መረጃዉን ተጠቀሙበት
"ከየካቲት 1 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ልዩ መለያ ኮድ (Unique Qr code የሌለው ደረሰኝ መውሰድ የማይቻል መሆኑ ይታወቃል" - ገቢዎች ሚኒስቴር
የታክስ ደረሰኝ አጠቃቀም እና አስተዳደር መመሪያን ለማሻሻል በወጣ መመሪያ ቁጥር 118/2017 መሠረት ከቀጣይ ወር ጀምሮ ልዩ መለያ ኮድ የሌለው ደረሰኝ መጠቀም የማይቻል መሆኑን ገቢዎች ሚኒስቴር አስታውሷል።
በዚህም ለግብር ከፋዮች የህትመት ፈቃድ አገልግሎቱን ለመስጠት ቅዳሜ ሙሉ ቀን እንደሚሰራ በደብዳቤ ጠቁሟል።
ኢትዮጵያ ገቢዎችሚኒስቴር
Via : wasu mohammed
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
"ከየካቲት 1 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ልዩ መለያ ኮድ (Unique Qr code የሌለው ደረሰኝ መውሰድ የማይቻል መሆኑ ይታወቃል" - ገቢዎች ሚኒስቴር
የታክስ ደረሰኝ አጠቃቀም እና አስተዳደር መመሪያን ለማሻሻል በወጣ መመሪያ ቁጥር 118/2017 መሠረት ከቀጣይ ወር ጀምሮ ልዩ መለያ ኮድ የሌለው ደረሰኝ መጠቀም የማይቻል መሆኑን ገቢዎች ሚኒስቴር አስታውሷል።
በዚህም ለግብር ከፋዮች የህትመት ፈቃድ አገልግሎቱን ለመስጠት ቅዳሜ ሙሉ ቀን እንደሚሰራ በደብዳቤ ጠቁሟል።
ኢትዮጵያ ገቢዎችሚኒስቴር
Via : wasu mohammed
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter