪያ ቁሳቁሶች ባሻገር የሞባይል ስልኮችን ጨምሮ ሌሎች የተከለከሉ ነገሮችን ይዘው መምጣት እንደማይችሉ ጠቁመው ቢሮው በ2017 ዓ.ም የትምህርት አመት የተማሪዎችን ውጤትና ስነምግባር ለማሻሻል ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ መስራቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አመላክተዋል።
1.5k
0
0
2
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 09:32
Open in Telegram
Share
Report
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
2.6k
0
0
1
3
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 09:32
Open in Telegram
Share
Report
Prev
Next
የሰኞ ማለዳ የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡
(መስከረም 6/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የሰኞ ማለዳ ከስራ ሰዓት መግቢያ በፊት የሚያዘጋጀው የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን በመድረኩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል።
በመርሀ ግብሩ ላይ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ማድረግ የሚኖረዉን ጠቀሜታ እና በቀላሉ በሰራተኞች ሊተገቡ የሚችሉ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን ሰነድ በወ/ት ኤልሳቤት በዮራ በቢሮ የስፖርት ባለሙያ አማካኝነት ከቀረበ እና ሰራተኞች ቀላል የሚባሉ የስፖርት እንቅስቃሴዎችን በተግባር እንዲያሳዩ ተደረጋል፡፡
በመድረኩ ማጠቃለያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የስነ ምግባርና ጸረ ሙሰና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አስራት ሽፈራው በተግባር የተገለጸ እና ብቁና ንቁ እንዲሁም ጤናማ ለመሆን የሚያግዝ እውቀት መሸመት የተቻለበት የዕውቀት ሽግግር መድረክ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
2.5k
0
0
9
Addis Ababa Education Bureau
15 Sep, 09:56
Open in Telegram
Share
Report
https://vm.tiktok.com/ZMhRtvrr4/
This post is shared via TikTok Lite. Download TikTok Lite to enjoy more posts:
https://www.tiktok.com/tiktoklite
TikTok · user3576024140337
Check out user3576024140337’s video.
15.8k
0
7
20
82
Addis Ababa Education Bureau
15 Sep, 06:50
Open in Telegram
Share
Report
በመጨረሻም እንኳን ለመውሊድ በዓል አደረሳችሁ እያልኩ በዓሉ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የጤና እና የመረዳዳት እንዲሆን እመኛለሁ፡፡
አመሰግናለሁ!
ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ደሙ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
17.5k
0
3
3
63
Addis Ababa Education Bureau
15 Sep, 06:50
Open in Telegram
Share
Report
ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1 ሺህ 499ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
(መስከረም 5/2017 ዓ.ም) በዓሉን ስናከብር የነብዩ መሐመድ የፍቅርና የአብሮነት አስተምሮትን በመተግበር ምንጊዜም እንደምናደርገው ለወገኖቻችን ያለንን ፍቅር የምንገልፅባቸውን የበጎነት ፣ የልግስናና የቸርነት ተግባራትን በማከናወን ፤ አብሮነትን ፣ ወንድማማችነትንና መተሳሰብን በማጠናከር ሊሆን ይገባል።
ከዚህም ጎን ለጎን በከተማ አስተዳደሩ የፊታችን ሰኞ የምንጀምረውን የ2017 የትምህርት ዘመን የትምህርት ልማት ስራ ውጤታማ እንዲሆን የሚጠበቅብንን ሁሉ በማድረግና እጅ ለእጅ ተያይዘን ለላቀ አፈጻጸም በመትጋትም ጭምር መሆን ይኖርበታል፡፡
በ2016 የትምህርት ዘመን ካስመዘገብናቸው አፈጻጸሞች በመነሳት በ2017 የትምህርት ዘመንም በቅንጅታዊ አስራር ፤ በመሰናሰልና በትጋት በመስራት የላቀ አፈጻጸም እንዲመዘገብ እንደምናደርግ ምንም ጥርጥር የለኝም፡፡
16.6k
0
11
2
70
Addis Ababa Education Bureau
14 Sep, 15:31
Open in Telegram
Share
Report
የ2017 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ መስከረም 6/1/2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡
(መስከረም 4/2017 ዓ.ም) ለትምህርት ባለድርሻ አካላት በሙሉ እንኳን ለ2017 የትምህርት ዘመን አደረሳችሁ እያልን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ መስከረም 6/1/2017 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ቤቶች የሚጀመር መሆኑን እንገልጻለን፡፡
መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆን እንመኛለን፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
43.1k
1
831
36
316
Addis Ababa Education Bureau
14 Sep, 14:46
Open in Telegram
Share
Report
በስትራቴጂክ እቅዱ የሁሉም ባለድርሻ ተግባርና ኃላፊነት በዝርዝር በመቀመጡ የውይይቱ ተሳታፊዎች በተቀመጠላቸው ተግባር መሰረት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ በመወጣት ተማሪዎችን በሁለቱ የትምህርት አይነቶቹ ውጤታማ ማድረግ እንደሚገባቸው አመላክተዋል።
ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ የተዘጋጀ ስትራቴጂክ እቅድ የአጠቃላይ ትምህርት መረጃ ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በሆኑት በዶክተር ቢኒያም አወቀ አማካይነት በዝርዝር ቀርቦ ውይይት ከመካሄዱ ባሻገር የተለያዩ አስተያየቶችና ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን ለቀረቡ ጥያቄዎች በኃላፊዎች ምላሽ ተሰቷል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
20.9k
0
10
5
35
Addis Ababa Education Bureau
14 Sep, 14:46
Open in Telegram
Share
Report
Prev
Next
ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ በተዘጋጀው ስትራቴጂክ እቅድ ዙሪያ የሚደረገው ውይይት ዛሬም ቀጥሎ ተካሂዷል።
(መስከረም 4/2017ዓ.ም) በዛሬው ውይይት የክፍለ ከተማ ስርአተ ትምህርት ትግበራ ቡድን መሪዎችና አስተባባሪዎችን ጨምሮ የወረዳ ስርአተ ትምህርት ቡድን መሪዎች እና በየደረጃው የሚገኙ ሱፐርቫይዘሮች ተሳታፊ ሆነዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አሊ ከማል በመርሀ ግብሩ መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት በከተማ አስተዳደሩ የተማሪዎች ውጤት ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እያሳየ እንደሚገኝ እና ዘንድሮ በ12ኛ ክፍል ውጤትም በአዲስ አበባ ደረጃ 21.4% ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ከማስመዝገባቸው ባሻገር በ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተስፋ ሰጪ ውጤት መመዝገቡን አስታውቀዋል።
ምክትል ቢሮ ኃላፊው አያይዘውም የተማሪዎች ውጤት መሻሻል እያሳየ ቢገኝም በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች የሚፈለገው ውጤት እየተመዘገበ ባለመሆኑ ቢሮው ተማሪዎች በሁለቱ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ ስትራቴጂ ነድፎ ወደ ተግባር መግባቱን ጠቁመው ተማሪዎች በሁለቱ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ መሆን ከቻሉ በሌሎች የትምህርት አይነቶች የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ የሚኖረው አስተዋጽኦ ከፍተኛ በመሆኑ በስትራቴጂክ ዕቅዱ የተቀመጡ ዝርዝር ጉዳዮችን መሰረት በማድረግ ወደተግባር መግባት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና የቢሮ ኃላፊ ተወካይ ወይዘሮ ታጋይቱ አባቡ በበኩላቸው ስትራቴጂው በ2016 ዓ.ም በየትምህርት አይነቱ የነበረውን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ውጤት ትንተና መነሻ አድርጎ መዘጋጀቱን ገልጸው
17k
0
6
42
Addis Ababa Education Bureau
14 Sep, 14:18
Open in Telegram
Share
Report
የቢሮው የአፋን ኦሮሞ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ስርአተ ትምህርት ባለሙያ አቶ ፍሰሀ አለማየሁ በበኩላቸው የመርሀ ግብሩ ተሳታፊዎች በትምህርት አይነቱ በተዘጋጀው የተማሪዎች የመለማመጃ ደብተርም ሆነ በመምህር መምሪያ ይዘት ላይ በቂ ግንዛቤ ይዘው በየትምህርት ቤቱ በተመሳሳይ ሁኔታ የማስተዋወቅ ስራ እንደሚሰሩ ገልጸው ቢሮው በቀጣይ በቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በመገኘት አተገባበሩን የሚከታተል መሆኑን አስገንዝበዋል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
16.9k
0
2
3
33
Addis Ababa Education Bureau
14 Sep, 14:18
Open in Telegram
Share
Report
Prev
Next
17.8k
0
8
12
last posts shown.
Show more
125 357
subscribers
Channel statistics
Popular in the channel
Post #16639: Photo
አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታችሁን በሚከተሉት የውጤት መግለጫ አማራጮች ከጳጉሜ 4 ቀን ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ማየት ትችላላችሁ። (ጷጉሜ 4/20...
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ፡፡ (ጷጉሜ 4/2016 ዓ.ም) የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡...
ሀላፊዉ አክለዉም ትምህርት ቤቶቻችንን የበለጠ ለማሳደግ በ2016 የትምህርት ዘመን የተከናወኑ ተግባራትን በማሳደግ እና ያሉንን አቅሞች በሙሉ አሟጦ በመጠቀ...
33ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በዛሬው እለት መካሄድ ጀምራል፡፡ (ነሀሴ 2...